TIMHIRT_MINISTER Telegram 178
የ 2014 ዓ.ም የትምህርት አሰጣጥ ሂደት ላይ ውይይት እንደሚካሄድ ተገለፀ!

ትምህርት ሚኒስቴር በ2014ዓ.ም በሚኖረው የመደበኛ ትምህርት አሰጣጥ ሂደት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እንደሚካሄድ አስታውቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር በ2013ዓ.ም የትምህርት ዘመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባስቀመጠው የኮቪድ-19 ፕሮቶኮል መሰረት ትምህርት በቀንና ፈረቃ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አሰጣጡ እንዴት መሆን እንዳለበት ትምህርት ሚኒስቴር ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮቪድ 19 ፕሮቶኮል አዘጋጅቷል።

ስለሆነም በቀጣይየሚኖረው የትምህርት አሰጣጥ ሂደት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበት ወደ ፊት ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ የሚወጣለትና ለህዝብ የሚገለፅ ይሆናል።



tgoop.com/timhirt_minister/178
Create:
Last Update:

የ 2014 ዓ.ም የትምህርት አሰጣጥ ሂደት ላይ ውይይት እንደሚካሄድ ተገለፀ!

ትምህርት ሚኒስቴር በ2014ዓ.ም በሚኖረው የመደበኛ ትምህርት አሰጣጥ ሂደት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እንደሚካሄድ አስታውቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር በ2013ዓ.ም የትምህርት ዘመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባስቀመጠው የኮቪድ-19 ፕሮቶኮል መሰረት ትምህርት በቀንና ፈረቃ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አሰጣጡ እንዴት መሆን እንዳለበት ትምህርት ሚኒስቴር ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮቪድ 19 ፕሮቶኮል አዘጋጅቷል።

ስለሆነም በቀጣይየሚኖረው የትምህርት አሰጣጥ ሂደት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበት ወደ ፊት ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ የሚወጣለትና ለህዝብ የሚገለፅ ይሆናል።

BY Sport 360




Share with your friend now:
tgoop.com/timhirt_minister/178

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Content is editable within two days of publishing
from us


Telegram Sport 360
FROM American