WAALDAA Telegram 1228
#የሰው_ነፃ_ፍቃድና_አወዳደቁ

ነፃ ፍቃድ ስንል ምን ማለታችን ነው ?

ሰውን ሲፈጥረው የሚያስብና የሚያስተውል ሆኖ ነው ። ከዚህም የተነሳ ክፉውንና በጎን ማወቅ የሚችልበት አእምሮና ከሁለት አንዱን መርጦ እንዲጓዝ ነፃነት አለው ።እግዚአብሔር አዳምን ከፈጠረው ቡሃላ የሚጠቅመውንና የሚጎዳውን ነግሮ በገነት አኑሮታል

ከዚህም ቡሃላ የሚበጀውን መምረጥ የእርሱ ድርሻ ነበር
በሕይወት ለመኖርም ሆነ ለመሞት መወሰን በእጁ ነው። እንግዲህ ይህ ነው የሰው ልጅ #ነፃ_ፍቃድ የሚባለው ። እናም አዳም ነፃ ፍቃዱን ተጠቅሞ እጸ በለስን በላ በዚህም ወደቀ

#የሰው_ልጅ_ውድቀት_ስንል_ምን_ማለታችን_ነው ?

#1ኛ .ራቁታቸውን ሆኑ ። ለነርሱ ልብስ አልነበራቸውም ነገር አይተፋፈሩም ነበር ። የፀጋ ልብስ ነበራቸው ። #2ኛ .ኃይላቸውን አጡ ፦ ይህም ሲባል ሀጢአት የሰውን ኃይል ያሳጣልና #3ኛ .ሰላማቸውን አጡ

#4ኛ .ከእግዚአብሔር ጋር የነበራቸው ግንኙነት ተቋረጠ ። #5ኛ .መርገም አመጡ ። #ሀ ነፃነታቸውን አጡ ። ሞትን ወይም ህይወትን የመምረጥ መብት ነበራቸው ኀላ ግን ሞትን ተቀብለው ነፃነታቸውን አጡ ባሪያ ሆኑ ። #ለ ሕይወታቸውን አጡ

ቀድሞ ለዘላለም ይኖሩ ዘንድ ተሰጥቷቸው ነበር ኀላ ግን በበደላቸው ሞት መጣባቸው ህይወታቸውንም አጡ። #ሐ የገነት በር ተዘጋባቸው ። #መ ባለ ዕዳ ሆኑ ። ማንም ሊከፍለውም የማይችለውን የሞት ባለዕዳ ሆኑ ። ይህንንም እዳ #ከኢየሱስ_ክርስቶስ በቀር ትውልድ ሙሉ ሊከፍሉት አይችልም

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

💚 •✥• @Amda_Hayimanot •✥•💚
💛 •✥• @Amda_Hayimanot •✥•💛
💖 •✥• @Amda_Hayimanot •✥• 💖



tgoop.com/waaldaa/1228
Create:
Last Update:

#የሰው_ነፃ_ፍቃድና_አወዳደቁ

ነፃ ፍቃድ ስንል ምን ማለታችን ነው ?

ሰውን ሲፈጥረው የሚያስብና የሚያስተውል ሆኖ ነው ። ከዚህም የተነሳ ክፉውንና በጎን ማወቅ የሚችልበት አእምሮና ከሁለት አንዱን መርጦ እንዲጓዝ ነፃነት አለው ።እግዚአብሔር አዳምን ከፈጠረው ቡሃላ የሚጠቅመውንና የሚጎዳውን ነግሮ በገነት አኑሮታል

ከዚህም ቡሃላ የሚበጀውን መምረጥ የእርሱ ድርሻ ነበር
በሕይወት ለመኖርም ሆነ ለመሞት መወሰን በእጁ ነው። እንግዲህ ይህ ነው የሰው ልጅ #ነፃ_ፍቃድ የሚባለው ። እናም አዳም ነፃ ፍቃዱን ተጠቅሞ እጸ በለስን በላ በዚህም ወደቀ

#የሰው_ልጅ_ውድቀት_ስንል_ምን_ማለታችን_ነው ?

#1ኛ .ራቁታቸውን ሆኑ ። ለነርሱ ልብስ አልነበራቸውም ነገር አይተፋፈሩም ነበር ። የፀጋ ልብስ ነበራቸው ። #2ኛ .ኃይላቸውን አጡ ፦ ይህም ሲባል ሀጢአት የሰውን ኃይል ያሳጣልና #3ኛ .ሰላማቸውን አጡ

#4ኛ .ከእግዚአብሔር ጋር የነበራቸው ግንኙነት ተቋረጠ ። #5ኛ .መርገም አመጡ ። #ሀ ነፃነታቸውን አጡ ። ሞትን ወይም ህይወትን የመምረጥ መብት ነበራቸው ኀላ ግን ሞትን ተቀብለው ነፃነታቸውን አጡ ባሪያ ሆኑ ። #ለ ሕይወታቸውን አጡ

ቀድሞ ለዘላለም ይኖሩ ዘንድ ተሰጥቷቸው ነበር ኀላ ግን በበደላቸው ሞት መጣባቸው ህይወታቸውንም አጡ። #ሐ የገነት በር ተዘጋባቸው ። #መ ባለ ዕዳ ሆኑ ። ማንም ሊከፍለውም የማይችለውን የሞት ባለዕዳ ሆኑ ። ይህንንም እዳ #ከኢየሱስ_ክርስቶስ በቀር ትውልድ ሙሉ ሊከፍሉት አይችልም

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

💚 •✥• @Amda_Hayimanot •✥•💚
💛 •✥• @Amda_Hayimanot •✥•💛
💖 •✥• @Amda_Hayimanot •✥• 💖

BY ማህበር ሐዋርያት ቢሊዳ ማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/waaldaa/1228

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Polls Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language.
from us


Telegram ማህበር ሐዋርያት ቢሊዳ ማርያም
FROM American