ARKEMMY Telegram 456
📿𝐑𝐚𝐦𝐚𝐝𝐚𝐧......😊8

ረመዳን 8🌙

የሰደቃ ወር

ۖ وَأَحْسِن كَمَا أَحْسَنَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ وَلَا تَبْغِ الْفَسَادَ فِي الْأَرْضِ ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ

«አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፡፡ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፡፡ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ (ለሰዎች) መልካምን አድርግ፡፡ በምድርም ውስጥ ማጥፋትን አትፈልግ፡፡ አላህ አጥፊዎችን አይወድምና»


ሰደቃ ደረትን ያሰፋል…… ለቀልብ እረፍት ይሠጣል

(ረሱል ሰዐወ)  ስለ ስስታምና ለጋሽ ሰው ምሳሌ ሲያስቀምጡ፡-

ምሳሌያቸው ከብረት የሆነ ጡሩር ደረታቸው ላይ እስከ አንገታቸው ድረስ
እንደለበሱ ሁለት ሰዎች ነው፡፡ ለጋሹ ሰውዬ በለገሰ ቁጥር ትሰፋለታለች፡፡
ቆዳውም እስኪሸፈን ድረስ ታለብሰዋለች፡፡
ስስታም ሰው ደግሞ አንድን ነገር ለመስጠት ባሰበ ቁጥር እሱ ማስፋት ቢፈልግም እንኳ እያንዳንዷ ቀለበት ቦታዋን ጥብቅ እንቅ አድርጋ ትይዛለች፣ አትሰፋም፡፡› ብለዋል፡፡

ሰደቃ የአላህን ሱብሃነሁ ወተዓላ ቁጣ ታበርዳለች፡፡ የአላህ መልእክተኛ
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም “በሚስጢር የምትሰጥ ሰደቃ የልዕልና ባለቤት የሆነውን የአላህን ቁጣ ታበርዳለች፡፡” ብለዋል፡፡

“ውሃ እሳትን እንደሚያጠፋው ሁሉ ሶደቃም ወንጀልን /ሐጢኣትን/
ታጠፋለች፡፡”

“በየቀኑ ባሮች በሚያነጉበት ቀን ሁለት መላእክት ይወርዳሉ፡፡ አንደኛው ‹አላህ
ሆይ ለሚለግስ ሰው ተካለት፡፡› ይላል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ‹አላህ ሆይ! የሚሰስትን ሰው አጥፋበት፡፡› ይላል፡፡”

ሰደቃ የሚሰጥ ሰው ሀብትና ገንዘቡ ይባረክለታል፡፡

የአላህ መልእክተኛ ሰዐወ “ሰደቃ ከሀብት አንዳችም ነገር አይቀንስም፡፡” ብለዋል ፡፡

♡ ㅤ     ❍ㅤ       ⎙ㅤ     ⌲            
ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ       ˢʰᵃʳᵉ
   
@ArkemMy
     
                    



tgoop.com/ArkemMy/456
Create:
Last Update:

📿𝐑𝐚𝐦𝐚𝐝𝐚𝐧......😊8

ረመዳን 8🌙

የሰደቃ ወር

ۖ وَأَحْسِن كَمَا أَحْسَنَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ وَلَا تَبْغِ الْفَسَادَ فِي الْأَرْضِ ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ

«አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፡፡ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፡፡ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ (ለሰዎች) መልካምን አድርግ፡፡ በምድርም ውስጥ ማጥፋትን አትፈልግ፡፡ አላህ አጥፊዎችን አይወድምና»


ሰደቃ ደረትን ያሰፋል…… ለቀልብ እረፍት ይሠጣል

(ረሱል ሰዐወ)  ስለ ስስታምና ለጋሽ ሰው ምሳሌ ሲያስቀምጡ፡-

ምሳሌያቸው ከብረት የሆነ ጡሩር ደረታቸው ላይ እስከ አንገታቸው ድረስ
እንደለበሱ ሁለት ሰዎች ነው፡፡ ለጋሹ ሰውዬ በለገሰ ቁጥር ትሰፋለታለች፡፡
ቆዳውም እስኪሸፈን ድረስ ታለብሰዋለች፡፡
ስስታም ሰው ደግሞ አንድን ነገር ለመስጠት ባሰበ ቁጥር እሱ ማስፋት ቢፈልግም እንኳ እያንዳንዷ ቀለበት ቦታዋን ጥብቅ እንቅ አድርጋ ትይዛለች፣ አትሰፋም፡፡› ብለዋል፡፡

ሰደቃ የአላህን ሱብሃነሁ ወተዓላ ቁጣ ታበርዳለች፡፡ የአላህ መልእክተኛ
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም “በሚስጢር የምትሰጥ ሰደቃ የልዕልና ባለቤት የሆነውን የአላህን ቁጣ ታበርዳለች፡፡” ብለዋል፡፡

“ውሃ እሳትን እንደሚያጠፋው ሁሉ ሶደቃም ወንጀልን /ሐጢኣትን/
ታጠፋለች፡፡”

“በየቀኑ ባሮች በሚያነጉበት ቀን ሁለት መላእክት ይወርዳሉ፡፡ አንደኛው ‹አላህ
ሆይ ለሚለግስ ሰው ተካለት፡፡› ይላል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ‹አላህ ሆይ! የሚሰስትን ሰው አጥፋበት፡፡› ይላል፡፡”

ሰደቃ የሚሰጥ ሰው ሀብትና ገንዘቡ ይባረክለታል፡፡

የአላህ መልእክተኛ ሰዐወ “ሰደቃ ከሀብት አንዳችም ነገር አይቀንስም፡፡” ብለዋል ፡፡

♡ ㅤ     ❍ㅤ       ⎙ㅤ     ⌲            
ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ       ˢʰᵃʳᵉ
   
@ArkemMy
     
                    

BY Arqem[አርቀም]


Share with your friend now:
tgoop.com/ArkemMy/456

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram channels fall into two types: With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Telegram Channels requirements & features
from us


Telegram Arqem[አርቀም]
FROM American