ABULABAS Telegram 2247
Forwarded from Gugso Time's
ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!
~
* ሰውየው፡ “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በዓለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር። ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ። ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ። ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ።

- ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉት።

* “ይንገሩኝ” አለ ሰውየው።

- “የዓለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!” አሉት።

* ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቃቸው።

- ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር፣ ከሐያእ ሲራቆት ነው። በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም። ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አፈር እንጂ አይኑን አይሞላውም…’ እንዳሉት። ሰውየ! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው። ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት።

* “አዎ” አለ ሰውየው።

- “አይንህን ስበር!” አሉት ሸይኹ።

ከአንድ ዐረብኛ ፅሑፍ የተመለሰ ነው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/Abulabas/2247
Create:
Last Update:

ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!
~
* ሰውየው፡ “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በዓለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር። ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ። ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ። ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ።

- ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉት።

* “ይንገሩኝ” አለ ሰውየው።

- “የዓለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!” አሉት።

* ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቃቸው።

- ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር፣ ከሐያእ ሲራቆት ነው። በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም። ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አፈር እንጂ አይኑን አይሞላውም…’ እንዳሉት። ሰውየ! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው። ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት።

* “አዎ” አለ ሰውየው።

- “አይንህን ስበር!” አሉት ሸይኹ።

ከአንድ ዐረብኛ ፅሑፍ የተመለሰ ነው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Abulabas/2247

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Content is editable within two days of publishing With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit.
from us


Telegram AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)
FROM American