ለባል መዋዋብ ከሶሃብያት መንገድ እና ...
በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
👆👆👆
#«ለባል መዋዋብ ከሶሃብያት መንገድ እና መመሪያ ነው።
🔶በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
🌐 https://www.tgoop.com/shakirsultan
#«ለባል መዋዋብ ከሶሃብያት መንገድ እና መመሪያ ነው።
🔶በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
🌐 https://www.tgoop.com/shakirsultan
ለሚስት መዋዋብ ከመዋደድ እና ------
በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
👆👆👆
🔈#ለሚስት መዋዋብ ከመዋደድ እና ከመተዛዘን ምክንያቶች ነው።
🔶 በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://www.tgoop.com/shakirsultan
🔈#ለሚስት መዋዋብ ከመዋደድ እና ከመተዛዘን ምክንያቶች ነው።
🔶 በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://www.tgoop.com/shakirsultan
حُكْمُ_سَدَادِ_القَرْضِ_بِعُمْلَةٍ_أُخْرَى
<unknown>
እዳን በሌላ ሀገር ብር መክፈል ብይኑ ምንድን ነው።
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ አላህ ይጠብቃቸው
🎙 للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha/7073
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ አላህ ይጠብቃቸው
🎙 للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha/7073
Audio
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
ክፍል (🔟)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ክፍል (🔟)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Audio
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
ክፍል (1⃣1⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ክፍል (1⃣1⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Audio
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
ክፍል (1⃣2⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ክፍል (1⃣2⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Audio
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
ክፍል (1⃣3⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ክፍል (1⃣3⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Audio
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
ክፍል (1⃣4⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ክፍል (1⃣4⃣)
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Recording_2052
<unknown>
🔰አዲስ ኢሞ ላይ ስለ ሙመዪዖች ኢየተሰጠ ያለው ኮርስ
ሳይቆረጥ ክፍል ❸
🔶 نصب المنجنيق فيما دخله المميعة من البدعة وتركوه من الحق ❸
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
🎙በሸይዃችን አቡ ጦለሃ አቡ ዘር ኢብኑ ሀሠን (አሏህ ይጠብቃችው)
⏲️ በተለይ ስለ ሙመዪዖች በደምብ ግልፅ አልሆነልኝም ስትሉ የነበራችሁ ልታደምጡት ይገባል ሀቅን በአይንህ ኢያየህ አልገባኝም ማለት ዱኒያ ላይ ሰዎችን መፎገሪያ ሊሆን ይችላል የቂያማ እለት ግን ስላንተ ካንተ በላይ አዋቂ የሆነው አሏህ ሲያጋልጥህ የሚገባህን ሲሰጥህ ትፀፀታለህ አደራ የቀብር ጉዳይ ነውና ቆም ብለህ ብቻህን ሁነህ እሰብበት
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
ሳይቆረጥ ክፍል ❸
🔶 نصب المنجنيق فيما دخله المميعة من البدعة وتركوه من الحق ❸
ሙመዪዖች ከዚህ በፊት የነበሩበትን ሀቅና አሁን ላይ ያሉበትን ጥመት የሚያብራራና ግልፅ የሚያደርግ ተከታታይ ሙሃዷራ !!
🎙الشيخ الفاضل أبو طلحة أبوذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
🎙በሸይዃችን አቡ ጦለሃ አቡ ዘር ኢብኑ ሀሠን (አሏህ ይጠብቃችው)
⏲️ በተለይ ስለ ሙመዪዖች በደምብ ግልፅ አልሆነልኝም ስትሉ የነበራችሁ ልታደምጡት ይገባል ሀቅን በአይንህ ኢያየህ አልገባኝም ማለት ዱኒያ ላይ ሰዎችን መፎገሪያ ሊሆን ይችላል የቂያማ እለት ግን ስላንተ ካንተ በላይ አዋቂ የሆነው አሏህ ሲያጋልጥህ የሚገባህን ሲሰጥህ ትፀፀታለህ አደራ የቀብር ጉዳይ ነውና ቆም ብለህ ብቻህን ሁነህ እሰብበት
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
Forwarded from ዳሩል ኢቅረእ • دار الإقرأ
ሰበር ዜና
عاجل:
رؤية هلال رمضان في تمير..
وغدا السبت أول أيام رمضان بالسعودية .
ነገ የመጀመሪያው የረመዷን ወር መሆኑን ሳዑዲ አረጋግጣለች
عاجل:
رؤية هلال رمضان في تمير..
وغدا السبت أول أيام رمضان بالسعودية .
ነገ የመጀመሪያው የረመዷን ወር መሆኑን ሳዑዲ አረጋግጣለች
Forwarded from አቡ ኢልሐም አስ_ሰለፊ (የኡስታዝ ሙሀመድ ኑር)ያለቁ ና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል
ኡስታዝ ኸድር ገብቷል ገባ ገባ በሉ
https://www.tgoop.com/sunah123?livestream=f7e767629be8b4bbbf
https://www.tgoop.com/sunah123?livestream=f7e767629be8b4bbbf
Telegram
አቡ ኢልሐም አስ_ሰለፊ (የኡስታዝ ሙሀመድ ኑር)ያለቁ ና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል
የአቡ ኢልሐም (ኡስታዝ ሙሀመድኑር) ተቀርተው ያለቁ እና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል።
👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/sunah123
👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/sunah123
Forwarded from አቡ ኢልሐም አስ_ሰለፊ (የኡስታዝ ሙሀመድ ኑር)ያለቁ ና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል
✅በረመዷን ወቅት ቁርአን መቅራት
شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ. البقرة: ١٨٥
ረመዷን ቁርአን ለሰው ልጆች እንደ መመረያ፤ (በእውነትና በውሸት መካከል) መለያ እና ግልፅ መመሪያና ማስረጃ ሆኖ የወረደበት ወር ነው። {አል-ቁርአን 2:185}
ሙሉ የረመዷን ወር ከሌሎች ኢባዳዎች ጋር ቁርአን በመቅራት ልናሳልፈው ይገባል። አሏህ በሱረቱ ሉቅማን አንቀፅ 3 ላይ እንደገለፀው ቁርአን “ለመልካም ሰሪዎች መመሪያና እዝነት ነው።” ቁርአን ህይወት ፣ ሸፈአ ፣ ደስታ ፣ ምንዳ ፣ እዝነት ፣ መድሃኒት ፣ መለኮዊ አስተምህሮት ፣ ከህግም በላይ ህግ የሆነ ዘላለማዊ ጥበብ ነው።
በቡኻሪ በተዘገበ ሐዲስ ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቁርአን አንብቡ በእርግጥ በፍርዱ ቀን ሸፈአ(አማላጅ) ይሆንላችኋልና ብለዋል።
ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) በመጨረሻ አመታቸው ረመዷን ውስጥ ሁለት ጊዜ አክትመዋል። እኛ ሙስሊሞችም የረሱልን(ሰ.ዐ.ወ) ፈለግ በመከተል በረመዷን ወቅት ቢያንስ አንድ ጊዜ ማኽተም ይኖርብናል።
ይሁንእንጅ በአሁኑ ወቅት አብዛሃኛዎቻችን ቁርአን የምንቀራው በረመዷን ብቻ እየሆነ ነው። ይባስ ብሎ ለማክተም የሚደረግው ጥረት የተራዊህ ወይም የተሃጁድ ሶላት ላይ ነው። በተራዊህ ሶላት ለማኽተም ሩጫ ነው። በእርግጥ ይህ ተግባር የቁርአን አስተህሮትን ይቃረናል። ምክኒያቱም አሏሁ አዘወጀል “ቁርአንን በዝግታ አንብብ” ብሏል (73:4)።
ኢብን ከሲር ይህን የቁአን አንቀፅ ሲያብራሩ ይህ ማለት ቁርአንን ለመረዳትና ለማስተንተን ይረዳህ ዘንድ ቀስ ብለህ ቅራ ማለት ነው። ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ይቀሩ የነበረውም እንዲህ ነው ሲሉ አብራርተዋል። ሆኖም ቁርአን ስንቀራ ወይም በረመዷን ለማኽተም ስንጥር ይህን የቁርአን አያ ተከትለን መሆን ይኖርበታል። የበለጠ ወደ አሏህ ለመቅረብ ስንቀራ እያስተነተን እና ተረድተነው ይሁን። ቁርአን ማንበብ የማንችል ሰዎች እያንዳንዷን ቀን በሲዲ የተቀረፀ ቁርአን ለማዳመጥ እንሞክር። ወይም ደግሞ በአፍ መፍቻ ቋንቋችን የተተረጎመ ቁርአን በማንበብ ማሳለፍ ይኖርብናል።
https://www.tgoop.com/sunah123
شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ. البقرة: ١٨٥
ረመዷን ቁርአን ለሰው ልጆች እንደ መመረያ፤ (በእውነትና በውሸት መካከል) መለያ እና ግልፅ መመሪያና ማስረጃ ሆኖ የወረደበት ወር ነው። {አል-ቁርአን 2:185}
ሙሉ የረመዷን ወር ከሌሎች ኢባዳዎች ጋር ቁርአን በመቅራት ልናሳልፈው ይገባል። አሏህ በሱረቱ ሉቅማን አንቀፅ 3 ላይ እንደገለፀው ቁርአን “ለመልካም ሰሪዎች መመሪያና እዝነት ነው።” ቁርአን ህይወት ፣ ሸፈአ ፣ ደስታ ፣ ምንዳ ፣ እዝነት ፣ መድሃኒት ፣ መለኮዊ አስተምህሮት ፣ ከህግም በላይ ህግ የሆነ ዘላለማዊ ጥበብ ነው።
በቡኻሪ በተዘገበ ሐዲስ ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቁርአን አንብቡ በእርግጥ በፍርዱ ቀን ሸፈአ(አማላጅ) ይሆንላችኋልና ብለዋል።
ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) በመጨረሻ አመታቸው ረመዷን ውስጥ ሁለት ጊዜ አክትመዋል። እኛ ሙስሊሞችም የረሱልን(ሰ.ዐ.ወ) ፈለግ በመከተል በረመዷን ወቅት ቢያንስ አንድ ጊዜ ማኽተም ይኖርብናል።
ይሁንእንጅ በአሁኑ ወቅት አብዛሃኛዎቻችን ቁርአን የምንቀራው በረመዷን ብቻ እየሆነ ነው። ይባስ ብሎ ለማክተም የሚደረግው ጥረት የተራዊህ ወይም የተሃጁድ ሶላት ላይ ነው። በተራዊህ ሶላት ለማኽተም ሩጫ ነው። በእርግጥ ይህ ተግባር የቁርአን አስተህሮትን ይቃረናል። ምክኒያቱም አሏሁ አዘወጀል “ቁርአንን በዝግታ አንብብ” ብሏል (73:4)።
ኢብን ከሲር ይህን የቁአን አንቀፅ ሲያብራሩ ይህ ማለት ቁርአንን ለመረዳትና ለማስተንተን ይረዳህ ዘንድ ቀስ ብለህ ቅራ ማለት ነው። ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ይቀሩ የነበረውም እንዲህ ነው ሲሉ አብራርተዋል። ሆኖም ቁርአን ስንቀራ ወይም በረመዷን ለማኽተም ስንጥር ይህን የቁርአን አያ ተከትለን መሆን ይኖርበታል። የበለጠ ወደ አሏህ ለመቅረብ ስንቀራ እያስተነተን እና ተረድተነው ይሁን። ቁርአን ማንበብ የማንችል ሰዎች እያንዳንዷን ቀን በሲዲ የተቀረፀ ቁርአን ለማዳመጥ እንሞክር። ወይም ደግሞ በአፍ መፍቻ ቋንቋችን የተተረጎመ ቁርአን በማንበብ ማሳለፍ ይኖርብናል።
https://www.tgoop.com/sunah123
Telegram
አቡ ኢልሐም አስ_ሰለፊ (የኡስታዝ ሙሀመድ ኑር)ያለቁ ና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል
የአቡ ኢልሐም (ኡስታዝ ሙሀመድኑር) ተቀርተው ያለቁ እና እየተቀሩ ያሉ ደርሶችን መልቀቂያ ቻናል።
👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/sunah123
👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/sunah123
Forwarded from ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
አሁን
ሸይኻችን ሸይኽ አቡ ጦልሃ አቡ ዘር (ሀፊዘሁላህ)
ርእስ:-
ገባ
ገባ
በሉ
👇👇👇
https://www.tgoop.com/DarASSunnah1444?livestream=08c49c5b853515b526
ሸይኻችን ሸይኽ አቡ ጦልሃ አቡ ዘር (ሀፊዘሁላህ)
ርእስ:-
ገባ
ገባ
በሉ
👇👇👇
https://www.tgoop.com/DarASSunnah1444?livestream=08c49c5b853515b526
Telegram
ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
ይህ የዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል ነው
مركز دار السنة لتعليم الشريعة الإسلامية
Dar As-Sunnah Sharia Knowledge Center
አድራሻ:- አዲስ አበባ ኮ/ቀ ክ/ከተማ አለምባንክ ከኦርዶፎ ህንፃ ፊት ለፊት ባለው ቂያስ ወደ ቤተል በሚወስደው ኮብልስቶን ከድልዲዩ በስተቀኝ እንገኛለን።
ለተጨማሪ መረጃ:- +251920908031
مركز دار السنة لتعليم الشريعة الإسلامية
Dar As-Sunnah Sharia Knowledge Center
አድራሻ:- አዲስ አበባ ኮ/ቀ ክ/ከተማ አለምባንክ ከኦርዶፎ ህንፃ ፊት ለፊት ባለው ቂያስ ወደ ቤተል በሚወስደው ኮብልስቶን ከድልዲዩ በስተቀኝ እንገኛለን።
ለተጨማሪ መረጃ:- +251920908031
Forwarded from ሙሐመድ አል-ወልቂጢይ ((አቡ ዘከሪያ))
🚨 ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገሮች መካከል…!
ታላቁ ሸይኽ አህመድ ዑመር ባዝሙል "መዕሀዱል’ሚራስ አን’ነበዊይ" በሚለው ዌብሳይት በጎርጎሮሳዊያኑ አቆጣጠር ዲሴንበር 17 2019 ያጋሩት ምክር ነው።
ይህ ምክር እኛ ሰለፍዮች ያስፈልገናል። ምናልባት ዳዕወተ-ሰለፊያን የሚጎዱብን ነገሮችን አውቆ መጠንቀቁ፤ ባለማወቅ ቢኖርብን ደግሞ ማረሙ አይከፋም። እነዚህ ሸይኹ የዘረዘሯቸው ናቸው። እንጂማ በጣም በርካታ ነገራቶች አሉ በማሳመር ላይ አላህ ያግዘን።
1, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በዳዕወተ-ሰለፊያ ወይም በጀመዓው ስም ገንዘብ የሚሰበስብ እና ተገቢ ባልሆ አቅጣጫዎች የሚያባክን ሰው መኖር።
2, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በሸሪዓዊ እውቀት ላይ ትክክለኛውን እስቴፕ ጠብቆ ያልተማረ እና በዛ ስነ-ስርአት ያላታነፀ ሰው ለማስተማር እና ዳዕዋ ለማድረግ ፊትለፊ መሰየም።
3, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የራሱን ጥቅማ ጥቅም እና የራሱን ፍላጎት በዳዕወተ-ሰለፊያ ስም እውን የሚያደርግ ሰው ለማስተማር እና ዳዕዋ ለማድረግ ፊትለፊ መሰየሙ።
3, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ የሚቀያየሩ ሰዎች በሰለፍያ ሰልፍ ውስጥ መሰግሰጋቸው ከዛም ቡሀላ አንዱን በአንዱ ማጋጨታቸው እና በመካሪ ገፅታ መጥተው ፈተናን ማቀጣጠላቸው።
4, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ ሰለፊዮች በጭቅጭቅ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ይሉና በታላላቆቻቸው ላይ በራሳቸው ፍርድ ይሰጣሉ። ይህ ከጥፉ ስነ-ስርአት ነው።
5, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች ሙኻሊፎችን የምር በሚጋፈጡ ሰለፍዮች ላይ ማረባበሻቸው።
6, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ መረጃን እና ቀደምቶች የነበሩበትን የሚቃረኑ፣ አፈንጋጭ፣ ውድቅ የሆኑ አቅዋሎችን (የአንዳንድ ዑለማኦች አመለካከታዊ ንግግሮችን) ማሰራጨት። ይህ የሱና ሊቃውንቶች ከሚቃወሙት ነገር አንዱ ነው።
7, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ለዳዕዋ የተሰየሙ የእውቀት ፈላጊዎች ከዑለማኦች ጋር አለመተሳሰር፣ (በራስ መብቃቃት) እና ወደ ዑለማኦች አለመመለስ። እንዳውም አያስፈልጉኝም ብሎ ማሰብ። ይህ አደገኛ የሆን መንሻፈፍ ነው።
8, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች በራሳቸው መንጠራራት ወይም መደነቅ ካልሆነ በስተቀር ምንም ቀደምት የሌለባቸው የሆኑ ውስብስብ መርሆዎችን መደርደር።
9, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች በራሳቸው አመለካከት እና ስሜት ወጣቱን አቅጣጪያ ለማስያዝ መሞከር እና ያንን የተቃወመ አመለካከትን ደግሞ ማጥበቅ እና መታወር አድርጎ መቁጠር።
10, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎችን በዑለማኦች ልክ መኗኗር ከዛም አልፎ ከዑለማኡች ማስቀደም። ያ ተማሪ ግን በቅጡ ተማሪ ሊባል እራሱ የማይገባው ሆኖ ሳለ።
11, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እራሳቸውን ግንባር የሚያስገቡ ሰዎች መንጠራራት እና እራሱን እንደ ፍትሀዊ አድርጎ መቁጠር። ግን ተጨባጫዊ ሁኔታው ስለባጢል የማይናገር ወይም የሚናገሩትን ሰዎች የሚያደናቅፍ ሆኖ ሳለ።
12, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ የእውቀት ፈላጊዎች ለነሱ በመወገን እና ለአስተሳሰባቸው በመታዘዝ ላይ የሰለፍይ ማህበረሰቡሀን ማነፅ።
13, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በቀደምቶች መንገድ የሚጓዘውን ሰለፍይ «እሱ ሰዎችን በመተቸት ድንበር አላፊ ነው፣ ይቸኩላል እና እውር ነው» ብሎ ማነወር።
14, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳን እውቀት ፈላጊዎች «ኢሄምኮ አለ» ለማለት ብቻ መረጂያን የሚቃረኑ የሆኑ መዝሀባዊ ንግግሮችን ማሰራጨት።
15, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የሰለፍዮችን ሰለፍ መሰንጠቅን በሚያገራ መልክ ሰለፍዮች እርስ በርሳቸው አለመተሳሰር፣ አለመስማማት እና አለመመካከር። በተለይ እራሳቸውን በስም ደረጃ ወደ ሰለፍያ የሚያስጠጉ፤ በመንሀጅ እና በመስመር ደረጃ ግን ሰለፍያን የሚቃረኑ ሰዎች።
16, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ሰለፍይነትን ያንፀባረቀ ሁሉ በእውቀቱም በዲኑም የምንተማመንበት ሰለፍይ ነው ብሎ መጠርጠር።
17, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎችን ስለነሱ ዑለማኦችን ሳንጠይቅ ሳናጣራ ለእንግድነት መጋበዝ።
18, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ከአላህ ፈሪነቱ ይልቅ በአመፀኛነት መገለፁ የበለጠ እውን ከሚሆን ሰው እውቀትን መውሰድ። በአላህ ዲን ስም የማይፈቀድለትን ስንትና ስንት ነገርን አደነ?!
19, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ እውቀትን የምንቀስምበት ሰው በቂ እውቀት እና አላህን መፍራት በአንድ ላይ መሰብሰብ እንዳለበት አለማወቅ።
20, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በሀቅ እና በባጢል መሀከል ያለውን ልዩነት የግለሰብ ልዩነት እንደሆነ አድርጎ መግለፅ። በዚህ ተግባር ሙመይዓዎች፣ ሙኸዚላዎች አልፎም ሀዳድያዎች ምንያህል ተደሰቱበት?!
21, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ፍጡርን ከሀቅ በላይ ማድረግን ማንፀባረቅ። በእንደዚህ አይነት ስራ ውስጥ የገቡ ሰዎች መሀከል አንዱን [ከሸይኽ ጋር ስነ-ስርአት ይኑረን] በሚል ማመካኚያ ሀቅን ሲገፈትር ባጢልን ሲረዳ ታገኘዋለህ።
22, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ ራሳቸውን ግንባር የሚያስገቡ ሰዎች ለራሳቸው ዱንያዊ ጥቅማ’ጥቅም ብለው በሀቅ ላይ መጫወት።
23, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች እንቅስቃሴያቸውን ከዑለማኦች እንቅስቃሴ ጋር ማወዳደር በመካከላቸው ያለው መበላለጥ ፍንትው ያለ እና ግልፅ ከመሆኑም ጋር።
24, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የወጣቶች በእውቀት ፈላጊ ዙርያ ማጀብ። እውቀት ፈላጊ እንጠቀምበታለን እንጂ የምንከተለው መሪ አድርገን አንይዘውም።
25, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ሆን ብሎ በተሰራ ስህተት እና በስህተት የተሰራ ስህተትን አለመለየት። በመሀከላቸው አለመለየት ድንበር ማለፍ ወይም መለዘብ ነው።
የሸይኽ ዝርዝር ነጥቦች በዚህ አብቅቷል። አላህ ይጠብቃቸው፤ አላህ በእውቀታቸው ተጠቃሚ ያድርገን።
✍ ወንድማችሁ ሙሀመድ አል–ወልቂጢይ
www.tgoop.com/abuzekeryamuhamed
www.tgoop.com/abuzekeryamuhamed
ታላቁ ሸይኽ አህመድ ዑመር ባዝሙል "መዕሀዱል’ሚራስ አን’ነበዊይ" በሚለው ዌብሳይት በጎርጎሮሳዊያኑ አቆጣጠር ዲሴንበር 17 2019 ያጋሩት ምክር ነው።
ይህ ምክር እኛ ሰለፍዮች ያስፈልገናል። ምናልባት ዳዕወተ-ሰለፊያን የሚጎዱብን ነገሮችን አውቆ መጠንቀቁ፤ ባለማወቅ ቢኖርብን ደግሞ ማረሙ አይከፋም። እነዚህ ሸይኹ የዘረዘሯቸው ናቸው። እንጂማ በጣም በርካታ ነገራቶች አሉ በማሳመር ላይ አላህ ያግዘን።
1, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በዳዕወተ-ሰለፊያ ወይም በጀመዓው ስም ገንዘብ የሚሰበስብ እና ተገቢ ባልሆ አቅጣጫዎች የሚያባክን ሰው መኖር።
2, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በሸሪዓዊ እውቀት ላይ ትክክለኛውን እስቴፕ ጠብቆ ያልተማረ እና በዛ ስነ-ስርአት ያላታነፀ ሰው ለማስተማር እና ዳዕዋ ለማድረግ ፊትለፊ መሰየም።
3, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የራሱን ጥቅማ ጥቅም እና የራሱን ፍላጎት በዳዕወተ-ሰለፊያ ስም እውን የሚያደርግ ሰው ለማስተማር እና ዳዕዋ ለማድረግ ፊትለፊ መሰየሙ።
3, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ የሚቀያየሩ ሰዎች በሰለፍያ ሰልፍ ውስጥ መሰግሰጋቸው ከዛም ቡሀላ አንዱን በአንዱ ማጋጨታቸው እና በመካሪ ገፅታ መጥተው ፈተናን ማቀጣጠላቸው።
4, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ ሰለፊዮች በጭቅጭቅ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ይሉና በታላላቆቻቸው ላይ በራሳቸው ፍርድ ይሰጣሉ። ይህ ከጥፉ ስነ-ስርአት ነው።
5, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች ሙኻሊፎችን የምር በሚጋፈጡ ሰለፍዮች ላይ ማረባበሻቸው።
6, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ መረጃን እና ቀደምቶች የነበሩበትን የሚቃረኑ፣ አፈንጋጭ፣ ውድቅ የሆኑ አቅዋሎችን (የአንዳንድ ዑለማኦች አመለካከታዊ ንግግሮችን) ማሰራጨት። ይህ የሱና ሊቃውንቶች ከሚቃወሙት ነገር አንዱ ነው።
7, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ለዳዕዋ የተሰየሙ የእውቀት ፈላጊዎች ከዑለማኦች ጋር አለመተሳሰር፣ (በራስ መብቃቃት) እና ወደ ዑለማኦች አለመመለስ። እንዳውም አያስፈልጉኝም ብሎ ማሰብ። ይህ አደገኛ የሆን መንሻፈፍ ነው።
8, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች በራሳቸው መንጠራራት ወይም መደነቅ ካልሆነ በስተቀር ምንም ቀደምት የሌለባቸው የሆኑ ውስብስብ መርሆዎችን መደርደር።
9, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች በራሳቸው አመለካከት እና ስሜት ወጣቱን አቅጣጪያ ለማስያዝ መሞከር እና ያንን የተቃወመ አመለካከትን ደግሞ ማጥበቅ እና መታወር አድርጎ መቁጠር።
10, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎችን በዑለማኦች ልክ መኗኗር ከዛም አልፎ ከዑለማኡች ማስቀደም። ያ ተማሪ ግን በቅጡ ተማሪ ሊባል እራሱ የማይገባው ሆኖ ሳለ።
11, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እራሳቸውን ግንባር የሚያስገቡ ሰዎች መንጠራራት እና እራሱን እንደ ፍትሀዊ አድርጎ መቁጠር። ግን ተጨባጫዊ ሁኔታው ስለባጢል የማይናገር ወይም የሚናገሩትን ሰዎች የሚያደናቅፍ ሆኖ ሳለ።
12, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ የእውቀት ፈላጊዎች ለነሱ በመወገን እና ለአስተሳሰባቸው በመታዘዝ ላይ የሰለፍይ ማህበረሰቡሀን ማነፅ።
13, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በቀደምቶች መንገድ የሚጓዘውን ሰለፍይ «እሱ ሰዎችን በመተቸት ድንበር አላፊ ነው፣ ይቸኩላል እና እውር ነው» ብሎ ማነወር።
14, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳን እውቀት ፈላጊዎች «ኢሄምኮ አለ» ለማለት ብቻ መረጂያን የሚቃረኑ የሆኑ መዝሀባዊ ንግግሮችን ማሰራጨት።
15, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የሰለፍዮችን ሰለፍ መሰንጠቅን በሚያገራ መልክ ሰለፍዮች እርስ በርሳቸው አለመተሳሰር፣ አለመስማማት እና አለመመካከር። በተለይ እራሳቸውን በስም ደረጃ ወደ ሰለፍያ የሚያስጠጉ፤ በመንሀጅ እና በመስመር ደረጃ ግን ሰለፍያን የሚቃረኑ ሰዎች።
16, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ሰለፍይነትን ያንፀባረቀ ሁሉ በእውቀቱም በዲኑም የምንተማመንበት ሰለፍይ ነው ብሎ መጠርጠር።
17, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ አንዳንድ እውቀት ፈላጊዎችን ስለነሱ ዑለማኦችን ሳንጠይቅ ሳናጣራ ለእንግድነት መጋበዝ።
18, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ከአላህ ፈሪነቱ ይልቅ በአመፀኛነት መገለፁ የበለጠ እውን ከሚሆን ሰው እውቀትን መውሰድ። በአላህ ዲን ስም የማይፈቀድለትን ስንትና ስንት ነገርን አደነ?!
19, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ እውቀትን የምንቀስምበት ሰው በቂ እውቀት እና አላህን መፍራት በአንድ ላይ መሰብሰብ እንዳለበት አለማወቅ።
20, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ በሀቅ እና በባጢል መሀከል ያለውን ልዩነት የግለሰብ ልዩነት እንደሆነ አድርጎ መግለፅ። በዚህ ተግባር ሙመይዓዎች፣ ሙኸዚላዎች አልፎም ሀዳድያዎች ምንያህል ተደሰቱበት?!
21, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ፍጡርን ከሀቅ በላይ ማድረግን ማንፀባረቅ። በእንደዚህ አይነት ስራ ውስጥ የገቡ ሰዎች መሀከል አንዱን [ከሸይኽ ጋር ስነ-ስርአት ይኑረን] በሚል ማመካኚያ ሀቅን ሲገፈትር ባጢልን ሲረዳ ታገኘዋለህ።
22, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ ራሳቸውን ግንባር የሚያስገቡ ሰዎች ለራሳቸው ዱንያዊ ጥቅማ’ጥቅም ብለው በሀቅ ላይ መጫወት።
23, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የአንዳንድ እውቀት ፈላጊዎች እንቅስቃሴያቸውን ከዑለማኦች እንቅስቃሴ ጋር ማወዳደር በመካከላቸው ያለው መበላለጥ ፍንትው ያለ እና ግልፅ ከመሆኑም ጋር።
24, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ የወጣቶች በእውቀት ፈላጊ ዙርያ ማጀብ። እውቀት ፈላጊ እንጠቀምበታለን እንጂ የምንከተለው መሪ አድርገን አንይዘውም።
25, ዳዕወተ-ሰለፊያን ከሚጎዱ ነገራቶች መሀከል፦ ሆን ብሎ በተሰራ ስህተት እና በስህተት የተሰራ ስህተትን አለመለየት። በመሀከላቸው አለመለየት ድንበር ማለፍ ወይም መለዘብ ነው።
የሸይኽ ዝርዝር ነጥቦች በዚህ አብቅቷል። አላህ ይጠብቃቸው፤ አላህ በእውቀታቸው ተጠቃሚ ያድርገን።
✍ ወንድማችሁ ሙሀመድ አል–ወልቂጢይ
www.tgoop.com/abuzekeryamuhamed
www.tgoop.com/abuzekeryamuhamed
Telegram
ሙሐመድ አል-ወልቂጢይ ((አቡ ዘከሪያ))
https://www.tgoop.com/abuzekeryamuhamed
✍ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱ ላሂ ወበረካቱ።
ውድ እና የተከበራቹ የዚህ ቻናል ተከታታዮች ይህ ቻናል ረመዳን 29 1442 አ.ሂ የተከፈተ ቻናል ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሀገራችን ሙስሊም ማህበረሰቦችን በተለይም ደግሞ ወልቂጤ ላይ እና ዙሪያዎቿ የሚገኙትን ታሳቢ በማድረግ የተከፈተ ጥርት ያሉ የሰለፊያ ትምህርቶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው።
✍ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱ ላሂ ወበረካቱ።
ውድ እና የተከበራቹ የዚህ ቻናል ተከታታዮች ይህ ቻናል ረመዳን 29 1442 አ.ሂ የተከፈተ ቻናል ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሀገራችን ሙስሊም ማህበረሰቦችን በተለይም ደግሞ ወልቂጤ ላይ እና ዙሪያዎቿ የሚገኙትን ታሳቢ በማድረግ የተከፈተ ጥርት ያሉ የሰለፊያ ትምህርቶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው።
ተሃጁድ እና ከ11 ረካዎች በላይ መጨመር
🎙 الشيخ صالح الفوزان
የተሃጁድን ሶላት በረመዷን የሌሊቱ መጨረሻ ላይ በጀመዓ መስገድ
==========🏝
ما حكم #صلاة_التهجد في آخر الليل جماعة في #رمضان حيث ظهر من يقول إنها #بدعة
የተሃጁድን ሶላት በረመዷን የሌሊቱ መጨረሻ ላይ በጀመዓ መስገድ
ሁኩሙ ምንድን ነው? (ተሃጁድ) ቢድዓ ናት የሚል ግልፅ ሆናልና!
እነዚህ (ተሃጁድን ቢድዓ የሚሉት) እንቅልፍ የሚፈልጉ ስልቹዎች ናቸው።
ሰሃቦች በጀመዓ ይሰግዱ ነበር ካሉ በኋላ ከመልዕተኛው ኋላ ሆነው መስገዳቸውን በጥያቄ ያረጋግጣሉ። ለማንኛውም እንዲህ አይነት ሰዎች የመስጂድ ኢማሞች ሊሆኑም ይችላሉ። በዘዴ ሰዎችን ሌሊት ከማሰገድ የሚያመልጡ ናቸው ይላሉ ሸይኹ
🎙 #الشيخ صالح الفوزان -حفظه الله-
🎙 ሸይኽ ሷሊህ አል`ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸው!
🏝 ➘➘➘➘➘
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10198
==========🏝
ما حكم #صلاة_التهجد في آخر الليل جماعة في #رمضان حيث ظهر من يقول إنها #بدعة
የተሃጁድን ሶላት በረመዷን የሌሊቱ መጨረሻ ላይ በጀመዓ መስገድ
ሁኩሙ ምንድን ነው? (ተሃጁድ) ቢድዓ ናት የሚል ግልፅ ሆናልና!
እነዚህ (ተሃጁድን ቢድዓ የሚሉት) እንቅልፍ የሚፈልጉ ስልቹዎች ናቸው።
ሰሃቦች በጀመዓ ይሰግዱ ነበር ካሉ በኋላ ከመልዕተኛው ኋላ ሆነው መስገዳቸውን በጥያቄ ያረጋግጣሉ። ለማንኛውም እንዲህ አይነት ሰዎች የመስጂድ ኢማሞች ሊሆኑም ይችላሉ። በዘዴ ሰዎችን ሌሊት ከማሰገድ የሚያመልጡ ናቸው ይላሉ ሸይኹ
🎙 #الشيخ صالح الفوزان -حفظه الله-
🎙 ሸይኽ ሷሊህ አል`ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸው!
🏝 ➘➘➘➘➘
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10198
Forwarded from Abu Imran Muhammed Mekonn
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💬የጁምዓ ቀን ሱናዎች سنن يوم الجمعة
¯¯¯¯¯¯¯¯👌
📝 من سنن ومستحبات يوم الجُمعة:
- الاغتسال.
- لبس أجمل الثياب.
- التطيب.
- التسوك.
- التبكير للمسجد.
- المشي إلى المسجد.
- تحية المسجد.
- الإنصات للإمام.
- صلاة ركعتين أو أربع بعدها.
- قراءة سورة الكهف.
- الصلاة على النبي ﷺ.
- تحري ساعة الإجابة.
❶ኛ ገላን መታጠብ።
➋ኛ ሽቶን መቀባባት እና መዋብ።
❸ኛ ሲዋክን መጠቀም።
❹ኛ የክት ልብስ መልበስ።
❻ኛ በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ።
❼ኛ መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን አለማስቸገር።
❽ኛ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ተህየቱ መስጂድ መስገድ።
❾ኛ ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ ማድመጥ።
❿ኛ ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ።
⓫ኛ ሰደቃን ማብዛት።
⓬ኛ ከሀሙስ ማታ ጀምሮ እሰከ ጁምዓ ዐስር ድረስ ሱረቱ ከሕፍ መቅራት።
⓮ኛ በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
✅🏝 ➷➘➷ ⬇️👇👇👇
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10200
¯¯¯¯¯¯¯¯👌
📝 من سنن ومستحبات يوم الجُمعة:
- الاغتسال.
- لبس أجمل الثياب.
- التطيب.
- التسوك.
- التبكير للمسجد.
- المشي إلى المسجد.
- تحية المسجد.
- الإنصات للإمام.
- صلاة ركعتين أو أربع بعدها.
- قراءة سورة الكهف.
- الصلاة على النبي ﷺ.
- تحري ساعة الإجابة.
❶ኛ ገላን መታጠብ።
➋ኛ ሽቶን መቀባባት እና መዋብ።
❸ኛ ሲዋክን መጠቀም።
❹ኛ የክት ልብስ መልበስ።
❺ኛ በጊዜ መስጂድ መጓዝ።
❻ኛ በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ።
❼ኛ መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን አለማስቸገር።
❽ኛ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ተህየቱ መስጂድ መስገድ።
❾ኛ ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ ማድመጥ።
❿ኛ ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ።
⓫ኛ ሰደቃን ማብዛት።
⓬ኛ ከሀሙስ ማታ ጀምሮ እሰከ ጁምዓ ዐስር ድረስ ሱረቱ ከሕፍ መቅራት።
⓭ኛ ዱዓ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሰዓትን መጠባበቅ።
⓮ኛ በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
✅🏝 ➷➘➷ ⬇️👇👇👇
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10200
Forwarded from Abu abdurahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን» (أنا المكدي وابن المكدي وهكذا كان أبي وجدي)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
أما تستحي ؟
الملائكة ينتظرونك ساعات ليكتبوا اسمك وأنت ما تهتم ولا تبكر ولا تأتي إلا متأخرا
❗️❗️❗️
ما الذي أخرك
🎙 العلامة المربي عبد الله القصير رحمه الله وغفر له الكلمات العلمية والمواعظ والنصائح والفوائد القيمة*
قلت :
لماذا تتأخر عن صلاة الجمعة
قال أبو شامة رحمه الله : إن أول بدعة فقهية ظهرت في الإسلام هي ترك التبكير لصلاة الجمعة
أما تستحي ؟
هذا من عدم الإهتمام وضعف الإيمان ومن تسلل النفاق وحب الشهوات وحب الدنيا والعياذ بالله عز وجل
join #telegram ቻናል
https://www.tgoop.com/abuabdurahmen
الملائكة ينتظرونك ساعات ليكتبوا اسمك وأنت ما تهتم ولا تبكر ولا تأتي إلا متأخرا
❗️❗️❗️
ما الذي أخرك
🎙 العلامة المربي عبد الله القصير رحمه الله وغفر له الكلمات العلمية والمواعظ والنصائح والفوائد القيمة*
قلت :
لماذا تتأخر عن صلاة الجمعة
قال أبو شامة رحمه الله : إن أول بدعة فقهية ظهرت في الإسلام هي ترك التبكير لصلاة الجمعة
أما تستحي ؟
هذا من عدم الإهتمام وضعف الإيمان ومن تسلل النفاق وحب الشهوات وحب الدنيا والعياذ بالله عز وجل
join #telegram ቻናል
https://www.tgoop.com/abuabdurahmen
Forwarded from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
الجواب الكافي
أي سؤال في الشرع جوابه هنا أي سؤال يخطر ببالك موجود والله جميل جدآ،
اضغط على السؤال واسمع الإجابة بصوت الشيخين عبدالعزيز بن باز أو محمد بن عثيمين رحمهما الله تعالى
أكثر من ١٨.٠٠٠ سؤال
alandals.net/Sections.php
☝️☝️☝️
ከላይ በተቀመጠው ሊንክ ገብታችሁ ፈታዋ ኑሩን ዐላ ደርብ ላይ በሁለቱ ታላላቅ የዘመናችን መሻኢኾች ሰማሐቱ ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ እና የተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ቢን ሷሊሕ አልዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና የተሰጡ ከ 18,000 በላይ ፈትዋዎችን ታገኛላችሁ። የትኛውንም ጥያቄ ፈልጎ መስማት ነው። አላህ ቀብራቸውን የጀነት ጨፌ ያድርግላቸው።
ሼር በማድረግ መልካም ስራቸውም እንዲቀጥል ማድረግ አትርሱ።
✍ አልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tgoop.com/medresetulislah
أي سؤال في الشرع جوابه هنا أي سؤال يخطر ببالك موجود والله جميل جدآ،
اضغط على السؤال واسمع الإجابة بصوت الشيخين عبدالعزيز بن باز أو محمد بن عثيمين رحمهما الله تعالى
أكثر من ١٨.٠٠٠ سؤال
alandals.net/Sections.php
☝️☝️☝️
ከላይ በተቀመጠው ሊንክ ገብታችሁ ፈታዋ ኑሩን ዐላ ደርብ ላይ በሁለቱ ታላላቅ የዘመናችን መሻኢኾች ሰማሐቱ ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ እና የተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ቢን ሷሊሕ አልዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና የተሰጡ ከ 18,000 በላይ ፈትዋዎችን ታገኛላችሁ። የትኛውንም ጥያቄ ፈልጎ መስማት ነው። አላህ ቀብራቸውን የጀነት ጨፌ ያድርግላቸው።
ሼር በማድረግ መልካም ስራቸውም እንዲቀጥል ማድረግ አትርሱ።
✍ አልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tgoop.com/medresetulislah
Forwarded from 𝐒𝐞𝐦𝐢𝐫 𝐉𝐞𝐦𝐚𝐥 (𝐀𝐛𝐮 𝐇𝐚𝐟𝐬𝐚𝐡)
ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚየህ ረሂመሁሏህ የሚከተለውን አሉ፦
እስር ቤት እያለ ለጓደኛው እና ለተማሪው እንዲ አለው፡
"በዚህ ግዜ እና ሰዓት አላህ ብዙ ኡለሞች የሚመኙት የሆነውን የቁርኣን እና ብዙ የእውቀት መሰረቶችን ለሌሎች የልከፈተውን ከፍቶልኛል።
ግዜውን ከቁርኣን ትርጉም ውጪ ላለ ነገር ማበከኔ አስቆጭቶኛል።"
📝 አማርኛ ትርጉም: ኡስታዝ አብራር አወል
https://www.tgoop.com/AbraribnAwal
እስር ቤት እያለ ለጓደኛው እና ለተማሪው እንዲ አለው፡
"በዚህ ግዜ እና ሰዓት አላህ ብዙ ኡለሞች የሚመኙት የሆነውን የቁርኣን እና ብዙ የእውቀት መሰረቶችን ለሌሎች የልከፈተውን ከፍቶልኛል።
ግዜውን ከቁርኣን ትርጉም ውጪ ላለ ነገር ማበከኔ አስቆጭቶኛል።"
📝 አማርኛ ትርጉም: ኡስታዝ አብራር አወል
https://www.tgoop.com/AbraribnAwal
Telegram
አብራር አወል ( Abu ubeyda)
ይህ ቻናል የአቡ ዑበይድ አብራር አወል ትምህርቶች የምለቀቁበት official ቻናል ነው። ሙሓደራዎች ደርሶች ሩዱዶች ሌላም መልዕክቶች ይተላለፉበታል 2014 ዓ/ል
Forwarded from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
አዲስ ደርስ ለሙዕተኪፎች እየተሰጠ ያለ
📚 ሸርሑ ሠላሠቲል ኡሱል
✍ አሸይኽ ሑሰይን ቢን ሙሐመድ አስሲልጢ ሐፊዘሁሏህ
🎙 በኡስታዝ አቡ ዑበይዳህ በሕሩ ተካ ሐፊዘሁሏህ
🕰 ከተራዊሕ በኋላ 3:50-5:00
🕌 አልኢስላሕ መድረሳ
🛜 በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል 👇👇👇
https://www.tgoop.com/medresetulislah?livestream
📚 ሸርሑ ሠላሠቲል ኡሱል
✍ አሸይኽ ሑሰይን ቢን ሙሐመድ አስሲልጢ ሐፊዘሁሏህ
🎙 በኡስታዝ አቡ ዑበይዳህ በሕሩ ተካ ሐፊዘሁሏህ
🕰 ከተራዊሕ በኋላ 3:50-5:00
🕌 አልኢስላሕ መድረሳ
🛜 በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል 👇👇👇
https://www.tgoop.com/medresetulislah?livestream
Telegram
مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
ይህ ቻናል ፉሪ (በተለምዶ ኑሪ ሜዳ) ተብሎ የሚጠራው አካባቢ ባጃጅ ተራ አጠገብ የሚገኘው የአል ኢስላሕ መድረሳ ኦፊሺያል የቴሌግራም ቻናል ነው። በአላህ ፍቃድ በመድረሳው የሚሰጡና በተለያዩ የሰለፊየህ ዱዓቶች፣ ኡስታዞችና መሻኢኾች የሚተላለፉ መልዕክቶች (በድምፅም ይሁን በፅሑፍ) ይተላለፉበታል። ለወዳጅ ዘመድዎ ያስተዋውቁት።
https://www.tgoop.com/medresetulislah
https://www.tgoop.com/medresetulislah