TMHRTEGEEZE Telegram 11106
#እንኳን #ለቅድስት #ሥላሴ #በዓል #አደረሳችሁ
አብርሃም ይስሐቅን ለመሰዋት ወደተራራ ወስዶት ነበር። እግዚአብሔር ግን በይስሐቅ ፈንታ በግን በዕፀ ሳቤቅ አወረደለት። ያ በግ ከሦስቱ አካላት የአንዱ የወልድ ምሳሌ ነው። ለጊዜው ይስሐቅ ከሞት የዳነው በዚያ በግዕ ቤዛነት ነው። የሰው ልጅ ሁሉ ከሞት የዳነበት ሕያው በግዕ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዕፀ ሳቤቅ የድንግል ማርያም ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ለእኛ ቤዛ ሆኖ በመስቀል ተሰቅሎ አዳነን።

"አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ።
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ"።

በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ።



tgoop.com/tmhrtegeeze/11106
Create:
Last Update:

#እንኳን #ለቅድስት #ሥላሴ #በዓል #አደረሳችሁ
አብርሃም ይስሐቅን ለመሰዋት ወደተራራ ወስዶት ነበር። እግዚአብሔር ግን በይስሐቅ ፈንታ በግን በዕፀ ሳቤቅ አወረደለት። ያ በግ ከሦስቱ አካላት የአንዱ የወልድ ምሳሌ ነው። ለጊዜው ይስሐቅ ከሞት የዳነው በዚያ በግዕ ቤዛነት ነው። የሰው ልጅ ሁሉ ከሞት የዳነበት ሕያው በግዕ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዕፀ ሳቤቅ የድንግል ማርያም ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ለእኛ ቤዛ ሆኖ በመስቀል ተሰቅሎ አዳነን።

"አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ።
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ"።

በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ።

BY ✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️


Share with your friend now:
tgoop.com/tmhrtegeeze/11106

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. Informative Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram ✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️
FROM American