DRYONASLAKEW Telegram 2694
ማን ነው የተረዳው (ቁ.3)
የረገጥከው መሬት ያለፍከው መከራ
ቀላል አይባልም እንዲሁ የሚወራ
ጦር ካቆሰለው አካሉን ከጎዳው
የውስጥህን ሕመም ማን ነው የተረዳው?
የትላንት መካሪ አለው የምትል ለሰው
አጣሁኝን ማታውቅ ለሁሉ የምትደርሰው
ተረተህ እጅ ብትሰጥ ጊዜ ጣለህና
ወዳጆችህ ራቁ መሳትክን አዩና
እርግጠኛ ሆነው በእነርሱ ጤንነት
በአንተ መንገዳገድ ስምህን ቀየሩት
በሕመም ላይ ሕመም እየጨማመሩ
ባገኙት አጋጣሚ ሊያጠፉህ መከሩ
ወንድ ነው በማለት ሊረዳህ አልሞከረ
በተሳሳተ እሳቤ ስንቱ ከቤት ቀረ
ፆታን መሰረት አድርገው ምኑም ሳይገባቸው
ብዙዎችን አጣን ቀርበን ሳንረዳቸው

ሊያበረቱህ ሲቻል ሕመምክን አባሱ
እርግማን አድርገው ሲገፉህ ሲያንኳሱ
ቡቱቶህን አይተው ሊያዩህ ተጠየፉ
ፊታቸውን አጥቁረው ተረማምደው አለፉ
መጨረሻው ይህነው ወንድ ሆኖ መታመም?
አዎ...በእኛ ማህበረሰብ የሚረዳህ የለም
እናም ተስፋ አትቁረጥ ፈልግ ራስህን
በሌላ የተኩትን ቀይረው ስምህን።


    ናትናኤል ኃይሌ



tgoop.com/DrYonasLakew/2694
Create:
Last Update:

ማን ነው የተረዳው (ቁ.3)
የረገጥከው መሬት ያለፍከው መከራ
ቀላል አይባልም እንዲሁ የሚወራ
ጦር ካቆሰለው አካሉን ከጎዳው
የውስጥህን ሕመም ማን ነው የተረዳው?
የትላንት መካሪ አለው የምትል ለሰው
አጣሁኝን ማታውቅ ለሁሉ የምትደርሰው
ተረተህ እጅ ብትሰጥ ጊዜ ጣለህና
ወዳጆችህ ራቁ መሳትክን አዩና
እርግጠኛ ሆነው በእነርሱ ጤንነት
በአንተ መንገዳገድ ስምህን ቀየሩት
በሕመም ላይ ሕመም እየጨማመሩ
ባገኙት አጋጣሚ ሊያጠፉህ መከሩ
ወንድ ነው በማለት ሊረዳህ አልሞከረ
በተሳሳተ እሳቤ ስንቱ ከቤት ቀረ
ፆታን መሰረት አድርገው ምኑም ሳይገባቸው
ብዙዎችን አጣን ቀርበን ሳንረዳቸው

ሊያበረቱህ ሲቻል ሕመምክን አባሱ
እርግማን አድርገው ሲገፉህ ሲያንኳሱ
ቡቱቶህን አይተው ሊያዩህ ተጠየፉ
ፊታቸውን አጥቁረው ተረማምደው አለፉ
መጨረሻው ይህነው ወንድ ሆኖ መታመም?
አዎ...በእኛ ማህበረሰብ የሚረዳህ የለም
እናም ተስፋ አትቁረጥ ፈልግ ራስህን
በሌላ የተኩትን ቀይረው ስምህን።


    ናትናኤል ኃይሌ

BY Mental wellness የአእምሮ ጤና


Share with your friend now:
tgoop.com/DrYonasLakew/2694

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. ‘Ban’ on Telegram Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said.
from us


Telegram Mental wellness የአእምሮ ጤና
FROM American