TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23932
የሰደድ እሳት እንዳይከሰት የቅድመ ጥንቃቄና የዝግጁት ስራ እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ የደን የሰደድ እሳትን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። መልዕክቱን ያስተላለፉት የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቴ ግጄ ናቸው።

ኃላፊው የደን ቃጠሎ በአብዛኛው የሚከሰተው በአገራችን ቆላና ቆላ ቀመስ በሆኑ ዘርዛራ ደኖች ፤በቁጥቋጦና በግጦሽ ስፍራዎች መሆኑን አስረድተዋል።

አክለውም የሰደድ እሳቱ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች  ሊከሰት እንደሚችል ሀገራዊ ትንበያዎች እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።

በክልሉም በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ፣በኮሬ፣ ኧሌ፣ቡርጂና ኮንሶ ዞኖችና ሌሎች የክልሉ ቆላማ አካባቢዎች ሊከሰት ስለሚችል የቅድመ ጥንቄቄ ስራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ነው ያሳሰቡት።

በዚህም  እውቅና ከተሰጠው አካል በስተቀር  በመንግስት ደን ውስጥ መግባት፣ እሳት መለኮስ ወይም ለእሳት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከሉ መሆናቸው ኃላፊው መግለጻቸውን ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23932
Create:
Last Update:

የሰደድ እሳት እንዳይከሰት የቅድመ ጥንቃቄና የዝግጁት ስራ እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ የደን የሰደድ እሳትን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። መልዕክቱን ያስተላለፉት የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቴ ግጄ ናቸው።

ኃላፊው የደን ቃጠሎ በአብዛኛው የሚከሰተው በአገራችን ቆላና ቆላ ቀመስ በሆኑ ዘርዛራ ደኖች ፤በቁጥቋጦና በግጦሽ ስፍራዎች መሆኑን አስረድተዋል።

አክለውም የሰደድ እሳቱ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች  ሊከሰት እንደሚችል ሀገራዊ ትንበያዎች እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።

በክልሉም በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ፣በኮሬ፣ ኧሌ፣ቡርጂና ኮንሶ ዞኖችና ሌሎች የክልሉ ቆላማ አካባቢዎች ሊከሰት ስለሚችል የቅድመ ጥንቄቄ ስራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ነው ያሳሰቡት።

በዚህም  እውቅና ከተሰጠው አካል በስተቀር  በመንግስት ደን ውስጥ መግባት፣ እሳት መለኮስ ወይም ለእሳት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከሉ መሆናቸው ኃላፊው መግለጻቸውን ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE





Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23932

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. Image: Telegram. Content is editable within two days of publishing A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American