TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 24027
የአሜሪካ የጦር ኃይል በሶማሊያ በሚገኘው የISIS ቡድን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሶማሊያ በሚገኘው የ ISIS እንዲሁም ከሱ ጋር ግንኙነት ባላቸው አሸባሪ ቡድኖች ላይ ባስተላለፉት ወታደራዊ ትዕዛዝ የአየር ጥቃት ተፈጽሟል።

"በዋሻ ውስጥ ተደብቀው ያገኘናቸው እነዚህ ገዳዮች ለአሜሪካ እና ለአጋሮቻችን ስጋት ነበሩ" ሲሉ ፕረዚዳንቱ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። 

አክለውም፥ "በጥቃቱ አሸባሪዎችን ገድለናል፤ የሚኖሩባቸውን ዋሻዎችም አውድመናል። ይህም ሰላማዊ ዜጎችን ሳይጎዳ የተፈጸመ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።

ጥቃቱ የተፈጸመው የተካሄደው በጎሊስ ተራሮች (ሰሜናዊ ሶማሊያ) አካባቢ ሲሆን የተፈጸመውም ጠዋት አከባቢ ነው ተብሏል።

ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የሶማሊያ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ባለስልጣን ጥቃቱ መፈጸሙን አረጋግጠው፤ የሶማሊያ መንግስት ድርጊቱን እንደሚቀበል ገልጸዋል። “ሶማሊያ የአሸባሪዎች መሸሸጊያ ልትሆን አትችልም” ሲሉም ነው የገለጹት።

የሶማሊያ ፕረዚዳንት ጽ/ቤትም በX ገጹ ጥቃቱ መፈጸሙን ገልጾ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አሜሪካ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት እንደግፋለን ሲል ገልጿል።

የአሜሪካው ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ "የእኛ ወታደራዊ ኃይል ይህን ጥቃት ከዓመታት በፊት አቅዶት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ባይደን እና አጋሮቹ ፈጥነው እርምጃ አልወሰዱም። እኔ ግን አደረግኩት" ሲሉም ነው የጠቀሱት።

በጹሑፋቸው ላይም ለISIS እና ለሌሎች አሜሪካ ላይ ጥቃት ለሚሰነዝሩ ሰዎች ሁሉ ያለን መልዕክት “እናገኛችኋለን፣ እናም እንገድላችኋለን!” የሚል ነው። ሲሉ ነው የገለጹት።

አሜሪካ በሶማሊያ ለዓመታት በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ አስተዳደር ሥር የአየር ጥቃትን ስታደርግ ቆይታለች። ባለፈው ዓመት ከሶማሊያ ጋር በመተባበር በፈጸመችው በአሸባሪዎች ላይ ባነጣጠረው ጥቃትም የቡድኑን ሦስት አባላት መገደላቸውን የአሜሪካ ጦር ኃይል አስታውቆ ነበር።

Credit : Reuters , VOA , 📸 U.S.Africa Command

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/24027
Create:
Last Update:

የአሜሪካ የጦር ኃይል በሶማሊያ በሚገኘው የISIS ቡድን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሶማሊያ በሚገኘው የ ISIS እንዲሁም ከሱ ጋር ግንኙነት ባላቸው አሸባሪ ቡድኖች ላይ ባስተላለፉት ወታደራዊ ትዕዛዝ የአየር ጥቃት ተፈጽሟል።

"በዋሻ ውስጥ ተደብቀው ያገኘናቸው እነዚህ ገዳዮች ለአሜሪካ እና ለአጋሮቻችን ስጋት ነበሩ" ሲሉ ፕረዚዳንቱ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። 

አክለውም፥ "በጥቃቱ አሸባሪዎችን ገድለናል፤ የሚኖሩባቸውን ዋሻዎችም አውድመናል። ይህም ሰላማዊ ዜጎችን ሳይጎዳ የተፈጸመ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።

ጥቃቱ የተፈጸመው የተካሄደው በጎሊስ ተራሮች (ሰሜናዊ ሶማሊያ) አካባቢ ሲሆን የተፈጸመውም ጠዋት አከባቢ ነው ተብሏል።

ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የሶማሊያ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ባለስልጣን ጥቃቱ መፈጸሙን አረጋግጠው፤ የሶማሊያ መንግስት ድርጊቱን እንደሚቀበል ገልጸዋል። “ሶማሊያ የአሸባሪዎች መሸሸጊያ ልትሆን አትችልም” ሲሉም ነው የገለጹት።

የሶማሊያ ፕረዚዳንት ጽ/ቤትም በX ገጹ ጥቃቱ መፈጸሙን ገልጾ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አሜሪካ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት እንደግፋለን ሲል ገልጿል።

የአሜሪካው ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ "የእኛ ወታደራዊ ኃይል ይህን ጥቃት ከዓመታት በፊት አቅዶት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ባይደን እና አጋሮቹ ፈጥነው እርምጃ አልወሰዱም። እኔ ግን አደረግኩት" ሲሉም ነው የጠቀሱት።

በጹሑፋቸው ላይም ለISIS እና ለሌሎች አሜሪካ ላይ ጥቃት ለሚሰነዝሩ ሰዎች ሁሉ ያለን መልዕክት “እናገኛችኋለን፣ እናም እንገድላችኋለን!” የሚል ነው። ሲሉ ነው የገለጹት።

አሜሪካ በሶማሊያ ለዓመታት በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ አስተዳደር ሥር የአየር ጥቃትን ስታደርግ ቆይታለች። ባለፈው ዓመት ከሶማሊያ ጋር በመተባበር በፈጸመችው በአሸባሪዎች ላይ ባነጣጠረው ጥቃትም የቡድኑን ሦስት አባላት መገደላቸውን የአሜሪካ ጦር ኃይል አስታውቆ ነበር።

Credit : Reuters , VOA , 📸 U.S.Africa Command

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE







Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/24027

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American