TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23930
በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።

ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።

በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡

ከተጠርጣሪዎቹ  እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23930
Create:
Last Update:

በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።

ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።

በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡

ከተጠርጣሪዎቹ  እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE





Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23930

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Image: Telegram. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. More>> The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American