TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23898
#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23898
Create:
Last Update:

#ጎንደር

ጥምቀት በዓል በጎንደር በቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የሀገሪቱን ርዕሰ ብሔር ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች በየዓመቱ ይታደሙታል።

በጎንደር ታቦታትን ወደ ባሕር ማውረድ የተጀመረው በቀዳሚ አድባራት ቀሃ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል፡፡

በኋላም ዐፄ ፋሲል ጎንደርን መስርተው መንግሥታቸውን ካደላደሉ በኋላ 7 አብያተ ክርስቲያናትን ተክለው በቀሃ ወንዝ ዳርቻ ማክበሩን የቀጠሉበት ሲሆን ታሪኩን ለመጠበቅም በቦታው የጥምቀቱን ግንብና ታቦት ማደሪያ አስገንብተው አጽንተውታል።

በተለምዶ “አርባ አራቱ ታቦት” የጎንደር መገለጫ ቢሆንም በጥምቀት በዓል ወደ ፋሲለደስ መጠመቂያ ግንብ የሚወርዱት የተወሰኑ ታቦታት ናቸው። ይህም የሆነው የቦታ ጥበት እንዳይኖር በማሰብ ዐፄ ፋሲለደስና ሊቃውንቱ ተመካክረው ነው።

በዓለ ጥምቀቱን ተምሳሌታዊ በሆነ መልኩ እንዲገልጽም ቀሃ ኢየሱስና መንበረ መንግስት መድኃኔዓለም ተጠማቂውን በማስመልከት፣ እልፍኝ ጊዮርጊስ ከሰማዕታት ወገን፣ አጣጣሚ ሚካኤልና ፊት ሚካኤል ከመላዕክት ወገን፣ አባጃሌ ተክለ ሃይማኖትና ቅዱስ ፋሲለደስ ከጻድቃን ቅዱሳን ወገን እንዲሁም አጥማቂው ደብረ ጽጌ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ በምዕመናን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ ይወርዳሉ፡፡

አርባ አራቱ ታቦታተ ጎንደር የሚባሉት ጎንደር የመንግሥት ከተማ ከሆነችበት እስከ ጎንደር ዘመን ማክተሚያ ፈፃሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ (1772-1777) ድረስ በነገሱ 18 ነገሥታት የታነጹ ቤተ-ክርስቲያናት ቁጥርን ለማመልከት የተቀመጠ መሆኑ ይነገራል።

ፎቶ: የጎንደር ከተሞ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Credit : SBS Radio

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE








Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23898

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American