Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tmhrtegeeze/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️@tmhrtegeeze P.11724
TMHRTEGEEZE Telegram 11724
የተቀደደ ልብስ መልበስ
።።።.።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን " የለምጽ ደዌ
ያለበት ሰው ልብሱ የተቀደደ ይሁን፥.....ርኩስ
ርኩስ ነኝ ይበል።"(ኦሪ ዘሌ.13፥45) እንደሚል
የተቀደደ ልብስ ያለበሰ ሰው የተዋረደና
በኃጢአት እንደረከሰ እርኩስ ነኝ እያለን ነው
ማለት ነው ። ለዚህም ሌላ ማስረጃ የቅዱስ
ዳዊት ልጅ ትእማር በወንድማ በተደፈረች ጊዜ "
ትዕማርም በራስዋ ላይ አመድ ነስንሳ፥ ብዙ
ኅብርም ያለውን ልብስዋን ተርትራ፥ እጅዋንም
በራስዋ ላይ ጭና እየጮኸች ሄደች። ነው
እሚለን (1ኛሳ.13፥19)
ከእስራኤል ወገን በሆነው በአካን ምክንያት
እሥራኤል በደረሰባቸው መከራ ምክንያት "
ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ ......"እንዲል መጽሐፍ
ቅዱስ። ( ኢያሱ 7፥6) እኛም የተቀዳደደ ልብስ
ስንለብስ እንደረከስንና በኃጢአታችን መከራ
እየደረሰብን እየገለጽን ነው። እንዲያም ቢሆን
ደግሞ ማቅ ለብሰን አመድ ነስንሰን በንስሃና
በጸሎት ልንበረታ እንጂ ደረታችንን ነፍተን
ባልዘነጥንበት ነበር።
ሌላው መጽሐፍ ቅዱስ በሐዘን ምክንያት
ልብሳቸውን የቀደዱና ያዘኑ እንዳሉ" ያዕቆብም
ልብሱን ቀደደ፥ በወገቡም ማቅ ታጥቆ ለልጁ
ብዙ ቀን አለቀሰ።" ሲል አባታችን ያዕቆብ
በዮሴፍ ምክንያት ያለቀሰውን ለቅሶ ጽፎልናል
(ኦሪ.ዘፍ 37÷34) እንዲህ አይነቱን ሐዘን
እዮብም አድርጎታል። " ኢዮብም ተነሣ
መጐናጸፊያውንም ቀደደ፥ ....."(ኢዮ.1÷20)
ሰለዚህ ክርስቲያን የተቀደደን ልብስ ሊለብስ
አይገባም በተለይ በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ
ውስጥ ስንገባ እንዲህ አይነት አለባበሶችን
መልበስ ነውር ነው። ገላን እያሳዩ ወደ
ቤተክርስቲያን መግባት ለቤተክርስቲያን ያለንን
ንቀት ከማሳየት ያለፈ ሌላ ትርጉም የለውም።
ምክንያቱም ቤተክርስቲያን የራሷ የሆነ የአለባበስ
ሥርዓት አላትና።
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze



tgoop.com/tmhrtegeeze/11724
Create:
Last Update:

የተቀደደ ልብስ መልበስ
።።።.።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን " የለምጽ ደዌ
ያለበት ሰው ልብሱ የተቀደደ ይሁን፥.....ርኩስ
ርኩስ ነኝ ይበል።"(ኦሪ ዘሌ.13፥45) እንደሚል
የተቀደደ ልብስ ያለበሰ ሰው የተዋረደና
በኃጢአት እንደረከሰ እርኩስ ነኝ እያለን ነው
ማለት ነው ። ለዚህም ሌላ ማስረጃ የቅዱስ
ዳዊት ልጅ ትእማር በወንድማ በተደፈረች ጊዜ "
ትዕማርም በራስዋ ላይ አመድ ነስንሳ፥ ብዙ
ኅብርም ያለውን ልብስዋን ተርትራ፥ እጅዋንም
በራስዋ ላይ ጭና እየጮኸች ሄደች። ነው
እሚለን (1ኛሳ.13፥19)
ከእስራኤል ወገን በሆነው በአካን ምክንያት
እሥራኤል በደረሰባቸው መከራ ምክንያት "
ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ ......"እንዲል መጽሐፍ
ቅዱስ። ( ኢያሱ 7፥6) እኛም የተቀዳደደ ልብስ
ስንለብስ እንደረከስንና በኃጢአታችን መከራ
እየደረሰብን እየገለጽን ነው። እንዲያም ቢሆን
ደግሞ ማቅ ለብሰን አመድ ነስንሰን በንስሃና
በጸሎት ልንበረታ እንጂ ደረታችንን ነፍተን
ባልዘነጥንበት ነበር።
ሌላው መጽሐፍ ቅዱስ በሐዘን ምክንያት
ልብሳቸውን የቀደዱና ያዘኑ እንዳሉ" ያዕቆብም
ልብሱን ቀደደ፥ በወገቡም ማቅ ታጥቆ ለልጁ
ብዙ ቀን አለቀሰ።" ሲል አባታችን ያዕቆብ
በዮሴፍ ምክንያት ያለቀሰውን ለቅሶ ጽፎልናል
(ኦሪ.ዘፍ 37÷34) እንዲህ አይነቱን ሐዘን
እዮብም አድርጎታል። " ኢዮብም ተነሣ
መጐናጸፊያውንም ቀደደ፥ ....."(ኢዮ.1÷20)
ሰለዚህ ክርስቲያን የተቀደደን ልብስ ሊለብስ
አይገባም በተለይ በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ
ውስጥ ስንገባ እንዲህ አይነት አለባበሶችን
መልበስ ነውር ነው። ገላን እያሳዩ ወደ
ቤተክርስቲያን መግባት ለቤተክርስቲያን ያለንን
ንቀት ከማሳየት ያለፈ ሌላ ትርጉም የለውም።
ምክንያቱም ቤተክርስቲያን የራሷ የሆነ የአለባበስ
ሥርዓት አላትና።
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze

BY ✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️




Share with your friend now:
tgoop.com/tmhrtegeeze/11724

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Select “New Channel”
from us


Telegram ✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️
FROM American