Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethmagazine/-23942-23943-20798?single" target="_blank" rel="noopener">https://t.me/tikvahethmagazine/20798-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
TIKVAH-MAGAZINE@tikvahethmagazine P.23943
TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23943
የኮምቦልቻ ከተማ ፖሊስ ማኅበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ስለሚፈጸሙ የገንዘብ ማጭበርበር ወንጀሎች መግለጫ ሰጠ

° "በርካታ ግለሰቦች የዚህ ድርጊት ሰለባ በመሆናቸው ተግባሩ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል" - ፖሊስ

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ከሰሞኑ የአንዳንድ የግለሰቦችን የማህበራዊ ሚዲያ አካውንት "በመጥለፍ /ሀክ በማድረግ /" የቅርብ ከሚሏቸው ሰዎችን በማውራት ገንዘብ እንዲልኩላቸው በማድረግ የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ ግለሰቦች መኖራቸውን ጠቅሶ የማስጠንቀቂያ መልዕክት አስተላልፏል።

አጭበርባሪዎቹ በተጠለፈው አካውንት ከግለሰቦቹ ጋር ቅርብ ቁርኝት አላቸው ብለው የሚያስቡትን ሰው ለግለሰቦች ገንዘብ መላክ እንደሚፈልጉና ገንዘቡ በሞባይል ባንክ እንዲላክላቸው የተላከውን ገንዘብ በጥሬ ገንዘብ እንደሚመልሱ በማስመሰል ወንጀሉን ይፈጽማሉ ነው ያለው።

ለዚህ ወንጀል ፖሊስ በዋነኛነት አጭበርባሪዎቹ የቴሌግራም የማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ስለተቋረጠብኝ ብር መላክ አልቻልኩም በማለት የሚላክለትን አካውንት በመላክ ገንዘብ እንደሚያጭበረብሩ ጠቅሷል።

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ በሰጡት መግለጫ "አጭበርባሪዎች በሶሻል ሚዲያ የተሳሳተ እና ለራሳቸው ጥቅም የሚያስገኝ ዲጅታል ቁጥር በመላክ የኤልክትሮኒክስ ሲስተም በመጠቀም ከግለሰቦች የባንክ አካውንት በቴልግራም ግሩፕ ገንዘብ እየጠየቁ እየወሰዱ ይገኛሉ" ነው ያሉት።

አክለውም "አጭበርባሪዎቹ የሚፈልጉትን ቁጥር በመላክ ለማጭበርበር በሚመቻቸው ሲስተም ውስጥ በማስገባትና በሚያዙት ፎርሙላ መሠረት ሲስተሙን በትክክል እንድሞላ በማድረግ የግለሰቦቹ የግል ሶሻል ሚዲያ ሃክ  በማድረግ ወይም በመጥለፍ ወንጀል እየተፈጸመ ይገኛል" ብለዋል።

በርካታ ግለሰቦች የዚህ ድርጊት ሰለባ በመሆናቸው ተግባሩ አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣ  ማህበረሰቡ የማንኛውንም ባንክ ስያሜ በመጥቀስ የሚላኩ ቁጥሮችን ወደ ሲስተም ሳያስገባ ከተጠቀሰው ባንክ በመሄድ ወይም በመደውል ትክክለኛውን መረጃ ማግኘት እንደሚገባው አብራርተዋል።

ፖሊስ አጭበርባሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅርበት እየሰራ ነው ያሉት ኃላፊው ማህበረሰቡ በዲጅታል አሰራሮች ላይ ተመስርተው የሚመጡ የማጭበርበሪያ ስልቶችን አውቆና በሚገባ ተገንዝቦ ራሱን ከአጭበርባሪዎች መጠበቅ እና አጭበርባሪዎች በህግ እንዲጠየቁ ለፖሊስ ጥቆማ መሰጠት እንዳለበትም አሳስበዋል።

⚠️ ይህንን የጥንቃቄ መልዕክት ያንብቡ https://www.tgoop.com/tikvahethmagazine/20798

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23943
Create:
Last Update:

የኮምቦልቻ ከተማ ፖሊስ ማኅበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ስለሚፈጸሙ የገንዘብ ማጭበርበር ወንጀሎች መግለጫ ሰጠ

° "በርካታ ግለሰቦች የዚህ ድርጊት ሰለባ በመሆናቸው ተግባሩ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል" - ፖሊስ

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ከሰሞኑ የአንዳንድ የግለሰቦችን የማህበራዊ ሚዲያ አካውንት "በመጥለፍ /ሀክ በማድረግ /" የቅርብ ከሚሏቸው ሰዎችን በማውራት ገንዘብ እንዲልኩላቸው በማድረግ የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ ግለሰቦች መኖራቸውን ጠቅሶ የማስጠንቀቂያ መልዕክት አስተላልፏል።

አጭበርባሪዎቹ በተጠለፈው አካውንት ከግለሰቦቹ ጋር ቅርብ ቁርኝት አላቸው ብለው የሚያስቡትን ሰው ለግለሰቦች ገንዘብ መላክ እንደሚፈልጉና ገንዘቡ በሞባይል ባንክ እንዲላክላቸው የተላከውን ገንዘብ በጥሬ ገንዘብ እንደሚመልሱ በማስመሰል ወንጀሉን ይፈጽማሉ ነው ያለው።

ለዚህ ወንጀል ፖሊስ በዋነኛነት አጭበርባሪዎቹ የቴሌግራም የማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ስለተቋረጠብኝ ብር መላክ አልቻልኩም በማለት የሚላክለትን አካውንት በመላክ ገንዘብ እንደሚያጭበረብሩ ጠቅሷል።

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ በሰጡት መግለጫ "አጭበርባሪዎች በሶሻል ሚዲያ የተሳሳተ እና ለራሳቸው ጥቅም የሚያስገኝ ዲጅታል ቁጥር በመላክ የኤልክትሮኒክስ ሲስተም በመጠቀም ከግለሰቦች የባንክ አካውንት በቴልግራም ግሩፕ ገንዘብ እየጠየቁ እየወሰዱ ይገኛሉ" ነው ያሉት።

አክለውም "አጭበርባሪዎቹ የሚፈልጉትን ቁጥር በመላክ ለማጭበርበር በሚመቻቸው ሲስተም ውስጥ በማስገባትና በሚያዙት ፎርሙላ መሠረት ሲስተሙን በትክክል እንድሞላ በማድረግ የግለሰቦቹ የግል ሶሻል ሚዲያ ሃክ  በማድረግ ወይም በመጥለፍ ወንጀል እየተፈጸመ ይገኛል" ብለዋል።

በርካታ ግለሰቦች የዚህ ድርጊት ሰለባ በመሆናቸው ተግባሩ አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣ  ማህበረሰቡ የማንኛውንም ባንክ ስያሜ በመጥቀስ የሚላኩ ቁጥሮችን ወደ ሲስተም ሳያስገባ ከተጠቀሰው ባንክ በመሄድ ወይም በመደውል ትክክለኛውን መረጃ ማግኘት እንደሚገባው አብራርተዋል።

ፖሊስ አጭበርባሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅርበት እየሰራ ነው ያሉት ኃላፊው ማህበረሰቡ በዲጅታል አሰራሮች ላይ ተመስርተው የሚመጡ የማጭበርበሪያ ስልቶችን አውቆና በሚገባ ተገንዝቦ ራሱን ከአጭበርባሪዎች መጠበቅ እና አጭበርባሪዎች በህግ እንዲጠየቁ ለፖሊስ ጥቆማ መሰጠት እንዳለበትም አሳስበዋል።

⚠️ ይህንን የጥንቃቄ መልዕክት ያንብቡ https://www.tgoop.com/tikvahethmagazine/20798

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE





Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23943

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American