🌾<እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን (ቁርኣንን) አወረድን፡፡> ኒሳእ 174
ይህን ብርሃን (ቁርዓን) ለመግለጥ የተሳናቸው እጆች፣ ለማየት ያልፈቀዱ ዓይኖች፣ መስከን የራቀቸው ልቦች ወዮላቸው‼
አፈር ከለበሱ በኋላ መቆጨት...
ላይቻል ነገር ወደ መሬት ገፅ መመለስን መናፈቅ...
በጊዜ የለኝም ተልከሻ ምክኒያት ያሳለፍነውን ጊዜ መርገም... ከንቱነት እንዳይሆንብን..
ብቻ እኔ እንጃ 😭
በዱዓ❤️
@ychanut
ይህን ብርሃን (ቁርዓን) ለመግለጥ የተሳናቸው እጆች፣ ለማየት ያልፈቀዱ ዓይኖች፣ መስከን የራቀቸው ልቦች ወዮላቸው‼
አፈር ከለበሱ በኋላ መቆጨት...
ላይቻል ነገር ወደ መሬት ገፅ መመለስን መናፈቅ...
በጊዜ የለኝም ተልከሻ ምክኒያት ያሳለፍነውን ጊዜ መርገም... ከንቱነት እንዳይሆንብን..
ብቻ እኔ እንጃ 😭
በዱዓ❤️
@ychanut
🌾አንዳንድ ሰዎች ለአንዳንድ ሰዎች ስጦታዎች ናቸው። ጥያቄው ለሰዎች ስጦታ ነን ወይስ ስጦታ ፈላጊዎች ነን??
@ychanut
@ychanut
🌾" ማደግ የሚናፍቀኝ እንደነ ‘እገሊት‘ እንደነ ‘እገሌ‘ ለመሆን ሆነ ። እንደ‘ራሴ‘ መሆን መኖሩን የማውቅበት ስንዝር የሀሳብ ክፍተት አልነበረኝም ። እገሊትና እገሌን ለመሆን ስኳትን ብዙ ስብርባሪ እገሌዎችን ሆንኩ ። ሁሉንም የምሞክር ፣ ልክና ስህተትን ልክ ሆኜና ተሳስቼ የምፈትን ፣ ቀናና ወልጋዳውን ቀንቼና ተወላግጄ የማረጋግጥ ሆንኩ ። ምክንያቱም ትክክለኛ መንገድ የሚሉትን በዱላና በስድብ ሊያሳምኑኝ ሲሞክሩ እንጂ ሲኖሩት አይቼ የማላውቅ ነኛ ! .. "
ከመጽሐፍት ኣለም
በሜሪ ፈለቀ
@ychanut
ከመጽሐፍት ኣለም
በሜሪ ፈለቀ
@ychanut
🌾እናንተ መራቆት መብታችን ነው ካላችሁ እኛ ደግሞ መሸፋፈን መብታችን ነው!
እህቴ ማህበረሰቡ ከሰውነት ይልቅ እንስሳነትን በመረጠበት ግዜ ላይ ነውና ያለሽው ታገሺ።
@ychanut
እህቴ ማህበረሰቡ ከሰውነት ይልቅ እንስሳነትን በመረጠበት ግዜ ላይ ነውና ያለሽው ታገሺ።
@ychanut
🌾በ 2025 ላይ የሶስተኛው ሴንቸሪ የአክሱም ስልጣኔ ላይ ተቸንክሮ መቅረት ምን ይባላል። ጭንቅላታችሁን ተጠቀሙበትና ከጦርነት የተረፉት ልጆች ይማሩበት!!!
@ychanut
@ychanut
🌾እንዲህ ነበር ብዬ አውጥቼ ባላወራው፣
እንዲያም ነበር ብዬ ጨርሼ ባልለው፣
ብዙ ነገር አለ ደብቄ ማለቅሰው፣
ደብቄ ሸሽጌ ርቄ የማነባው፣ አማን አሰፋ (ረሒመሁላህ)
@ychanut
እንዲያም ነበር ብዬ ጨርሼ ባልለው፣
ብዙ ነገር አለ ደብቄ ማለቅሰው፣
ደብቄ ሸሽጌ ርቄ የማነባው፣ አማን አሰፋ (ረሒመሁላህ)
@ychanut
🌾ሰው ሁሉ የየዘመኑ ውጤት ነው ከተባለ ነቢዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ)ግን አይደሉም ማለት ይቻላል።እሳቸው የተገኙበት ዘመን እሳቸውን መሰል ሰብዕና ለማብቀል" ውኃና አፈሩ" አልነበረውምና።
አማን አሰፋ (ረሒመሁላህ)
@ychanut
አማን አሰፋ (ረሒመሁላህ)
@ychanut
🌾ይህች እንደ ሕፃን ልጅ የምትነሳ የምትወድቀው ነፍሴ በትዕዛዝህ ላይ መጽናት አቅቷት ባክና ሊሆን ይችላል። ግን እኮ ትወድሃለች ያ ረብ።
@ychanut
@ychanut
🌾የዑለማኦቹ መልስ
** አንድ ሰው ኢብኑ አልጀውዚ ረሂመሁሏሁ ዘንድ መጣና ‹ተስቢህ ወይንስ ኢስቲግፋር ላድርግ የቱ ይሻለኛል?› አላቸው፡፡
እርሣቸውም ‹ አንድ ሰው ልብሱ የቆሸሸ እንደሆነ ሽቶ ከመቀባት ይልቅ ማጠብ ይሻለዋል፡፡› አሉት፡፡ (ከአላህ ምህረት መጠየቅን አስቀድም፡፡› ማለታቸው ነው፡፡
** ኢማሙ ሻፊዒይ ‹ዓሊም የማያውቀውን ጥያቄ ይጠየቃል ወይ?› ተብለው ተጠየቁ፡፡
እርሣቸውም ‹ዓሊም የሚያውቀውንም የማያውቀውንም ሊጠየቅ ይችላል፡፡ የሚያውቀውን ይመልሣል፤ የማያውቀውን ይማራል፤ ጃሂል ግን ሲጠየቅ ይቆጣል፤ ለመማርም ዝግጁ አይደለም፡፡› አሉት።
*** ኢማም ሻፊዕይ ‹ በእድሜ ወጣት ሆነው ሣለ ለምን ምርኩዝ ይይዛሉ?› ተብለው ተጠየቁ፡፡
እርሣቸውም ‹ መንገደኛ መሆኔን መርሣት እንደሌለብኝ እራሴን ለማስታወስ፡፡› ብለው መለሱ፡፡
** ኢብኑ ዑመር የሚገዙትም ሆነ የሚሸጡት ነገር ሣይኖር ምን ሊያረጉ ገበያ እንደሚሄዱ ተጠየቁ ‹ ለወንድሞች ሠላምታ ለማቅረብ፡፡› ብለው መለሱ፡፡›
@ychanut
** አንድ ሰው ኢብኑ አልጀውዚ ረሂመሁሏሁ ዘንድ መጣና ‹ተስቢህ ወይንስ ኢስቲግፋር ላድርግ የቱ ይሻለኛል?› አላቸው፡፡
እርሣቸውም ‹ አንድ ሰው ልብሱ የቆሸሸ እንደሆነ ሽቶ ከመቀባት ይልቅ ማጠብ ይሻለዋል፡፡› አሉት፡፡ (ከአላህ ምህረት መጠየቅን አስቀድም፡፡› ማለታቸው ነው፡፡
** ኢማሙ ሻፊዒይ ‹ዓሊም የማያውቀውን ጥያቄ ይጠየቃል ወይ?› ተብለው ተጠየቁ፡፡
እርሣቸውም ‹ዓሊም የሚያውቀውንም የማያውቀውንም ሊጠየቅ ይችላል፡፡ የሚያውቀውን ይመልሣል፤ የማያውቀውን ይማራል፤ ጃሂል ግን ሲጠየቅ ይቆጣል፤ ለመማርም ዝግጁ አይደለም፡፡› አሉት።
*** ኢማም ሻፊዕይ ‹ በእድሜ ወጣት ሆነው ሣለ ለምን ምርኩዝ ይይዛሉ?› ተብለው ተጠየቁ፡፡
እርሣቸውም ‹ መንገደኛ መሆኔን መርሣት እንደሌለብኝ እራሴን ለማስታወስ፡፡› ብለው መለሱ፡፡
** ኢብኑ ዑመር የሚገዙትም ሆነ የሚሸጡት ነገር ሣይኖር ምን ሊያረጉ ገበያ እንደሚሄዱ ተጠየቁ ‹ ለወንድሞች ሠላምታ ለማቅረብ፡፡› ብለው መለሱ፡፡›
@ychanut
🌾ኃይልም አሸናፊነትም የበላይነትም ሕያው በሆነው አምላክ በአሏህ በቃ..! ጠፊ የሆነው የሰው ልጅ ሰው ነውና የአምላክን ብትር የሚቋቋምበት ሃይል የለውም ። አላሁምመ ዚድድድድ
@ychanut
@ychanut