YOUTHKIPER Telegram 11384
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራውን ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

ሀዋሳ፡ መስከረም 28/2013 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራውን ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል፡፡

ከትምህርት ሚኒስቴር የመጣው ግብረ ሀይል የዩኒቨርሲቲውን ቅድመ ዝግጅት ተመልክቶ ግብረ መልስ ሰጥቷል፡፡

ከ2012 አጋማሽ ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት የመማር ማስተማር ሥራው በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መቋረጡ ይታወሳል፡፡

በዘንደሮ የትምህርት ዘመን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶችን በማድረግ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ሥራቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ከትምህርት ሚኒስቴር በወረደው መመሪያ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆናቸው ይነገራል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም ከሣይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከመጣው ግብረ ሀይል ጋር ቅድመ ዝግጅቱ ያለበትን ደረጃ ተመልክቷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ዩኒቨርሲቲው ከጥቅምት 20 ጀምሮ 4571 ተመራቂ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሁለት ወራት ውስጥ ቀሪ ሥራዎችን በማጠናቀቅ እንደሚያስመርቅ ገልፀዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው የመማሪያ፣ የመኝታና የመመገቢያ እንዲሁም ከግቢው ውጭ የሚደረጉ የተማሪዎች እንቅስቃሴዎች ለኮሮና በማያጋልጥ መልኩ መሆን እንዳለበት ከመግባባት ላይ መደረሱን ዶ/ር ዳምጣው ጠቀመዋል፡፡

@youthkiper



tgoop.com/youthkiper/11384
Create:
Last Update:

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራውን ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

ሀዋሳ፡ መስከረም 28/2013 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራውን ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል፡፡

ከትምህርት ሚኒስቴር የመጣው ግብረ ሀይል የዩኒቨርሲቲውን ቅድመ ዝግጅት ተመልክቶ ግብረ መልስ ሰጥቷል፡፡

ከ2012 አጋማሽ ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት የመማር ማስተማር ሥራው በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መቋረጡ ይታወሳል፡፡

በዘንደሮ የትምህርት ዘመን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶችን በማድረግ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ሥራቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ከትምህርት ሚኒስቴር በወረደው መመሪያ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆናቸው ይነገራል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም ከሣይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከመጣው ግብረ ሀይል ጋር ቅድመ ዝግጅቱ ያለበትን ደረጃ ተመልክቷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ዩኒቨርሲቲው ከጥቅምት 20 ጀምሮ 4571 ተመራቂ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሁለት ወራት ውስጥ ቀሪ ሥራዎችን በማጠናቀቅ እንደሚያስመርቅ ገልፀዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው የመማሪያ፣ የመኝታና የመመገቢያ እንዲሁም ከግቢው ውጭ የሚደረጉ የተማሪዎች እንቅስቃሴዎች ለኮሮና በማያጋልጥ መልኩ መሆን እንዳለበት ከመግባባት ላይ መደረሱን ዶ/ር ዳምጣው ጠቀመዋል፡፡

@youthkiper

BY ወጣቱ ና ሙዱ


Share with your friend now:
tgoop.com/youthkiper/11384

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” SUCK Channel Telegram
from us


Telegram ወጣቱ ና ሙዱ
FROM American