TIMHIRT_MINISTER Telegram 165
የግል ትምህርት ቤቶች በ2013 አመት የትምህርት ዘመን ምዝገባ ምንም አይነት ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መሐመድ ፋታህ፦

"እንደሚታወቀው ከነሃሴ 20/2012 ጀምሮ የግል ትምህርት ቤቶች ምዝገባ እየተካሄደ እንዳለ ይታወቃል። ትምህርት የሚጀምርበት ጊዜ በፌደራል እና በሚመለከታቸው አካላት ውሳኔ መሰረት ነው።

አሁን መግለፅ የምፈልገው ግን በግል ትምህርት ቤቶች የምዝገባ ወቅት ላይ በኮቪድ-19 ምክንያት ትምህርት ቤቶች በተዘጉበት ወቅት የመምህራን ደሞዝ ለመሸፈን ወላጆችን ክፍያ እንዲፈፅሙ መጠየቁ የሚታወስ ነው።

ዛሬ ላይ ድግሞ የግል ትምህርት ቤቶች የወቅቱን ሁኔታ በማየት ክፍያ የመጨመር አዝማሚያ የሚታይ በመሆኑ ጉዳዩ ከህግና ስርዓት ውጭ መሆኑን ሊረዱ ይገባል።

በዚህም ከአንዳንድ ወላጆች የደረሱን መረጃዎች በመኖራቸው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ይህን ጉዳይ የሚከታተል ይሆናል።"



tgoop.com/timhirt_minister/165
Create:
Last Update:

የግል ትምህርት ቤቶች በ2013 አመት የትምህርት ዘመን ምዝገባ ምንም አይነት ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መሐመድ ፋታህ፦

"እንደሚታወቀው ከነሃሴ 20/2012 ጀምሮ የግል ትምህርት ቤቶች ምዝገባ እየተካሄደ እንዳለ ይታወቃል። ትምህርት የሚጀምርበት ጊዜ በፌደራል እና በሚመለከታቸው አካላት ውሳኔ መሰረት ነው።

አሁን መግለፅ የምፈልገው ግን በግል ትምህርት ቤቶች የምዝገባ ወቅት ላይ በኮቪድ-19 ምክንያት ትምህርት ቤቶች በተዘጉበት ወቅት የመምህራን ደሞዝ ለመሸፈን ወላጆችን ክፍያ እንዲፈፅሙ መጠየቁ የሚታወስ ነው።

ዛሬ ላይ ድግሞ የግል ትምህርት ቤቶች የወቅቱን ሁኔታ በማየት ክፍያ የመጨመር አዝማሚያ የሚታይ በመሆኑ ጉዳዩ ከህግና ስርዓት ውጭ መሆኑን ሊረዱ ይገባል።

በዚህም ከአንዳንድ ወላጆች የደረሱን መረጃዎች በመኖራቸው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ይህን ጉዳይ የሚከታተል ይሆናል።"

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/165

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

‘Ban’ on Telegram On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." The Standard Channel Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram Sport 360
FROM American