TIMHIRT_MINISTER Telegram 150
ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶችን ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች በየደረጃው በትምህርት ዘርፉ የ 10 አመት እቅድ ላይ ውይይት ጀምረዋል።
የትምህርት ዘርፉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፣ ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት አለመኖር፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት አለመስፈን በትምህርት ጥራቱ ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩ ተንስቷል።
በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ ዜጋን ለማፍራት የሚያስችሉ አሰራሮች በእቅዱ ውስጥ በዋናነት ተካቷል።
ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶች ከወረቀት ነፃ በማድረግ በዲጂታል መልክ መሰጠት የእቅዱ አንዱ አካል ነው።
ይህም መንግስት ለወረቀትና ህትመት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ ከማስቀረት በተጨማሪ ተማሪዎች የዲጂታል አለሙን በቀላሉ እንዲቀላቀሉ ያግዛቸዋል ተብሏል።
ወደ ዲጂታል ስርዓቱ ለመግባት ለተማሪዎች ታብሌቶችን ለማሟላት የተለያዩ አማራጮች እየተፈለጉ ነው።
የትምህርት ዘርፉ የ10 አመት እቅድ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል ተብሎም ይጠበቃል።



tgoop.com/timhirt_minister/150
Create:
Last Update:

ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶችን ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች በየደረጃው በትምህርት ዘርፉ የ 10 አመት እቅድ ላይ ውይይት ጀምረዋል።
የትምህርት ዘርፉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፣ ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት አለመኖር፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት አለመስፈን በትምህርት ጥራቱ ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩ ተንስቷል።
በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ ዜጋን ለማፍራት የሚያስችሉ አሰራሮች በእቅዱ ውስጥ በዋናነት ተካቷል።
ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶች ከወረቀት ነፃ በማድረግ በዲጂታል መልክ መሰጠት የእቅዱ አንዱ አካል ነው።
ይህም መንግስት ለወረቀትና ህትመት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ ከማስቀረት በተጨማሪ ተማሪዎች የዲጂታል አለሙን በቀላሉ እንዲቀላቀሉ ያግዛቸዋል ተብሏል።
ወደ ዲጂታል ስርዓቱ ለመግባት ለተማሪዎች ታብሌቶችን ለማሟላት የተለያዩ አማራጮች እየተፈለጉ ነው።
የትምህርት ዘርፉ የ10 አመት እቅድ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል ተብሎም ይጠበቃል።

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/150

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police.
from us


Telegram Sport 360
FROM American