TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23929
በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።

ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።

በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡

ከተጠርጣሪዎቹ  እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23929
Create:
Last Update:

በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።

ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።

በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡

ከተጠርጣሪዎቹ  እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE





Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23929

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): 4How to customize a Telegram channel? Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American