YALTENEGERU_MISTROCH Telegram 18
በሽታ በቅርቡ እንደሚጠፋ ታምናለህ?
በዲ/ን አቤል ኃይሉ(ዶ/ር)

አንድ ወቅት በጠዋቱ ወደ አንድ ክሊኒክ ለሥራ እየሄድኩ ሳለ መንገድ ላይ ሁለት ሰዎች አስቁመውኝ ስለመጽሐፍ ቅዱስ እናውራ ተባልኩ፡፡ እሺ ብዬ ቆምኩኝ፡፡ ‹‹በሽታ በቅርቡ እንደሚጠፋ ታምናለህ?›› አሉኝ፡፡ የእኔ መልስ የነበረው ‹‹ለምንድነው የሚጠፋው?›› ነበር፡፡ ትንሽ ገረማቸው፡፡ በሽታ እንዲጠፋ የማይፈልግ ይህ ደግሞ ማነው? ሳይሉ አልቀሩም!

ቀጠሉ፡፡ ‹‹ዓለም በበሽታ ተጨንቃላች፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር ከምድር ላይ በሽታን ያጠፋልና ‹‹እንድትጽናና›› ፈልገን ነው አሉኝ፡፡ የሚቀጥለውን ምክር አዘል ቃል ተናገርኩኝ፡፡ ‹‹በሽታ ይጠፋል፤ ፍጹም ሰላም ይመጣል፡፡ ለጥ ብላችሁ ትተኛላችሁ …ወዘተ ›› እያላችሁ ሰዉን አታስንፉት፡፡ ‹‹ለምን ይጠፋል?›› እንዲህ ብዬ የመለስኩት በበሽታ መኖር ደስተኛ ሆኜ አይደለም፤ ሀሳባችው ግን አጥፊ ስለሆነ ነው፡፡ በመቀጠልም ጌታ በወንጌል ለይ ያስተማረውን ቃል አስቀመጥኩላቸው፡፡‹‹በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፡፡ነገር ግን አይዟችሁ፡፡ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለው፡፡›› ዮሐ 16÷30

ይሄ እውነት እስከጌታ ምጽአት ድረስ ይቀጥላል፡፡ ጌታ ቃል የገባልን እንዳሸነፍኩት ታሸንፋላችሁ ነው እንጂ በሽታ ፣ስቃይ አይኖርባችሁም አላለንም፡፡ ሰዎችንም ዘወትር ልናስተምራቸው የሚገባው እንዴት ማሸነፍ እንደሚችሉ ነው እንጂ በቅርቡ በሽታ ይጠፋል ብለን ላያገባት አገባሸለው ብሎ ያልሆነ ተስፋ እንደተሰጣት ሴትዮ እንዳያደርጉን ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡

@yaltenegeru_mistroch
@yaltenegeru_mistroch
@yaltenegeru_mistroch



tgoop.com/yaltenegeru_mistroch/18
Create:
Last Update:

በሽታ በቅርቡ እንደሚጠፋ ታምናለህ?
በዲ/ን አቤል ኃይሉ(ዶ/ር)

አንድ ወቅት በጠዋቱ ወደ አንድ ክሊኒክ ለሥራ እየሄድኩ ሳለ መንገድ ላይ ሁለት ሰዎች አስቁመውኝ ስለመጽሐፍ ቅዱስ እናውራ ተባልኩ፡፡ እሺ ብዬ ቆምኩኝ፡፡ ‹‹በሽታ በቅርቡ እንደሚጠፋ ታምናለህ?›› አሉኝ፡፡ የእኔ መልስ የነበረው ‹‹ለምንድነው የሚጠፋው?›› ነበር፡፡ ትንሽ ገረማቸው፡፡ በሽታ እንዲጠፋ የማይፈልግ ይህ ደግሞ ማነው? ሳይሉ አልቀሩም!

ቀጠሉ፡፡ ‹‹ዓለም በበሽታ ተጨንቃላች፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር ከምድር ላይ በሽታን ያጠፋልና ‹‹እንድትጽናና›› ፈልገን ነው አሉኝ፡፡ የሚቀጥለውን ምክር አዘል ቃል ተናገርኩኝ፡፡ ‹‹በሽታ ይጠፋል፤ ፍጹም ሰላም ይመጣል፡፡ ለጥ ብላችሁ ትተኛላችሁ …ወዘተ ›› እያላችሁ ሰዉን አታስንፉት፡፡ ‹‹ለምን ይጠፋል?›› እንዲህ ብዬ የመለስኩት በበሽታ መኖር ደስተኛ ሆኜ አይደለም፤ ሀሳባችው ግን አጥፊ ስለሆነ ነው፡፡ በመቀጠልም ጌታ በወንጌል ለይ ያስተማረውን ቃል አስቀመጥኩላቸው፡፡‹‹በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፡፡ነገር ግን አይዟችሁ፡፡ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለው፡፡›› ዮሐ 16÷30

ይሄ እውነት እስከጌታ ምጽአት ድረስ ይቀጥላል፡፡ ጌታ ቃል የገባልን እንዳሸነፍኩት ታሸንፋላችሁ ነው እንጂ በሽታ ፣ስቃይ አይኖርባችሁም አላለንም፡፡ ሰዎችንም ዘወትር ልናስተምራቸው የሚገባው እንዴት ማሸነፍ እንደሚችሉ ነው እንጂ በቅርቡ በሽታ ይጠፋል ብለን ላያገባት አገባሸለው ብሎ ያልሆነ ተስፋ እንደተሰጣት ሴትዮ እንዳያደርጉን ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡

@yaltenegeru_mistroch
@yaltenegeru_mistroch
@yaltenegeru_mistroch

BY የ666(ኢሊሚናቲ) እና ሌሎች ያልተነገሩ ምሥጢራት


Share with your friend now:
tgoop.com/yaltenegeru_mistroch/18

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram.
from us


Telegram የ666(ኢሊሚናቲ) እና ሌሎች ያልተነገሩ ምሥጢራት
FROM American