TIMHIRT_MINISTER Telegram 141
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የሸገር ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።
................................
የትምህርት ሚኒስቴራ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉ ፕሮጀክቶች መካከል የሸገር ፕሮጀክትን እና የ እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጅ ) ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር በጋራ በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የሸገር ፕሮጀክትንና እንጦጦ ፓርክን በተመለከቱበት ወቅት "በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መሪነት የተሰሩት ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ ግዙፍ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው" ብለዋል።

የዚህ ዓይነቱ ፕሮጀክት ሰው "ማድረግ እችላለሁ" የሚል ብሩህ ራዕይ እንዲኖረው ያደርጋል ነው ያሉት።

አዲስ አበባ ውስጥ የታየው ይህው ስራ በ45ሺህ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንዲሆኑ እናደርጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ትምህርት ቤቶቹ በራስ አቅምና በውስን ወጪ ንፁህና ውብ ስራዎችን መስራት እንደሚችሉ ማወቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።

"ሁሉም ነገር የሚቻል እንደሆነ ከፕሮጀክቶቹ ተምረናል፤ የ12ኛ ክፍል ፈተናም በኦንላይን ማከናወን እንደሚቻል ማሳያዎች ሆነዋል እኛም ዝግጁ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል።

በኢትዮጵያ 3ሺህ 5መቶ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች መኖራቸውን የገለፁት ኢንጅነር ጌታሁን ተማሪዎች ቴክኖሎጂን ተጠቅመው የሚማሩና ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@timhirt_minister
@timhirt_minister



tgoop.com/timhirt_minister/141
Create:
Last Update:

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የሸገር ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።
................................
የትምህርት ሚኒስቴራ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉ ፕሮጀክቶች መካከል የሸገር ፕሮጀክትን እና የ እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጅ ) ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር በጋራ በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የሸገር ፕሮጀክትንና እንጦጦ ፓርክን በተመለከቱበት ወቅት "በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መሪነት የተሰሩት ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ ግዙፍ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው" ብለዋል።

የዚህ ዓይነቱ ፕሮጀክት ሰው "ማድረግ እችላለሁ" የሚል ብሩህ ራዕይ እንዲኖረው ያደርጋል ነው ያሉት።

አዲስ አበባ ውስጥ የታየው ይህው ስራ በ45ሺህ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንዲሆኑ እናደርጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ትምህርት ቤቶቹ በራስ አቅምና በውስን ወጪ ንፁህና ውብ ስራዎችን መስራት እንደሚችሉ ማወቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።

"ሁሉም ነገር የሚቻል እንደሆነ ከፕሮጀክቶቹ ተምረናል፤ የ12ኛ ክፍል ፈተናም በኦንላይን ማከናወን እንደሚቻል ማሳያዎች ሆነዋል እኛም ዝግጁ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል።

በኢትዮጵያ 3ሺህ 5መቶ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች መኖራቸውን የገለፁት ኢንጅነር ጌታሁን ተማሪዎች ቴክኖሎጂን ተጠቅመው የሚማሩና ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@timhirt_minister
@timhirt_minister

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/141

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Telegram Channels requirements & features Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram Sport 360
FROM American