የቃና ዘገሊላ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
tgoop.com/tikvahethmagazine/23925
Create:
Last Update:
Last Update:
የቃና ዘገሊላ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
BY TIKVAH-MAGAZINE
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23925