TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23896
#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23896
Create:
Last Update:

#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE







❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23896

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. The best encrypted messaging apps
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American