YABSIRATESFAYE Telegram 114
ትልቅነቴን ያየሁበትን ቀን መቼም አልረሳውም።ከኋላ የሚከተለኝ ጥላ ከቁመቴ በላይ ግዙፍ ነው። በብርሃን ውስጥ ራሴን የፈለግኩበትን ዘመን ረገምኩት። ለካስ በባትሪ የሚፈለገው ነው ዕንቁ . . . የቀን የቀኑማ ተመሳስሎ የተሰደረ ብረት ብቻ!

'ፅልማሞት' እወዳለሁ። 'ፅልም ያኮስ' እቅፍ ውስጥ ድብቅ ስል ነገር አለሜን እረሳለው። ሊጠፋ ባቆበቆበው ብርሃን የጠቆረው ጥላዬ ከእኔነቴ ገዝፎ ሳየው አሸናፊነት ይሰማኛል።

''መማፀኛ ከተማዬ'' ነው። ነፍስ አጥፍቶ ከደም ተበቃይ የሚሸሽ ሰውን ይመስል ውሽቅ የምልበት 'ቤቴ' . . . በብርሃን ቢገለጥ የሚሰነፍጠውን ሕይወቴን ሸሽቼ የምሸሸግበት ከተማ. . . በድንግዝግዝ ስራመድ ሁሉም መንገድ መዳረሻ፣ ከገንቦ ጠብታ የማልቆጠረውን የኢያሪኮን ሞገስ የሚሰጥ፣ ኃጢአቴ ህያው የማይሆንበት ለኔ እንደ እናት ቤት የሚሞቅ ድሎቴ ነው።

አዎ! 'ጨለማ' እወዳለሁ! 'ሆድና ጀርባ' የሆነውን ማንነቴን ያስታርቅልኛል። 'እየተልመዘመዘ' የሚያስቸግረኝን እኔነቴን 'አደብ' ያስገዛልኛል።

'ፅልመትን' በመገኘቴ ስደምረው <ሽንተ መልካም> የሆንኩ ያህል እከበባለሁ። 'ቅርሽም' ያለው ነገዬ ይጠገናል። 'እየበተበተ' ያለቀው ትላንትናዬ ይፈካል።

'ከከቸችኩ' ሰንብቻለው! ድኩሙ ጉልበቴ ለእርምጃ አሻፈረኝ ብሎኛል። እንደ አረረ ወጥ 'የጎረናው' ስሜ ከሽታው በላይ ጣዕሙ መንችኮብኛል። እከሊት 'ደሰቃም' ናት የሚል ስያሜ ከተሰጠኝ ውሎ አድሯል። ይታወቀኛል። አውቀዋለሁ. . . የኔ ማንነት እሱ ነው <ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው!>

ግን እኮ .... እኔ'ኮ <<ፅላቱ>> ነኝ ለ. . . 'ፅልመት'። ለጥልም ያ'ኮስ ጥሞናው፣ የብርሃንነቴ ፅህፈት ማንፀባረቂያው ነኝ። ጨለማ ውስጥ ለሚያየኝ ኔፍሊም!

ለዛ'ም ነው ጨለማን የምወደው. . . ድቅድቅ ውስጥ የምሸሸገው! . . . ቀን ያጨመተረውን፣ ጭምግግ፣ ጥፍግግ አድርጎ ያሰረውን እኔ'ነቴን የማታ ፅህፈት ስለሚያነፃኝ! ለዛ'ም ነው ጥልመት የምናፍቀው ለዚህም ነው በእሱ የምኖረው!

'አርነቴ' ነው! ያረጀ ያፈጀ ተረታ ተረቶችን የምረሳበት በውስጡ ራ'ሴን ሳየሁ ምሉዕነቴ የሚያሳብቅብኝ!
አርያም ተስፋዬ (2013)



tgoop.com/yabsiratesfaye/114
Create:
Last Update:

ትልቅነቴን ያየሁበትን ቀን መቼም አልረሳውም።ከኋላ የሚከተለኝ ጥላ ከቁመቴ በላይ ግዙፍ ነው። በብርሃን ውስጥ ራሴን የፈለግኩበትን ዘመን ረገምኩት። ለካስ በባትሪ የሚፈለገው ነው ዕንቁ . . . የቀን የቀኑማ ተመሳስሎ የተሰደረ ብረት ብቻ!

'ፅልማሞት' እወዳለሁ። 'ፅልም ያኮስ' እቅፍ ውስጥ ድብቅ ስል ነገር አለሜን እረሳለው። ሊጠፋ ባቆበቆበው ብርሃን የጠቆረው ጥላዬ ከእኔነቴ ገዝፎ ሳየው አሸናፊነት ይሰማኛል።

''መማፀኛ ከተማዬ'' ነው። ነፍስ አጥፍቶ ከደም ተበቃይ የሚሸሽ ሰውን ይመስል ውሽቅ የምልበት 'ቤቴ' . . . በብርሃን ቢገለጥ የሚሰነፍጠውን ሕይወቴን ሸሽቼ የምሸሸግበት ከተማ. . . በድንግዝግዝ ስራመድ ሁሉም መንገድ መዳረሻ፣ ከገንቦ ጠብታ የማልቆጠረውን የኢያሪኮን ሞገስ የሚሰጥ፣ ኃጢአቴ ህያው የማይሆንበት ለኔ እንደ እናት ቤት የሚሞቅ ድሎቴ ነው።

አዎ! 'ጨለማ' እወዳለሁ! 'ሆድና ጀርባ' የሆነውን ማንነቴን ያስታርቅልኛል። 'እየተልመዘመዘ' የሚያስቸግረኝን እኔነቴን 'አደብ' ያስገዛልኛል።

'ፅልመትን' በመገኘቴ ስደምረው <ሽንተ መልካም> የሆንኩ ያህል እከበባለሁ። 'ቅርሽም' ያለው ነገዬ ይጠገናል። 'እየበተበተ' ያለቀው ትላንትናዬ ይፈካል።

'ከከቸችኩ' ሰንብቻለው! ድኩሙ ጉልበቴ ለእርምጃ አሻፈረኝ ብሎኛል። እንደ አረረ ወጥ 'የጎረናው' ስሜ ከሽታው በላይ ጣዕሙ መንችኮብኛል። እከሊት 'ደሰቃም' ናት የሚል ስያሜ ከተሰጠኝ ውሎ አድሯል። ይታወቀኛል። አውቀዋለሁ. . . የኔ ማንነት እሱ ነው <ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው!>

ግን እኮ .... እኔ'ኮ <<ፅላቱ>> ነኝ ለ. . . 'ፅልመት'። ለጥልም ያ'ኮስ ጥሞናው፣ የብርሃንነቴ ፅህፈት ማንፀባረቂያው ነኝ። ጨለማ ውስጥ ለሚያየኝ ኔፍሊም!

ለዛ'ም ነው ጨለማን የምወደው. . . ድቅድቅ ውስጥ የምሸሸገው! . . . ቀን ያጨመተረውን፣ ጭምግግ፣ ጥፍግግ አድርጎ ያሰረውን እኔ'ነቴን የማታ ፅህፈት ስለሚያነፃኝ! ለዛ'ም ነው ጥልመት የምናፍቀው ለዚህም ነው በእሱ የምኖረው!

'አርነቴ' ነው! ያረጀ ያፈጀ ተረታ ተረቶችን የምረሳበት በውስጡ ራ'ሴን ሳየሁ ምሉዕነቴ የሚያሳብቅብኝ!
አርያም ተስፋዬ (2013)

BY አርያም - ARYAM


Share with your friend now:
tgoop.com/yabsiratesfaye/114

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American