TIMHIRT_MINISTER Telegram 162
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ቤቶች በተመሳሳይ ወቀት አንድ ላይ ሊከፈቱ እንደማይችሉና ደረጃ በደረጃ የመክፈት ሂደት እንደሚኖር ለኢዜአ ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ የትምህርት አጀማመሩ ከክልል ክልል እና ከዞን ዞን ሊለያይ እንደሚችልም አመልክተዋል።

ከዚህ በተጨማሪም ትምህርት ሚኒስቴር አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ጭማሪ እየጠየቁ መሆኑ የገለፀ ሲሆን ይህን በሚያደርጉ ተቋማት ላይ ትምህርት ቤቶችን እስከመዝጋት የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።



tgoop.com/timhirt_minister/162
Create:
Last Update:

ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ቤቶች በተመሳሳይ ወቀት አንድ ላይ ሊከፈቱ እንደማይችሉና ደረጃ በደረጃ የመክፈት ሂደት እንደሚኖር ለኢዜአ ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ የትምህርት አጀማመሩ ከክልል ክልል እና ከዞን ዞን ሊለያይ እንደሚችልም አመልክተዋል።

ከዚህ በተጨማሪም ትምህርት ሚኒስቴር አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ጭማሪ እየጠየቁ መሆኑ የገለፀ ሲሆን ይህን በሚያደርጉ ተቋማት ላይ ትምህርት ቤቶችን እስከመዝጋት የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/162

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Content is editable within two days of publishing Clear Write your hashtags in the language of your target audience.
from us


Telegram Sport 360
FROM American