YISMAKEWORKU Telegram 803
አንድን ወንጀል ተደጋጋሚ ከሚያደርጉ አስቻዮች (Enablers) አንዱ ከወንጀሉ ጋር የተያያዘው የማህበረሰብ የወል ሰነ ልቦና ነው። አስገድዶ መድፈር በሀገራችን እንደ ወረርሽኝ የተሰፋፋ እና ጉዳቱ በተበዳይ ሳያበቃ ማህበራዊ ሰቀቀን (Social trauma)የሚያሰከተል ቢሆንም የወል ስነ ልቦናችን በፈጠረለት አስቻይ ነባራዊ ሁኔታ መደበኛ የዕለት ዜና ሆኖ ቀጥሏል።

ሌሎች ላይ ዘላቂ ጉዳት የሚያደርስ መስል ጸያፍ ድርጊት በማህበራዊ ውግዘትና በህጋዊ ቅጣት መከላከልና መቀነስ ያልተቻለው ድርጊቱን የሚያበረታታ ማህበራዊ ስነ ልቦና እና የህግ ድክመት በመኖሩ ነው። ከለከፋ ጀምሮ እስከ ጠለፋ የሚደርሰው የትንኮሳና የጥቃት ስንሰለት ብዙ ጊዜ ሰዉር ማህበረስባዊ ድጋፍ አለው። ያሉት ጥቂት ውግዘቶችም ቢሆኑ ጥፋቱ ላይ እንጂ ጥፋቱን ያሰቻለው ከባቢ ላይ አያተኩሩም። ተበዳይን በግል ምርጫዋና አለባበሷ የችግሩ ምንጭ ከማድረግ የሚጀምር የወል ስነ ልቦና ባለበት ተጨባጭ ወንጀሉን ለመቀነስ ህግም ሆነ ማህበራዊ ውግዘት አቅም የላቸውም። መሰል ጥቃት ሴቶች ላይ፥ ህጻናት ላይ፥ ሴት ልጅ ያላቸው ወላጆች ላይ፥ በደልን የሚጠየፉ ዜጎች ላይ የተፈጸመ አካላዊውና ሰነ ልቦናዊ ክፉ ጥቃት ቢሆንም ከተራ ወንጀል ያለፈ ትኩረት ያልተሰጠው የወል ሰነ ልቦናችን ስለሚያሳንሰው ነው።

ለከፋን እንደ እርድና፥ ሴሰኝነትንና ጾታዊ አጥቂነትን እንደ ወንዳወንድነት የሚቆጥር የማህበረስብ ሰሪት እጩ ደፋሪዎች በማምረት ተወዳዳሪ የለውም። ለዛም ነው ራቁቱን ኤርታሌ ውስጥ ሊነከር የሚገባው ወንጀለኛ "የህግ ተቀላቢ" የሆነው።

Ibrahim Abdu



tgoop.com/yismakeworku/803
Create:
Last Update:

አንድን ወንጀል ተደጋጋሚ ከሚያደርጉ አስቻዮች (Enablers) አንዱ ከወንጀሉ ጋር የተያያዘው የማህበረሰብ የወል ሰነ ልቦና ነው። አስገድዶ መድፈር በሀገራችን እንደ ወረርሽኝ የተሰፋፋ እና ጉዳቱ በተበዳይ ሳያበቃ ማህበራዊ ሰቀቀን (Social trauma)የሚያሰከተል ቢሆንም የወል ስነ ልቦናችን በፈጠረለት አስቻይ ነባራዊ ሁኔታ መደበኛ የዕለት ዜና ሆኖ ቀጥሏል።

ሌሎች ላይ ዘላቂ ጉዳት የሚያደርስ መስል ጸያፍ ድርጊት በማህበራዊ ውግዘትና በህጋዊ ቅጣት መከላከልና መቀነስ ያልተቻለው ድርጊቱን የሚያበረታታ ማህበራዊ ስነ ልቦና እና የህግ ድክመት በመኖሩ ነው። ከለከፋ ጀምሮ እስከ ጠለፋ የሚደርሰው የትንኮሳና የጥቃት ስንሰለት ብዙ ጊዜ ሰዉር ማህበረስባዊ ድጋፍ አለው። ያሉት ጥቂት ውግዘቶችም ቢሆኑ ጥፋቱ ላይ እንጂ ጥፋቱን ያሰቻለው ከባቢ ላይ አያተኩሩም። ተበዳይን በግል ምርጫዋና አለባበሷ የችግሩ ምንጭ ከማድረግ የሚጀምር የወል ስነ ልቦና ባለበት ተጨባጭ ወንጀሉን ለመቀነስ ህግም ሆነ ማህበራዊ ውግዘት አቅም የላቸውም። መሰል ጥቃት ሴቶች ላይ፥ ህጻናት ላይ፥ ሴት ልጅ ያላቸው ወላጆች ላይ፥ በደልን የሚጠየፉ ዜጎች ላይ የተፈጸመ አካላዊውና ሰነ ልቦናዊ ክፉ ጥቃት ቢሆንም ከተራ ወንጀል ያለፈ ትኩረት ያልተሰጠው የወል ሰነ ልቦናችን ስለሚያሳንሰው ነው።

ለከፋን እንደ እርድና፥ ሴሰኝነትንና ጾታዊ አጥቂነትን እንደ ወንዳወንድነት የሚቆጥር የማህበረስብ ሰሪት እጩ ደፋሪዎች በማምረት ተወዳዳሪ የለውም። ለዛም ነው ራቁቱን ኤርታሌ ውስጥ ሊነከር የሚገባው ወንጀለኛ "የህግ ተቀላቢ" የሆነው።

Ibrahim Abdu

BY Yismake Worku





Share with your friend now:
tgoop.com/yismakeworku/803

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Telegram Channels requirements & features Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week.
from us


Telegram Yismake Worku
FROM American