ABUHAFSAYIMAM Telegram 3567
የአላህ ስራ ሁሉ ግሩም ነው።
~~
ማስተዋሉን ካደለህ በአላህ ስራ ውስጥ ብዙ አ*ጅ*ብ እንድትል የሚያደርግህ አለ።ዛሬ አንድን ሰው አየሁና መገን የአላህ ስራ! አልኩኝ ትንሽ አግራሞት ውስጥ ገባ አልኩኝ።ሰውየው በቀበሌ ደረጃ ቲንሽ ስልጣን ነበረቺው፡ሁኔታው ግን ክልል ላይ ከተመደበ ሰው በላይ ነው።ሰውየው ዛቱም ፊቱም አነጋገሩም ያስፈራል ቁጡ ነው።እንኳን ለውጪ ሰው ለቤተሰቡ እንኳን ራ*ህ*ማ የሚባል የተዘራበት አይመስልም።ሲበዛ ቁጡ ነው።ከቁጡነቱ የተነሳ ሰው ይፈራዋል ለዚህ የዳረገው አንዱ ያቺ ስልጣን ነች፡የሆነ ጊዜ ከአክስቴ ልጅ ጋር ሳይክል እየገፋን በመንገድ ላይ ስንጓዝ ሳይክሌን ከአጎቴ ልጅ እጅ ላይ ቀምቶ ወርውሮ በመጣል ጉዳት እንዳደረሰባት አስታውሳለሁ።ብቻ ሰውየው ትንሽ.... ነበር።ዛሬ ግን ያችም ስልጣን ቀረች፡ደመወዟም አበቃችና ሰውየው #የቀን_ስራ ሰራተኛ(በጉልበቱ ሰርቶ አዳሪ) ሁኗል።አላህ እንዲህ ይታገሳል፣የመማሪያ ጊዜ ይሰጣል፡አሻፈረኝ ስትል ለሰው መማሪያ ያደርግሃል።አጅብ የርሱ ስራ!!

ወዳጄ፡ስልጣኑም ሀብቱም፡ጌዚያዊ ነው፡በእጅህ ያለውን በአግባቡ ልትጠቀምበት ከፈለክ ተጠቅምበት።አለያም መጠቀም ካልቻልክም ሌሎችን አታሸማቅበት። ነገ በኔ ነው!!!።

አቡ አቡይዳ
www.tgoop.com/AbuOubeida



tgoop.com/AbuHafsaYimam/3567
Create:
Last Update:

የአላህ ስራ ሁሉ ግሩም ነው።
~~
ማስተዋሉን ካደለህ በአላህ ስራ ውስጥ ብዙ አ*ጅ*ብ እንድትል የሚያደርግህ አለ።ዛሬ አንድን ሰው አየሁና መገን የአላህ ስራ! አልኩኝ ትንሽ አግራሞት ውስጥ ገባ አልኩኝ።ሰውየው በቀበሌ ደረጃ ቲንሽ ስልጣን ነበረቺው፡ሁኔታው ግን ክልል ላይ ከተመደበ ሰው በላይ ነው።ሰውየው ዛቱም ፊቱም አነጋገሩም ያስፈራል ቁጡ ነው።እንኳን ለውጪ ሰው ለቤተሰቡ እንኳን ራ*ህ*ማ የሚባል የተዘራበት አይመስልም።ሲበዛ ቁጡ ነው።ከቁጡነቱ የተነሳ ሰው ይፈራዋል ለዚህ የዳረገው አንዱ ያቺ ስልጣን ነች፡የሆነ ጊዜ ከአክስቴ ልጅ ጋር ሳይክል እየገፋን በመንገድ ላይ ስንጓዝ ሳይክሌን ከአጎቴ ልጅ እጅ ላይ ቀምቶ ወርውሮ በመጣል ጉዳት እንዳደረሰባት አስታውሳለሁ።ብቻ ሰውየው ትንሽ.... ነበር።ዛሬ ግን ያችም ስልጣን ቀረች፡ደመወዟም አበቃችና ሰውየው #የቀን_ስራ ሰራተኛ(በጉልበቱ ሰርቶ አዳሪ) ሁኗል።አላህ እንዲህ ይታገሳል፣የመማሪያ ጊዜ ይሰጣል፡አሻፈረኝ ስትል ለሰው መማሪያ ያደርግሃል።አጅብ የርሱ ስራ!!

ወዳጄ፡ስልጣኑም ሀብቱም፡ጌዚያዊ ነው፡በእጅህ ያለውን በአግባቡ ልትጠቀምበት ከፈለክ ተጠቅምበት።አለያም መጠቀም ካልቻልክም ሌሎችን አታሸማቅበት። ነገ በኔ ነው!!!።

አቡ አቡይዳ
www.tgoop.com/AbuOubeida

BY 🌏Abu Hafsua [አቡ ሐፍሷ]




Share with your friend now:
tgoop.com/AbuHafsaYimam/3567

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS):
from us


Telegram 🌏Abu Hafsua [አቡ ሐፍሷ]
FROM American