#ፎቶ
የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወሩ ከተመለከትናቸው ፎቶዎች መካከል በጥቂቱ ከላይ ያሉትን ይመስላል። እርሶም አይተው የወደዱትን ፎቶ በሀሳብ መስጫው ላይ ያካፍሉን።
መልካም በዓል!
@tikvahethmagazine
የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወሩ ከተመለከትናቸው ፎቶዎች መካከል በጥቂቱ ከላይ ያሉትን ይመስላል። እርሶም አይተው የወደዱትን ፎቶ በሀሳብ መስጫው ላይ ያካፍሉን።
መልካም በዓል!
@tikvahethmagazine
🖼️ ፍቅረ ህትመት እና ማስታወቂያ ሥራ 🖼️
የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።
ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።
ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!
በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።
☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938
📱 TikTok 📱 Telegram 📱 Facebook
📍 https://maps.app.goo.gl/heRTnskHQDUj2jgQ9
የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።
ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።
ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!
በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።
☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የቃና ዘገሊላ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።
በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።
በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።
@tikvahethmagazine
በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።
በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።
የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።
ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።
በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡
ከተጠርጣሪዎቹ እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡
@tikvahethmagazine
በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።
የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።
ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።
በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡
ከተጠርጣሪዎቹ እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡
@tikvahethmagazine
የሰደድ እሳት እንዳይከሰት የቅድመ ጥንቃቄና የዝግጁት ስራ እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ የደን የሰደድ እሳትን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። መልዕክቱን ያስተላለፉት የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቴ ግጄ ናቸው።
ኃላፊው የደን ቃጠሎ በአብዛኛው የሚከሰተው በአገራችን ቆላና ቆላ ቀመስ በሆኑ ዘርዛራ ደኖች ፤በቁጥቋጦና በግጦሽ ስፍራዎች መሆኑን አስረድተዋል።
አክለውም የሰደድ እሳቱ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ሊከሰት እንደሚችል ሀገራዊ ትንበያዎች እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።
በክልሉም በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ፣በኮሬ፣ ኧሌ፣ቡርጂና ኮንሶ ዞኖችና ሌሎች የክልሉ ቆላማ አካባቢዎች ሊከሰት ስለሚችል የቅድመ ጥንቄቄ ስራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ነው ያሳሰቡት።
በዚህም እውቅና ከተሰጠው አካል በስተቀር በመንግስት ደን ውስጥ መግባት፣ እሳት መለኮስ ወይም ለእሳት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከሉ መሆናቸው ኃላፊው መግለጻቸውን ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethmagazine
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ የደን የሰደድ እሳትን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። መልዕክቱን ያስተላለፉት የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቴ ግጄ ናቸው።
ኃላፊው የደን ቃጠሎ በአብዛኛው የሚከሰተው በአገራችን ቆላና ቆላ ቀመስ በሆኑ ዘርዛራ ደኖች ፤በቁጥቋጦና በግጦሽ ስፍራዎች መሆኑን አስረድተዋል።
አክለውም የሰደድ እሳቱ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ሊከሰት እንደሚችል ሀገራዊ ትንበያዎች እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።
በክልሉም በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ፣በኮሬ፣ ኧሌ፣ቡርጂና ኮንሶ ዞኖችና ሌሎች የክልሉ ቆላማ አካባቢዎች ሊከሰት ስለሚችል የቅድመ ጥንቄቄ ስራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ነው ያሳሰቡት።
በዚህም እውቅና ከተሰጠው አካል በስተቀር በመንግስት ደን ውስጥ መግባት፣ እሳት መለኮስ ወይም ለእሳት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከሉ መሆናቸው ኃላፊው መግለጻቸውን ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethmagazine
በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቤንዚን ምርት ሽያጭ በኩፖን እንዲሆን ተወሰነ።
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ለሁሉም ዞን ንግድና ገቢያ ልማት መምሪያ ዛሬ ተጽፎ በተሰራጨው ሰልኩላር ደብዳቤ መሰረት ከጥር 30 ጀምሮ ሁሉም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ጀምሮ ነዳጅ በኩፖን እንዲሸጥ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ቢሮው የነዳጅ ምርት እጥረቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ በተለይ የባለ ሁለት እግር ሞተሮች በየቀኑ ተመላልሶ መቅዳት ለኮንትሮባንድ ሽያጭ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ለችግሩ መባባስ ዋነኛ መንስኤዎች መሆናቸውን ከተደረገው ክትትል ለማረጋገጥ ተችሏል ብሏል።
በአንዳንድ የክልሉ ከተሞች የኩፖን ሥርዓት በመዘርጋቱ ሥርጭት ላይ ያለውን የቤንዚን ምርት በአግባቡ ማሰራጨት መቻሉንና ለክትትልም ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ማስተዋሉን ነው በደብዳቤው የጠቀሰው።
በመሆኑም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትኛውም ተሽከርካሪ በኩፖን ብቻ እንዲስተናገድ እና ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ሀጋዊ የተሽከርካሪ ሠሌዳ እስኪያወጡ ድረስ የግልም ሆነ የመንግስት ተሽከርካሪዎች እንዳይስተናገዱ ሲል በደብዳቤው ጠቅሷል።
ቢሮው አክሎም "ህገ-ወጥ የሆኑትን ማክሰም አስፈላጊ በመሆኑ ተግባራዊ እንዲደረግ እየገለጽን የነዳጅ ምርት ሽያጭም ቢሆን በኤሌክትሮኒክስ ቴሌ ብር እና ሲቢኢ ብር/ የመገበያያ መንገዶች ብቻ እንዲፈጸም በጥብቅ እናሳስባለን፡፡" ሲል በሰርኩላር ደብዳቤው አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ወላይታ ሶዶ ከተማ፤ ወራቤ ከተማ፤ ዲላ ከተማ በዚሁ መልኩ ሲጠቀሙ ቆይተዋል። በክልሉ ይተግበር ስለተባለው የኩፖን አሰራር ዙሪያ የሚመለከታቸውን አካላት አናግረን ተጨማሪ መረጃዎችን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
💬 ለመሆኑ የኩፖን አሰራር ተግባራዊ በተደረገባቸው ከተሞች ምን ለውጥ ነበረው በአከባቢው ያላችሁ የቲክቫህ ቤተሰቦች ተሞክሯችሁን አካፍሉን
@tikvahethmagazine
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ለሁሉም ዞን ንግድና ገቢያ ልማት መምሪያ ዛሬ ተጽፎ በተሰራጨው ሰልኩላር ደብዳቤ መሰረት ከጥር 30 ጀምሮ ሁሉም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ጀምሮ ነዳጅ በኩፖን እንዲሸጥ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ቢሮው የነዳጅ ምርት እጥረቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ በተለይ የባለ ሁለት እግር ሞተሮች በየቀኑ ተመላልሶ መቅዳት ለኮንትሮባንድ ሽያጭ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ለችግሩ መባባስ ዋነኛ መንስኤዎች መሆናቸውን ከተደረገው ክትትል ለማረጋገጥ ተችሏል ብሏል።
በአንዳንድ የክልሉ ከተሞች የኩፖን ሥርዓት በመዘርጋቱ ሥርጭት ላይ ያለውን የቤንዚን ምርት በአግባቡ ማሰራጨት መቻሉንና ለክትትልም ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ማስተዋሉን ነው በደብዳቤው የጠቀሰው።
በመሆኑም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትኛውም ተሽከርካሪ በኩፖን ብቻ እንዲስተናገድ እና ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ሀጋዊ የተሽከርካሪ ሠሌዳ እስኪያወጡ ድረስ የግልም ሆነ የመንግስት ተሽከርካሪዎች እንዳይስተናገዱ ሲል በደብዳቤው ጠቅሷል።
ቢሮው አክሎም "ህገ-ወጥ የሆኑትን ማክሰም አስፈላጊ በመሆኑ ተግባራዊ እንዲደረግ እየገለጽን የነዳጅ ምርት ሽያጭም ቢሆን በኤሌክትሮኒክስ ቴሌ ብር እና ሲቢኢ ብር/ የመገበያያ መንገዶች ብቻ እንዲፈጸም በጥብቅ እናሳስባለን፡፡" ሲል በሰርኩላር ደብዳቤው አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ወላይታ ሶዶ ከተማ፤ ወራቤ ከተማ፤ ዲላ ከተማ በዚሁ መልኩ ሲጠቀሙ ቆይተዋል። በክልሉ ይተግበር ስለተባለው የኩፖን አሰራር ዙሪያ የሚመለከታቸውን አካላት አናግረን ተጨማሪ መረጃዎችን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🖼️ ፍቅረ ህትመት እና ማስታወቂያ ሥራ 🖼️
የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።
ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።
ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!
በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።
☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938
📱 TikTok 📱 Telegram 📱 Facebook
📍 https://maps.app.goo.gl/heRTnskHQDUj2jgQ9
የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።
ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።
ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!
በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።
☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM