TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23894
#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23894
Create:
Last Update:

#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE








Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23894

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. 4How to customize a Telegram channel? The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.”
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American