ALFARUQ_ISLAMIC Telegram 1413
#ተፍሲር_ሱረቱ_ኒሳዕ
#አያ_117

ሸይጧንን የማይኮንን ፣ የማያወግዝ ፣ የማይረግም የለም .. ግን በተጨባጭ ሸይጧን ነው የሚመለከው ። እንዴት? ቢባል ሽርክ ስሩ ብሎ ያዘዘው ማነው? መዕሲያ ስሩ ብሎ የሚገፋው ማነው? ለዚህ ብሎ አሏህ በሌላ አንቀፅ ምን ይላል፦ "አለም አዕሀድ ኢለይኪም ያበኒ አደመ አላ ተዕቡዱ ሸይጧን" ጠላት ነው ብያችሁ አልነበር? ለአደምም ገና ከመጀመሪያው "ኢነሃዛ አዱውን ለከ ወሊዘውጅክ" ብሎት ነበር .. ጠላትነቱ ጧት ነው የጀመረው ። ጠላትም አድርጋችሁ ያዙት ይለናል አሏህ ..

ምላሱን አለስልሶ ፣ አንገቱን አጎንብሶ ፣ ወዳጅ መስሎ ጠጋ ቢል አትመኑት! አደምንና ሀዋንም እየማለ ነው ገደል የከተታቸው ። በሱ ምክንያት አንድ ቅጠል ቀመሱ .. ከነዝርያቸው አፈር ላይ ተመልሰን ቀረን ። ከዚህ ተነስቶ ጀነት የሚገባ ይኖራል ፤ በዚሁ ወደ ጀሃነም የሚያመራም አለ ። እንዲህ አይነት ከይሲ ጠላታችሁን እንዴት ወዳጅ አድርጋችሁ ከዛም አልፎ አምላክ አድርጋችሁ ራሳችሁ ላይ ትሾሙታላችሁ? እነዚህ ከሃዲያን እያመለኩት ያሉትኮ መሪድ የሆነውን ሸይጧን ነው .. 

"መሪድ" ማለት አመፀኛ ፣ እንቢተኛ ማለት ነው።

«ለአነሁሏህ» አሏህ ረግሞታል ፣ ከእዝነቱ አባሮታል ፣ ከጉርብትናው አርቆታል ።

«ለአተሂዘነ» አለ ደግሞ እሱ ። አሏህ ሲያባርረው ማረኝ በማለት ፋንታ “ከባሪያዎችህ ቢያንስ የሆነ ድርሻ አገኛለሁ” አለ ። እንዴት አድርገህ? «ወለኡዲለነሁም» አጠማቸዋለሁ ፣ አስመስልባቸዋለሁ ። ከፊት ፣ በኋላ ፣ ከግራ ፣ ከቀኝ እመጣባቸዋለሁ ። ለማጥመም ደግሞ የምጠቀመው ዘዴ "ወለኡመኒየነሁም" አይዞህ እድሜህ ገና ነው! እያልኩ አስመኛቸዋለሁ .. ወንጀል ላይ ያለም ከሆነ “ዛሬ ቶብተህ እንዴት ትዘልቀዋለህ? አሁን ዝምብለህ ቀጥልና ልትሞት ስትል ትቶብታለህ” እያልኩ ተውበትን እንዲተው እሸላልምላቸዋለሁ ። የምኞት በሮችን ደግሞ እከፍትላቸዋለሁ ። ምኞት ድካም የለውም አይደል? የምኞት ሰነፍ የለም!

«ወለአሙረነሁም ፈለዩበቲኩነ አዛነል ዐንዓም»
አዛቸውና የእንስሳትን ጆሮዎች ይሰነጣጥቃሉ ። ጆሮዋን ይቆርጡና ይች ለሸህዬ ፤ ይች ለጅላኒ እንዲሉ አደርጋቸዋለሁ ። “እንስሳዎቹን በተለያዬ መልኩ ጆሯቸውን እየሰነጠቁ  እንዲለቋቸው አደርጋለሁ” አለ ። ሱረቱል ማዒዳ ላይ በሰፊው ይሄን ማዕና የያዙ አንቀፆች አሉ ። በሂራ ፣ ሳኢባ ፣ ወሲላ ፣ ሃም እያሉ ...

«ወለአሙረነሁም ፈለዩጘይረ ኸልቀሏህ» አዛቸውና የአሏህን ኸልቅ ደግሞ እንዲቀይሩ አደርጋለሁ ። ንቅሳት ፣ ውቅራት ፣ ታቶ እያሉ ሀውልት እንዲመስሉ አደርጋቸዋለሁ ።

«ወመን የተኺዚ ሸይጧነ ወሊየን ሚንዱኒሏህ » ከአሏህ ሌላ ሽይጧንን ረዳት ፣ ዋቢ አድርጎ የያዘ ሰው ግልፅ የሆነ ፣ የማይጠገን የሆነ ኪሳራ ከስሯል ። ዳግም ላያንሰራራ እስከወዲያው ነው የከሰረው ። የዱንያ ኪሳራ ቢሆን ዘመድም ፣ ባልንጀራም ፣ ጎረቤትም እርዳታ ጠይቀህ ታገግማለህ .. ይሄ የዲን ኪሳራ ግን በቃ አለቀልህ!

«የዒዱሁም» ቃል ይገባላቸዋል ። ይሄን አይነት ሽርክ ከሰራህ ንግድህ ትርፋማ ይሆናል ይለዋል ። ይሄንን ካደረግሽ ባልሽ ይወድሻል ፤ አያገባብሽም ይላታል ። ሄዳ ጠንቋይ በር ትቆማለች ወልኢያዙቢሏህ ። ይሄን ያደረገ ስልጣኑን አይነጠቅም ይለዋል .. አማካሪዎቹ ሳሂሮች ይሆናሉ ። አየህ አሁን በዱንያ ጥቅም ነው የሚያታልላቸው .. ከሌላው የበለጠ እድሜም ላይኖሩ ፤ ምናልባትም ያ የፈለጉት ነገር መጥፊያቸው ቢሆን ኪሳራውን ተመልከቱ ...

«ወማየኢዱሁሙሸይጧኑ ኢላ ጙሩራ» ሸይጧን ማታለል ካልሆነ በስተቀር ተጨባጭነት ያለው ቃል አይገባላቸውም ። በሱረቱ ኢብራሂም እንደተጠቀሰው ሸይጧን ለአምላኪዎቹ በቂያማ እለት እንዲህ ይላቸዋል፦ አሏህ የሃቅ ቃል ነበር የገባላችሁ ፥ እኔም ቃል ገባሁላችሁ (የባጢል ቃል ግን አላለም አሁንም አታላይነቱ አለቀቀውም🙃) ግን ወደኋላ አስቀረኋችሁ ። አሏህን ትታችሁ እኔን አመናችሁ ። ምን ላድርጋችሁ ታዲያ? እኔን አትውቀሱኝ ። እኔ በናንተ ላይ ማስረጃ የለኝ ፤ ስልጣን የለኝ ፤ ማስገደድ አቅም የለኝ.. ብቻ አስመሳይ ሆኜ ቀረብኳችሁ መሰላችሁና ተከተላችሁኝ ። እኔን አትውቀሱ ራሳችሁን ውቀሱ ፤ ምን አደረግኳችሁ እኔ? ብሎ ገደል ከከተታቸው በኋላ ተሳልቆባቸው አብሮ ጀሃነም ይገባል ።

ቀጥሎ በተቃራኒው ስለ ሙዕሚኖቹ ተናገረ ፦
«ወለዚነ አመኑ ወአሚሉሷሊሃት» ቀልባቸው ተስዲቅ አድርጎ አካላቸው ደግሞ በጎ ነገር ላይ የተሰማሩ ሰዎች በስሯ ጅረቶች በሚፈሱባት ጀነት እናስገባቸዋለን ። ጂረቱንም ደግሞ ወደፈለጉት አቅጣጫ በማመልከት ብቻ ይጠሩታል ። ቧንቧ አያስፈልገው ፤ ማስተላለፊያ ቱቦ አያስፈልገው ፤ ዘላለም ይኖራሉ መሰልቸት የለ ። ይሄ የአሏህ ቃል ነው ።

«ወመን አስደቁ ሚነሏሂ ቂላ» ለመሆኑ ከአሏህ የበለጠ ንግግሩ እውነት የሆነ ማን አለ? የአሏህን ቃል ፣ የአሏህን ተስፋ መቀበል ይሻላል ወይስ የአታላዩን ሽይጧን? ከአሏህ የተሻለ ምን አቅርቦላቸው ነው? ጀነት በእጁ የለ ፣ ጀሃነም በእጁ የለ ፤ ዱንያ በእጁ የለ .. ለዛውም ጠላት ነው ተብሎ ተነግሮ እሱን አምኖ አሏህን አልቀበልም የሚል ሰው በጣም ግብዝ ነው እያለን ነው ...!

ባረከሏሁ ሊ ወለኩም ፊልቁርአኒል አዚም ፣
ወነፈአኒ ወኢያኩም ቢማፊሂ ሚነል አያቲ ወዚክሪል ሀኪም🤲

መልካም ለይል
ሼር
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic
ሼር
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic
share/forward
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic



tgoop.com/Alfaruq_islamic/1413
Create:
Last Update:

#ተፍሲር_ሱረቱ_ኒሳዕ
#አያ_117

ሸይጧንን የማይኮንን ፣ የማያወግዝ ፣ የማይረግም የለም .. ግን በተጨባጭ ሸይጧን ነው የሚመለከው ። እንዴት? ቢባል ሽርክ ስሩ ብሎ ያዘዘው ማነው? መዕሲያ ስሩ ብሎ የሚገፋው ማነው? ለዚህ ብሎ አሏህ በሌላ አንቀፅ ምን ይላል፦ "አለም አዕሀድ ኢለይኪም ያበኒ አደመ አላ ተዕቡዱ ሸይጧን" ጠላት ነው ብያችሁ አልነበር? ለአደምም ገና ከመጀመሪያው "ኢነሃዛ አዱውን ለከ ወሊዘውጅክ" ብሎት ነበር .. ጠላትነቱ ጧት ነው የጀመረው ። ጠላትም አድርጋችሁ ያዙት ይለናል አሏህ ..

ምላሱን አለስልሶ ፣ አንገቱን አጎንብሶ ፣ ወዳጅ መስሎ ጠጋ ቢል አትመኑት! አደምንና ሀዋንም እየማለ ነው ገደል የከተታቸው ። በሱ ምክንያት አንድ ቅጠል ቀመሱ .. ከነዝርያቸው አፈር ላይ ተመልሰን ቀረን ። ከዚህ ተነስቶ ጀነት የሚገባ ይኖራል ፤ በዚሁ ወደ ጀሃነም የሚያመራም አለ ። እንዲህ አይነት ከይሲ ጠላታችሁን እንዴት ወዳጅ አድርጋችሁ ከዛም አልፎ አምላክ አድርጋችሁ ራሳችሁ ላይ ትሾሙታላችሁ? እነዚህ ከሃዲያን እያመለኩት ያሉትኮ መሪድ የሆነውን ሸይጧን ነው .. 

"መሪድ" ማለት አመፀኛ ፣ እንቢተኛ ማለት ነው።

«ለአነሁሏህ» አሏህ ረግሞታል ፣ ከእዝነቱ አባሮታል ፣ ከጉርብትናው አርቆታል ።

«ለአተሂዘነ» አለ ደግሞ እሱ ። አሏህ ሲያባርረው ማረኝ በማለት ፋንታ “ከባሪያዎችህ ቢያንስ የሆነ ድርሻ አገኛለሁ” አለ ። እንዴት አድርገህ? «ወለኡዲለነሁም» አጠማቸዋለሁ ፣ አስመስልባቸዋለሁ ። ከፊት ፣ በኋላ ፣ ከግራ ፣ ከቀኝ እመጣባቸዋለሁ ። ለማጥመም ደግሞ የምጠቀመው ዘዴ "ወለኡመኒየነሁም" አይዞህ እድሜህ ገና ነው! እያልኩ አስመኛቸዋለሁ .. ወንጀል ላይ ያለም ከሆነ “ዛሬ ቶብተህ እንዴት ትዘልቀዋለህ? አሁን ዝምብለህ ቀጥልና ልትሞት ስትል ትቶብታለህ” እያልኩ ተውበትን እንዲተው እሸላልምላቸዋለሁ ። የምኞት በሮችን ደግሞ እከፍትላቸዋለሁ ። ምኞት ድካም የለውም አይደል? የምኞት ሰነፍ የለም!

«ወለአሙረነሁም ፈለዩበቲኩነ አዛነል ዐንዓም»
አዛቸውና የእንስሳትን ጆሮዎች ይሰነጣጥቃሉ ። ጆሮዋን ይቆርጡና ይች ለሸህዬ ፤ ይች ለጅላኒ እንዲሉ አደርጋቸዋለሁ ። “እንስሳዎቹን በተለያዬ መልኩ ጆሯቸውን እየሰነጠቁ  እንዲለቋቸው አደርጋለሁ” አለ ። ሱረቱል ማዒዳ ላይ በሰፊው ይሄን ማዕና የያዙ አንቀፆች አሉ ። በሂራ ፣ ሳኢባ ፣ ወሲላ ፣ ሃም እያሉ ...

«ወለአሙረነሁም ፈለዩጘይረ ኸልቀሏህ» አዛቸውና የአሏህን ኸልቅ ደግሞ እንዲቀይሩ አደርጋለሁ ። ንቅሳት ፣ ውቅራት ፣ ታቶ እያሉ ሀውልት እንዲመስሉ አደርጋቸዋለሁ ።

«ወመን የተኺዚ ሸይጧነ ወሊየን ሚንዱኒሏህ » ከአሏህ ሌላ ሽይጧንን ረዳት ፣ ዋቢ አድርጎ የያዘ ሰው ግልፅ የሆነ ፣ የማይጠገን የሆነ ኪሳራ ከስሯል ። ዳግም ላያንሰራራ እስከወዲያው ነው የከሰረው ። የዱንያ ኪሳራ ቢሆን ዘመድም ፣ ባልንጀራም ፣ ጎረቤትም እርዳታ ጠይቀህ ታገግማለህ .. ይሄ የዲን ኪሳራ ግን በቃ አለቀልህ!

«የዒዱሁም» ቃል ይገባላቸዋል ። ይሄን አይነት ሽርክ ከሰራህ ንግድህ ትርፋማ ይሆናል ይለዋል ። ይሄንን ካደረግሽ ባልሽ ይወድሻል ፤ አያገባብሽም ይላታል ። ሄዳ ጠንቋይ በር ትቆማለች ወልኢያዙቢሏህ ። ይሄን ያደረገ ስልጣኑን አይነጠቅም ይለዋል .. አማካሪዎቹ ሳሂሮች ይሆናሉ ። አየህ አሁን በዱንያ ጥቅም ነው የሚያታልላቸው .. ከሌላው የበለጠ እድሜም ላይኖሩ ፤ ምናልባትም ያ የፈለጉት ነገር መጥፊያቸው ቢሆን ኪሳራውን ተመልከቱ ...

«ወማየኢዱሁሙሸይጧኑ ኢላ ጙሩራ» ሸይጧን ማታለል ካልሆነ በስተቀር ተጨባጭነት ያለው ቃል አይገባላቸውም ። በሱረቱ ኢብራሂም እንደተጠቀሰው ሸይጧን ለአምላኪዎቹ በቂያማ እለት እንዲህ ይላቸዋል፦ አሏህ የሃቅ ቃል ነበር የገባላችሁ ፥ እኔም ቃል ገባሁላችሁ (የባጢል ቃል ግን አላለም አሁንም አታላይነቱ አለቀቀውም🙃) ግን ወደኋላ አስቀረኋችሁ ። አሏህን ትታችሁ እኔን አመናችሁ ። ምን ላድርጋችሁ ታዲያ? እኔን አትውቀሱኝ ። እኔ በናንተ ላይ ማስረጃ የለኝ ፤ ስልጣን የለኝ ፤ ማስገደድ አቅም የለኝ.. ብቻ አስመሳይ ሆኜ ቀረብኳችሁ መሰላችሁና ተከተላችሁኝ ። እኔን አትውቀሱ ራሳችሁን ውቀሱ ፤ ምን አደረግኳችሁ እኔ? ብሎ ገደል ከከተታቸው በኋላ ተሳልቆባቸው አብሮ ጀሃነም ይገባል ።

ቀጥሎ በተቃራኒው ስለ ሙዕሚኖቹ ተናገረ ፦
«ወለዚነ አመኑ ወአሚሉሷሊሃት» ቀልባቸው ተስዲቅ አድርጎ አካላቸው ደግሞ በጎ ነገር ላይ የተሰማሩ ሰዎች በስሯ ጅረቶች በሚፈሱባት ጀነት እናስገባቸዋለን ። ጂረቱንም ደግሞ ወደፈለጉት አቅጣጫ በማመልከት ብቻ ይጠሩታል ። ቧንቧ አያስፈልገው ፤ ማስተላለፊያ ቱቦ አያስፈልገው ፤ ዘላለም ይኖራሉ መሰልቸት የለ ። ይሄ የአሏህ ቃል ነው ።

«ወመን አስደቁ ሚነሏሂ ቂላ» ለመሆኑ ከአሏህ የበለጠ ንግግሩ እውነት የሆነ ማን አለ? የአሏህን ቃል ፣ የአሏህን ተስፋ መቀበል ይሻላል ወይስ የአታላዩን ሽይጧን? ከአሏህ የተሻለ ምን አቅርቦላቸው ነው? ጀነት በእጁ የለ ፣ ጀሃነም በእጁ የለ ፤ ዱንያ በእጁ የለ .. ለዛውም ጠላት ነው ተብሎ ተነግሮ እሱን አምኖ አሏህን አልቀበልም የሚል ሰው በጣም ግብዝ ነው እያለን ነው ...!

ባረከሏሁ ሊ ወለኩም ፊልቁርአኒል አዚም ፣
ወነፈአኒ ወኢያኩም ቢማፊሂ ሚነል አያቲ ወዚክሪል ሀኪም🤲

መልካም ለይል
ሼር
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic
ሼር
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic
share/forward
https://www.tgoop.com/Alfaruq_islamic

BY አል-ፋሩቅ islamic




Share with your friend now:
tgoop.com/Alfaruq_islamic/1413

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Each account can create up to 10 public channels Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Clear
from us


Telegram አል-ፋሩቅ islamic
FROM American