ስምና ኩነኔ
"""""""""'''''''
ለውሸትሽ ድጋፍ፥
በ.ማ.በ.ል.ሽ አፋፍ፥
እውነትን ቀብተሽ
በማስመሰል አንባ፥መዝለቅሽ ቢሰምርም፤
ስም ያለው ሞኝ ነው
'ክህደት' ባልኩኝ ቁጥር፥"ወይታሽ" አይቀርም...
አይቀርም
አክብሩልኝ ካለው
ከአስርቱ ትዕዛዝ፥ህግጋት ተላልፎ፤
እንዳትነኩ ካለው
ገነት ከፀደቀው፥እፀ በለስ ቀጥፎ፤
የውሸት ቅኔ ዘርፎ...
የሰው ልጅ በድክመት
በህይወቱ ምላስ፥ኃጥያትን ቢቀስም፤
ዘላለም አለሙን
"እመት'' ሲል ይኖራል
ተደባልቀውበት፥መኮነኛው ከስም!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ለሌሎች ምርጥ🤌👌 ግጥሞች join በሉ....👇👇👇
@HAKiKA1
@HAKiKA1
"""""""""'''''''
ለውሸትሽ ድጋፍ፥
በ.ማ.በ.ል.ሽ አፋፍ፥
እውነትን ቀብተሽ
በማስመሰል አንባ፥መዝለቅሽ ቢሰምርም፤
ስም ያለው ሞኝ ነው
'ክህደት' ባልኩኝ ቁጥር፥"ወይታሽ" አይቀርም...
አይቀርም
አክብሩልኝ ካለው
ከአስርቱ ትዕዛዝ፥ህግጋት ተላልፎ፤
እንዳትነኩ ካለው
ገነት ከፀደቀው፥እፀ በለስ ቀጥፎ፤
የውሸት ቅኔ ዘርፎ...
የሰው ልጅ በድክመት
በህይወቱ ምላስ፥ኃጥያትን ቢቀስም፤
ዘላለም አለሙን
"እመት'' ሲል ይኖራል
ተደባልቀውበት፥መኮነኛው ከስም!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ለሌሎች ምርጥ🤌👌 ግጥሞች join በሉ....👇👇👇
@HAKiKA1
@HAKiKA1
Forwarded from አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) (አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ))
የቆጥ ውበት
"""""""""""""""
ከውበትሽ፥
ከስብዕናሽ፥
ቅልውጥ ሄጄ ስስቀመቀም፤
ነግሰሽብኝ፥
ከልቤ ላይ፥
ማርከሻሽን ከምን ልልቀም...?
የአንጀት ደዌ
ልክፍት ነው
መወደድሽ ውስጥ ይንጣል፤
ሚቆጠቁጥ፥
የሰማይ ቆጥ፥
ሽቅብ ላይ ነው ልብሽ አይጣል፤
የሾህ ብቃይ፥
ሊሆን ስቃይ፥
በውበትሽ ጅራፍ ቀጣን፤
በአንቺ ሚዛን
ሲወዳደር
ክፉ አይደለም ከቶ ሰይጣን..!
አጃኢብ ነው
ፍቅርሽ ሲጥል
አይፎክርም... አያቅራራ፤
ማስታገሻ
ከቶ የለም
ሲፈጥርሽም እፁብ ስራ፤
ስንቱ አዳም
ለአንቺነትሽ እሱነቱን እየሰዋ፤
የብብቱን ክብር ጣለ
.....ለውበትሽ ሲንጠራራ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
"""""""""""""""
ከውበትሽ፥
ከስብዕናሽ፥
ቅልውጥ ሄጄ ስስቀመቀም፤
ነግሰሽብኝ፥
ከልቤ ላይ፥
ማርከሻሽን ከምን ልልቀም...?
የአንጀት ደዌ
ልክፍት ነው
መወደድሽ ውስጥ ይንጣል፤
ሚቆጠቁጥ፥
የሰማይ ቆጥ፥
ሽቅብ ላይ ነው ልብሽ አይጣል፤
የሾህ ብቃይ፥
ሊሆን ስቃይ፥
በውበትሽ ጅራፍ ቀጣን፤
በአንቺ ሚዛን
ሲወዳደር
ክፉ አይደለም ከቶ ሰይጣን..!
አጃኢብ ነው
ፍቅርሽ ሲጥል
አይፎክርም... አያቅራራ፤
ማስታገሻ
ከቶ የለም
ሲፈጥርሽም እፁብ ስራ፤
ስንቱ አዳም
ለአንቺነትሽ እሱነቱን እየሰዋ፤
የብብቱን ክብር ጣለ
.....ለውበትሽ ሲንጠራራ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
Forwarded from አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) (አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ))
ሽውርር ተስፋ
"""""""""""""""""
ያለፈው ክፋት ነው
የሚመጣው እንጃ፤
ዛሬን መዳከር ነው
የሀገሬው ፍርጃ...
ትላንትም ግፍ ነበር
የህይወት ልቅምቅም፤
ከገር ፊታችን ላይ
እንባን የሚያስለቅም...
ይመሻል?..... አናውቅም
ይነጋል?.....አናውቅም፤
ተስፋችን ቢቀበር
አይገርምም አይደንቅም፤
አሁን ሰላም ካለ
ነገን አ'ናፍቅም...
.
እንግዲህ
.
ልቦናህን መርምር
እርምጃህ ቀስ በቀስ፤
ልቦናሽን እዪ
መንገድሽን ቀነስ፤
የቂም ሾተል ይዞ
"ነገን አንጋ" ብሎ
በፀሎት ጌታ ፊት የምን ማለቃቀስ?
አንቅረው ሴራህን
ሽልሽን አራግፊ ክፋት ይጨናገፍ፤
ይህንን አርጎ ነው
ለአዲስ ንጋት ጀንበር አጥብቆ መንሰፍሰፍ...
.
አልያማ
.
በሆድ ክፉ አርግዞ
የነገር ሽል ይዞ
ከነፍስና ስጋ ሳይጠፋ በቅጡ፤
ለፍቅርና ሰላም
በህልም ቅዠት አድረው
በተስፋ ዓለም ላይ ነገን ቢቋምጡ፤
የነገ ቀን ነግቶ
ማርያም ማርያም ቢባል የሰይጣን ነው ምጡ፤
ስህተት ነው ንጋቱ...!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
"""""""""""""""""
ያለፈው ክፋት ነው
የሚመጣው እንጃ፤
ዛሬን መዳከር ነው
የሀገሬው ፍርጃ...
ትላንትም ግፍ ነበር
የህይወት ልቅምቅም፤
ከገር ፊታችን ላይ
እንባን የሚያስለቅም...
ይመሻል?..... አናውቅም
ይነጋል?.....አናውቅም፤
ተስፋችን ቢቀበር
አይገርምም አይደንቅም፤
አሁን ሰላም ካለ
ነገን አ'ናፍቅም...
.
እንግዲህ
.
ልቦናህን መርምር
እርምጃህ ቀስ በቀስ፤
ልቦናሽን እዪ
መንገድሽን ቀነስ፤
የቂም ሾተል ይዞ
"ነገን አንጋ" ብሎ
በፀሎት ጌታ ፊት የምን ማለቃቀስ?
አንቅረው ሴራህን
ሽልሽን አራግፊ ክፋት ይጨናገፍ፤
ይህንን አርጎ ነው
ለአዲስ ንጋት ጀንበር አጥብቆ መንሰፍሰፍ...
.
አልያማ
.
በሆድ ክፉ አርግዞ
የነገር ሽል ይዞ
ከነፍስና ስጋ ሳይጠፋ በቅጡ፤
ለፍቅርና ሰላም
በህልም ቅዠት አድረው
በተስፋ ዓለም ላይ ነገን ቢቋምጡ፤
የነገ ቀን ነግቶ
ማርያም ማርያም ቢባል የሰይጣን ነው ምጡ፤
ስህተት ነው ንጋቱ...!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
Forwarded from አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) (አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ))
የክብ.....ካብ
"""""""''''''''''''''""
እንጀራችን ክቡ፥
ዕድላችን ክቡ፥
መንገዳችን ክቡ...
በመከበብ ዕጣ፥ዕድል ተለውሶ፤
ከቶ አይደርስም ያሉት
እየተቃበዘ ይመጣል መልሶ...
በል ስራህን መርምር
አላማህን መትር እጆችህን አጥና፤
አርምጃህ ሀቅ ይሁን
ከሰው ጫንቃ ውረድ ውልህ ይሁን ቀና...
ዕቅድህን እየው...
ዕቅድህን እየው
አይምሮህን ቃኘው
በማጥ አትዳክር ህልም አለምህ ጠቦ፤
ህይወት አዙሪት ነው
የግፍ እንባ እንደ እባብ ይመጣል ተስቦ...
ተው
ተው እስቲ እረፍ
ነፍስያህን በእውነት ግረፍ
አትድንም
አትተርፍም
ከህዝብ ዕንባ ከሰው ደም ጦስ፤
ቢታጠብስ መቼ ፀዳ
ከኢየሱስ ደም ያ ጲላጦስ?
አፅዳ...
ፈትግ....
አንፃ ሀሳብህ ህሊናህን ቃኘው፤
ባሰብከው ልክ ነው
የሰማይ ቤት ዕዳህ ፍርድህ የሚዳኘው....
አስብ አለምህን
አስብ ህይወትህን
አስብ እምነትህን
አስብ...
አስብ...
አስብ...
ከመኖርህ ጉድጓድ መልካምነት ሰብስብ...!
ሸፍን ገመናህን
ህሊናህን ገንባ በፍቅር ምሰሶ፤
የክብ ነው ነፍስህ
የሰራኸው ሁሉ ይደርሳል መልሶ!
#አስብ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
"""""""''''''''''''''""
እንጀራችን ክቡ፥
ዕድላችን ክቡ፥
መንገዳችን ክቡ...
በመከበብ ዕጣ፥ዕድል ተለውሶ፤
ከቶ አይደርስም ያሉት
እየተቃበዘ ይመጣል መልሶ...
በል ስራህን መርምር
አላማህን መትር እጆችህን አጥና፤
አርምጃህ ሀቅ ይሁን
ከሰው ጫንቃ ውረድ ውልህ ይሁን ቀና...
ዕቅድህን እየው...
ዕቅድህን እየው
አይምሮህን ቃኘው
በማጥ አትዳክር ህልም አለምህ ጠቦ፤
ህይወት አዙሪት ነው
የግፍ እንባ እንደ እባብ ይመጣል ተስቦ...
ተው
ተው እስቲ እረፍ
ነፍስያህን በእውነት ግረፍ
አትድንም
አትተርፍም
ከህዝብ ዕንባ ከሰው ደም ጦስ፤
ቢታጠብስ መቼ ፀዳ
ከኢየሱስ ደም ያ ጲላጦስ?
አፅዳ...
ፈትግ....
አንፃ ሀሳብህ ህሊናህን ቃኘው፤
ባሰብከው ልክ ነው
የሰማይ ቤት ዕዳህ ፍርድህ የሚዳኘው....
አስብ አለምህን
አስብ ህይወትህን
አስብ እምነትህን
አስብ...
አስብ...
አስብ...
ከመኖርህ ጉድጓድ መልካምነት ሰብስብ...!
ሸፍን ገመናህን
ህሊናህን ገንባ በፍቅር ምሰሶ፤
የክብ ነው ነፍስህ
የሰራኸው ሁሉ ይደርሳል መልሶ!
#አስብ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
@HAKiKA1
@HAKiKA1
#አበባ_አየሁ
©ሲራክ ወንድሙ
እሩቅ ለሩቅ ሆነን
ይጠባል መስከረም ፥ ይታጠናል ህዳር
ፀደይ እየዳኸ
ክረምት ይጋልባል ፥ ተስፋዬን ሳሳምር
አምና በዚህ ሰዓት ፥ ጠበቅኩሽ በውርጩ
እስኪያልፍብኝ ሀሩር ፥ ወፎች እስኪንጫጩ
ጠበቅኩሽ ፥ ጠበቅኩሽ
የሌት ውብ እንቅልፌን ፥ በናፍቆት መጅ ድጬ
በመምጣትሽ እርሾ ፥ ልቤን አሳብጬ።
የአንቺ ሀገር ወዴት ነው የአድማስሽ አቀበት ?
እግሬን ላወላዳ ፥
ይቆምልኝ እንደው የልቤ ትኩሳት
ተይ ንገሪኝ ባክሽ ፥ ወዴት ነው ባዕቱ
ካቻምና ላይ ቆሜ ፥ መነነ ዘመኑ ከነፈ ጊዜያቱ
የተራራው ደረት በአደይ ፂም ጎልምሶ
የሀምሌ ጨለማ
ባባረረው ብርሃን ፥ ሲሄድ ተለሳልሶ
እንደው ለአዲስ ዓመት ፥ ትጋቴን አስታውሰሽ
ናፍቆት ፣ ተስፋ ፣ ፍቅርን - አንድ ላይ ታቅፈሽ
በሬን ከፍተሽ ግቢ ፥ አበባ - አየሁ ብለሽ
....
©ሲራክ @siraaq
https://www.tgoop.com/yegetem32
©ሲራክ ወንድሙ
እሩቅ ለሩቅ ሆነን
ይጠባል መስከረም ፥ ይታጠናል ህዳር
ፀደይ እየዳኸ
ክረምት ይጋልባል ፥ ተስፋዬን ሳሳምር
አምና በዚህ ሰዓት ፥ ጠበቅኩሽ በውርጩ
እስኪያልፍብኝ ሀሩር ፥ ወፎች እስኪንጫጩ
ጠበቅኩሽ ፥ ጠበቅኩሽ
የሌት ውብ እንቅልፌን ፥ በናፍቆት መጅ ድጬ
በመምጣትሽ እርሾ ፥ ልቤን አሳብጬ።
የአንቺ ሀገር ወዴት ነው የአድማስሽ አቀበት ?
እግሬን ላወላዳ ፥
ይቆምልኝ እንደው የልቤ ትኩሳት
ተይ ንገሪኝ ባክሽ ፥ ወዴት ነው ባዕቱ
ካቻምና ላይ ቆሜ ፥ መነነ ዘመኑ ከነፈ ጊዜያቱ
የተራራው ደረት በአደይ ፂም ጎልምሶ
የሀምሌ ጨለማ
ባባረረው ብርሃን ፥ ሲሄድ ተለሳልሶ
እንደው ለአዲስ ዓመት ፥ ትጋቴን አስታውሰሽ
ናፍቆት ፣ ተስፋ ፣ ፍቅርን - አንድ ላይ ታቅፈሽ
በሬን ከፍተሽ ግቢ ፥ አበባ - አየሁ ብለሽ
....
©ሲራክ @siraaq
https://www.tgoop.com/yegetem32
Telegram
የግጥም ምሽት በቴሌግራም
ይህ ቻናል ከተለያዩ መጽሐፍት የተቀነጨቡ ግጥሞች የሚቀርቡበት እንዲሁም ወርሃዊ የግጥም ውድድሮች የሚካሄዱበት ነው
ግጥም ለምትወዱ ሁሉ...የራሳችሁን ሙከራም የምታቀርቡበት ነው
ለማንኛውም አስታየት @Nirvana134 እንዲሁም @simba23 ላይ አለን
፧
@yegetem32
ግጥም ለምትወዱ ሁሉ...የራሳችሁን ሙከራም የምታቀርቡበት ነው
ለማንኛውም አስታየት @Nirvana134 እንዲሁም @simba23 ላይ አለን
፧
@yegetem32
Forwarded from Abrham F. Yekedas
አንዳንዴ ህይወት በምን በኩል እንደምታስቀምጠን አይታወቅም ..... እኔም ደሞ የበኩላችሁን እንድትደግፉኝ ብዬ ፊታችሁ ቆሜያለሁ።
ይህ ከታች የምትመለከቱት ምስል አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከምትማር አንድ የ Class ጓደኛችን የተላለፈ ታምሜያለሁና ከዚህ ጭንቅ ገላግሉኝ አግዙኝ የሚል ይዘት ያለው text ነው። ሶስት አመት አብረን ስንማር ከህመሟ ጋ እየታገለች እንደነበር፤ አሁን ግን እሷም ቤተሰቧን ይህንን ወጪ መቋቋም እንዳልቻሉ አስረዳችን። በፊት ስንማርም በየፈተናዎቹ ራሷን እየሳተች ስትወድቅ የሚጥል በሽታ እንጂ እኛም እንዲ የከፋ ነገር ነው ብለን አላሰብንም ነበር።
እኛ የተቻለንን ብናደርግም ነገሩ በእኛ ብቻ ልንቋቋመው አልቻልንም።
በአንዳንድ ትንሽ የግጥም ሙከራዎቼ የምታውቁኝ የ Social media ጓደኞቼ እና የማታውቁኝም በሙሉ....ይቺን እህታችንን ብናግዛት ብዬ በተማፅኖ እጠይቃችኃለው..!
የውሀ ጠብታዎች ጥርቅም ወንዝ ይሆናል ....አደራ ለምታደርጉት ማንኛውም ድጋፍ አነሰ ብላችሁ ለበጎ ተግባራችሁ ልጓም እንዳታበጁለት🙏
CBE
1000349400859 Samrawit Bedilu
1000391441425 Wesentelsh Tsegaye(her mother's account)
ንግድ ባንክ የሚያስቸግራችሁ
0908720710 በእኔው Telebirr Account ትችላላችሁ።
ያደረጋችሁትን ድጋፍ Screenshot እያደረጋችሁም በ inbox ብትልኩልኝ ሁላችሁንም ለማመስገን ይረዳኛል።
#ጓደኝዬን_አግዙልኝ።
ይህ ከታች የምትመለከቱት ምስል አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከምትማር አንድ የ Class ጓደኛችን የተላለፈ ታምሜያለሁና ከዚህ ጭንቅ ገላግሉኝ አግዙኝ የሚል ይዘት ያለው text ነው። ሶስት አመት አብረን ስንማር ከህመሟ ጋ እየታገለች እንደነበር፤ አሁን ግን እሷም ቤተሰቧን ይህንን ወጪ መቋቋም እንዳልቻሉ አስረዳችን። በፊት ስንማርም በየፈተናዎቹ ራሷን እየሳተች ስትወድቅ የሚጥል በሽታ እንጂ እኛም እንዲ የከፋ ነገር ነው ብለን አላሰብንም ነበር።
እኛ የተቻለንን ብናደርግም ነገሩ በእኛ ብቻ ልንቋቋመው አልቻልንም።
በአንዳንድ ትንሽ የግጥም ሙከራዎቼ የምታውቁኝ የ Social media ጓደኞቼ እና የማታውቁኝም በሙሉ....ይቺን እህታችንን ብናግዛት ብዬ በተማፅኖ እጠይቃችኃለው..!
የውሀ ጠብታዎች ጥርቅም ወንዝ ይሆናል ....አደራ ለምታደርጉት ማንኛውም ድጋፍ አነሰ ብላችሁ ለበጎ ተግባራችሁ ልጓም እንዳታበጁለት🙏
CBE
1000349400859 Samrawit Bedilu
1000391441425 Wesentelsh Tsegaye(her mother's account)
ንግድ ባንክ የሚያስቸግራችሁ
0908720710 በእኔው Telebirr Account ትችላላችሁ።
ያደረጋችሁትን ድጋፍ Screenshot እያደረጋችሁም በ inbox ብትልኩልኝ ሁላችሁንም ለማመስገን ይረዳኛል።
#ጓደኝዬን_አግዙልኝ።
የግጥም ምሽት በቴሌግራም
አንዳንዴ ህይወት በምን በኩል እንደምታስቀምጠን አይታወቅም ..... እኔም ደሞ የበኩላችሁን እንድትደግፉኝ ብዬ ፊታችሁ ቆሜያለሁ። ይህ ከታች የምትመለከቱት ምስል አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከምትማር አንድ የ Class ጓደኛችን የተላለፈ ታምሜያለሁና ከዚህ ጭንቅ ገላግሉኝ አግዙኝ የሚል ይዘት ያለው text ነው። ሶስት አመት አብረን ስንማር ከህመሟ ጋ እየታገለች እንደነበር፤ አሁን ግን እሷም ቤተሰቧን ይህንን…
እባካችሁ ትንሽ ትልቅ እንዳትሉ የቻላችሁትን አግዙ......ሰሞኑን በትንሹ አግዙን ብለን በጠየቅነው የ MRI ህክምናዋን ትላንት ብታደርግም የመድሀኒቱን ገንዘብ ግን half ያክሉን እንኳን መሰብሰብ አልተቻለም....ስለዚህ የቻላችሁትን ተባበሩልን..አደራ
@Run_Viva_Run inbox ሀሳብ ካላችሁ ማድረስ ይቻላል
@Run_Viva_Run inbox ሀሳብ ካላችሁ ማድረስ ይቻላል
Forwarded from አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) (Abrham F. Yekedas)
እየገዛችሁ...
ክንፋም ከዋክብት የግጥም መፅሀፍ የህትመት ሂደቷን እንደ ምጥ ቀን ቆጥራ ከተገላገለች እነሆ ሳምንትን አሳልፋለች.... ጥቅምት 16 2017 ዓ.ም በዋልያ መፅሀፍ መደብር አንጋፋ አርቲስቶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተመርቃለች።
ያሉ ቀሪ መፅሀፎችን እጃችሁ ማስገባት የምትፈልጉ @Run_Viva_Run ላይ አውሩኝ። እንቀባበላለን።
@HAKiKA1
ክንፋም ከዋክብት የግጥም መፅሀፍ የህትመት ሂደቷን እንደ ምጥ ቀን ቆጥራ ከተገላገለች እነሆ ሳምንትን አሳልፋለች.... ጥቅምት 16 2017 ዓ.ም በዋልያ መፅሀፍ መደብር አንጋፋ አርቲስቶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተመርቃለች።
ያሉ ቀሪ መፅሀፎችን እጃችሁ ማስገባት የምትፈልጉ @Run_Viva_Run ላይ አውሩኝ። እንቀባበላለን።
@HAKiKA1
Forwarded from የግጥም ምሽት በቴሌግራም (Abrham F. Yekedas)
join ioin join🫰
https://www.tgoop.com/HAKiKA1
https://www.tgoop.com/HAKiKA1
Telegram
አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ)
የሰው ልጅ ልብ ነው የገጣሚ ሀገር...!
@Run_Viva_Run
@Run_Viva_Run
Forwarded from የግጥም ምሽት በቴሌግራም (Abrham F. Yekedas)
join ioin join🫰
https://www.tgoop.com/HAKiKA1
https://www.tgoop.com/HAKiKA1
Telegram
አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ)
የሰው ልጅ ልብ ነው የገጣሚ ሀገር...!
@Run_Viva_Run
@Run_Viva_Run
Forwarded from አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) (Abrham F. Yekedas)
ትውስታ አይለቀኝም። ለእያንዳንዱ ትውስታ ደግሞ ታሪክ ነውና ዋጋ እሰጣለሁ። ዋጋ ያለውን ነገር ዋጋ ስሰጥ ደግሞ እንደዛ የሆነልኝን ሰው ስወድ ከልቤ ነው። መወደድ ደግሞ አንዳንዴ ለተወዳጁ ሰው አጉል ኩራትን ይሰጣል። አጉል ኩራት ንቀት ናት። ንቀት ደሞ የትዕቢት እናት ናት። ትዕቢት ሰይጣናዊ ነው ፍቅርን አያሳይህም። ፍቅር ከተከለለብህ ደሞ ወዳጅህ የሚታይህ ላንተ ጥቅም አልባ ሆኖ ነው። ወዳጅህን "ዞር በልልኝ" ትለዋለህ። "ለምን ምን አጠፋሁ?" ይልሀል። ምክንያት መስጠት ሲያቅትህ ትናደድና የባሰ ትጠላዋለህ "በቃ ከመንገዴ ዞር በል" መልስህ ይሆናል። ተገርሞ/አዝኖ/ተናዶ ዞር ይልልሀል። ደግ ወዳጅንና/ደግ ባልንጀራን ማጥበቅ በፈጣሪ የተወደደ ሆኖ ሳለ፤ ሰይጣናዊ አስተሳሰቦች በአይምሮዋችን ሲንከላወሱ ፍቅርንም ወዳጅንም ያሳጡናል። "ሰውን መውደድ ስህተት እንደሆነ" ውስጥህ ከነገረህ...ያውልህ ሰይጣን በግራህ በኩል እየተደሰተ፤ ፈጣሪ በቀኝ በኩል በእዝነት እየተመለከተህ ...
#ሰው_ሲወዱት_ያብዳል
Abrham F. Yekedas
@HAKiKA1
#ሰው_ሲወዱት_ያብዳል
Abrham F. Yekedas
@HAKiKA1