tgoop.com/timhirt_minister/162
Create:
Last Update:
Last Update:
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ቤቶች በተመሳሳይ ወቀት አንድ ላይ ሊከፈቱ እንደማይችሉና ደረጃ በደረጃ የመክፈት ሂደት እንደሚኖር ለኢዜአ ገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ የትምህርት አጀማመሩ ከክልል ክልል እና ከዞን ዞን ሊለያይ እንደሚችልም አመልክተዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ትምህርት ሚኒስቴር አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ጭማሪ እየጠየቁ መሆኑ የገለፀ ሲሆን ይህን በሚያደርጉ ተቋማት ላይ ትምህርት ቤቶችን እስከመዝጋት የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
BY Sport 360
Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/162