TIMHIRT_MINISTER Telegram 155
የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ በ2013 የትምህርት ዘመን የገዳ ስረዓትን በስረዓተ ትምህርቱ ውስጥ በማካተት ለማስተማር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል።

የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ እንዳሉት ቢሯቸዉ የገዳ ስረዓትን በክልሉ በሚገኙ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች (1-8) ከአዲሱ የኢትዮጵያውያን አመት ጀምሮ ያስተምራል።

ቢሮዉ ትምህርቱን በሁሉም ትምሕርት ቤቶች ለመስጠት ቢያቅድም ከትምህርት ቁሳቁስ ዝግጅት እና አቅርቦት አንጻር በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር መወሰኑን ገልጸዋል።

አዲሱ ትውልድ የገዳ ስረዓት መማሩ የሚያጋጥሙትን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ያስችለዋል ማለታቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮን ዋቢ አድርጎ የጀርመን ድምፅ ሬድዮ ዘግቧል።

በሌላ በኩል የገዳ ስርዓት ትምህርት በአዲስ አበባ ከተማ ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ተናግረዋል።

ሀላፊው እንደተናገሩት የገዳ ሥርዓት ስርዓተ ትምህርቱ ተጠናቆ የመፅሐፍ ዝግጅት ላይ ተደርሷል፡፡

የመፅሐፍ ዝግጀቱም በ2 እና 3 ሳምንታት ያልቃል በአዲሱ የትምህርት ዘመን የገዳ ሥርዓት እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት መሰጠት ይጀምራል ብለዋል፡፡

ትምህርቱን የሚሰጠው በአዲስ አበባ የአፋን ኦሮሞ ትምህርት በሚሰጥባቸው 7 ትምህርት ቤቶች ናቸው ሲሉም ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል፡፡



tgoop.com/timhirt_minister/155
Create:
Last Update:

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ በ2013 የትምህርት ዘመን የገዳ ስረዓትን በስረዓተ ትምህርቱ ውስጥ በማካተት ለማስተማር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል።

የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ እንዳሉት ቢሯቸዉ የገዳ ስረዓትን በክልሉ በሚገኙ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች (1-8) ከአዲሱ የኢትዮጵያውያን አመት ጀምሮ ያስተምራል።

ቢሮዉ ትምህርቱን በሁሉም ትምሕርት ቤቶች ለመስጠት ቢያቅድም ከትምህርት ቁሳቁስ ዝግጅት እና አቅርቦት አንጻር በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር መወሰኑን ገልጸዋል።

አዲሱ ትውልድ የገዳ ስረዓት መማሩ የሚያጋጥሙትን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ያስችለዋል ማለታቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮን ዋቢ አድርጎ የጀርመን ድምፅ ሬድዮ ዘግቧል።

በሌላ በኩል የገዳ ስርዓት ትምህርት በአዲስ አበባ ከተማ ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ተናግረዋል።

ሀላፊው እንደተናገሩት የገዳ ሥርዓት ስርዓተ ትምህርቱ ተጠናቆ የመፅሐፍ ዝግጅት ላይ ተደርሷል፡፡

የመፅሐፍ ዝግጀቱም በ2 እና 3 ሳምንታት ያልቃል በአዲሱ የትምህርት ዘመን የገዳ ሥርዓት እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት መሰጠት ይጀምራል ብለዋል፡፡

ትምህርቱን የሚሰጠው በአዲስ አበባ የአፋን ኦሮሞ ትምህርት በሚሰጥባቸው 7 ትምህርት ቤቶች ናቸው ሲሉም ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/155

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram Sport 360
FROM American