TIMHIRT_MINISTER Telegram 158
የኮሮና ወረርሽኝ መነሻ በምትባለው ዉሀን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት መመለስ ቢጀምሩም ወላጆችና መምህራን ግን አሁንም ያላቸውን ስጋት እየገለጹ ነው፡፡

በማዕከላዊ ቻይና በምትገኘው የዉሀን ከተማ ከሰባት ወራት በኋላ ትምህርት ቤቶች ዳግም ተከፍተው ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ተመልሰዋል፡፡

በከተማዋ የሚገኙት ከ2800 በላይ የትምህርት ተቋማት 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ያህል ተማሪዎችን ቢቀበሉም የአንዳንድ ተማሪዎች ወላጆች ግን ልጆቻቸው ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ ሲሰማቸው የነበረው ስሜት አሁንም ሙሉ በሙሉ እንዳልለቀቃቸው መገለጻቸውን የሮይተርስ ዘገባ ያሳያል፡፡



tgoop.com/timhirt_minister/158
Create:
Last Update:

የኮሮና ወረርሽኝ መነሻ በምትባለው ዉሀን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት መመለስ ቢጀምሩም ወላጆችና መምህራን ግን አሁንም ያላቸውን ስጋት እየገለጹ ነው፡፡

በማዕከላዊ ቻይና በምትገኘው የዉሀን ከተማ ከሰባት ወራት በኋላ ትምህርት ቤቶች ዳግም ተከፍተው ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ተመልሰዋል፡፡

በከተማዋ የሚገኙት ከ2800 በላይ የትምህርት ተቋማት 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ያህል ተማሪዎችን ቢቀበሉም የአንዳንድ ተማሪዎች ወላጆች ግን ልጆቻቸው ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ ሲሰማቸው የነበረው ስሜት አሁንም ሙሉ በሙሉ እንዳልለቀቃቸው መገለጻቸውን የሮይተርስ ዘገባ ያሳያል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/158

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language.
from us


Telegram Sport 360
FROM American