TIMHIRT_MINISTER Telegram 160
በቀጣይ ተማሪዎች በመልካም ስነ-ምግባር የታነፁ ሆነው እንዲወጡ በትኩረት ይሰራል፡- ትምህርት ሚኒስቴር

የትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች በስነ ምግባር የታነፁ ዜጋ ሆነው እንዲወጡ በከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰራ በ 10 አመቱ እቅድ ውይይት ላይ አስታውቋል፡፡

በውይይቱ ወጣቶች አሁን እየታዩ ባሉ አላስፈላጊ ድርጊቶች እና እንቅስቃሴዎች ውስጥ ገብተው መገኘታው በተማሪዎች የ ስነ ምግባር ግንባታ ላይ በትኩረት ያለመስራት አንዱ ምክንያት መሆኑ ተነስቷል፡፡

በእቅዱ ውስጥ ተማሪዎች ከመማር ማስተማር ባሻገር በመልካም ስነ-ምግባር የታነፁ ብቁ ዜጋ ሆነው እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችሉ አሰራሮች እንደሚዘረጋ ተጠቁሟል፡፡

ሀገራቸውን የሚወዱ፣ ብዝሃነትን የሚያስተናግዱ፣ ለወንድማማችነት ትኩረት የሚሰጡ በመልካም ስነ ምግባር የታነፁ ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችሉ አሰራሮች በ10 ዓመቱ እቅድ ውስጥ ተካትተዋል፡፡

ለማህበረሰቡ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የትምህርት ቤቶችን ህግና ደንብ የሚያከብሩ፣ በበጎ ምግባራቸው ማህበረሰቡ የሚረካባቸው ተማሪዎችን መፍጠር በ10 አመቱ እቅድ ውስጥ በትኩረት ይሰራባቸዋል ተብሏል።

በሚከተሉት አድራሻዎች አዳዲስ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ። የሚያዘወትሩትን መርጠው ይጠቀሙ።



tgoop.com/timhirt_minister/160
Create:
Last Update:

በቀጣይ ተማሪዎች በመልካም ስነ-ምግባር የታነፁ ሆነው እንዲወጡ በትኩረት ይሰራል፡- ትምህርት ሚኒስቴር

የትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች በስነ ምግባር የታነፁ ዜጋ ሆነው እንዲወጡ በከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰራ በ 10 አመቱ እቅድ ውይይት ላይ አስታውቋል፡፡

በውይይቱ ወጣቶች አሁን እየታዩ ባሉ አላስፈላጊ ድርጊቶች እና እንቅስቃሴዎች ውስጥ ገብተው መገኘታው በተማሪዎች የ ስነ ምግባር ግንባታ ላይ በትኩረት ያለመስራት አንዱ ምክንያት መሆኑ ተነስቷል፡፡

በእቅዱ ውስጥ ተማሪዎች ከመማር ማስተማር ባሻገር በመልካም ስነ-ምግባር የታነፁ ብቁ ዜጋ ሆነው እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችሉ አሰራሮች እንደሚዘረጋ ተጠቁሟል፡፡

ሀገራቸውን የሚወዱ፣ ብዝሃነትን የሚያስተናግዱ፣ ለወንድማማችነት ትኩረት የሚሰጡ በመልካም ስነ ምግባር የታነፁ ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችሉ አሰራሮች በ10 ዓመቱ እቅድ ውስጥ ተካትተዋል፡፡

ለማህበረሰቡ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የትምህርት ቤቶችን ህግና ደንብ የሚያከብሩ፣ በበጎ ምግባራቸው ማህበረሰቡ የሚረካባቸው ተማሪዎችን መፍጠር በ10 አመቱ እቅድ ውስጥ በትኩረት ይሰራባቸዋል ተብሏል።

በሚከተሉት አድራሻዎች አዳዲስ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ። የሚያዘወትሩትን መርጠው ይጠቀሙ።

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/160

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram Sport 360
FROM American