TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23899
#ምንጃር_ሸንኮራ

በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።

በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።

ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።

የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።

በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል

ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።

ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።

ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23899
Create:
Last Update:

#ምንጃር_ሸንኮራ

በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።

በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።

ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።

የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።

በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል

ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።

ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።

ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE






Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23899

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American