#ምንጃር_ሸንኮራ
በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።
በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።
ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።
የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።
በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል
ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።
ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።
ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio
@tikvahethmagazine
በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።
በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።
ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።
የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።
በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል
ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።
ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።
ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio
@tikvahethmagazine
tgoop.com/tikvahethmagazine/23901
Create:
Last Update:
Last Update:
#ምንጃር_ሸንኮራ
በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።
በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።
ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።
የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።
በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል
ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።
ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።
ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio
@tikvahethmagazine
በሀገራችን ኢትዮጵያ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ነው። በዓሉ በዚህ አከባቢ መከበር ከጀመረ ዘንድሮ ለ623 ኛ ጊዜ መሆኑ ተነግሯል።
በተለይም የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ባለው ኢራንቡቲ 44 ታቦታት በአንድነት የሚያድሩበት ልዩ ጥምቀተ ባህር መሆኑ ይነገርለታል።
ቀደምት አበው ይህን የሸንኮራ ወንዝ ዳርቻ ለባህረ ጥምቀትነት የመረጡበትን ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ማምራቱን በማሰብ ተፈጥሮአዊ ወንዝ ፍለጋ እንደሆነ የአካባቢው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ይገልጻሉ።
የሸንኮራ ወንዝ ለጥምቀተ ባህርነት ሲመረጥ ወንዙ እንደ ዮርዳኖስ ከላይ ከመነሻው አንድ ሆኖ መሀል ላይ ለሁለት ተከፍሎ ዝቅ ብሎ የሚገናኝ፣ ውኃውም ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚፈስ መሆኑ ከዮርዳኖስ ወንዝ ጋር ስለሚያመሳስለው እንደሆነም ይነገራል።
በተጨማሪም ከመነሻው ጀምሮ የ44ቱም ታቦታት ጸበል መኖሩ ለጥምቀቱ ያለውን ተምሳሌትነት ከፍ ያደርገዋል
ለአከባቢው ማኅበረሰብ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለፈውን በሙሉ የሚጋብዝበትና ማኅበራዊ እሴቱን የሚያሳይበት በዓሉ ነው።
ለወትሮው ከሌሎች አከባቢዎች የሚመጡ በርካታ ጎብኚዎችን የሚያስተናግደው ኢራንቡቲ ዘንድሮ ካለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ምዕመኖችን በስፍራው አልተገኙም።
ፎቶ: ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
Credit: SBS Radio
@tikvahethmagazine
BY TIKVAH-MAGAZINE
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23901