DWEYANE1967 Telegram 2347
ለቸኮለ!
የዛሬ ረቡዕ የካቲት 4/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች

1. ምርጫ ቦርድ ስለ ጃዋር ሞሐመድ የኢትዮጵያ ዜግነት መልሶ ማግኘት ጉዳይ ከኢምግሬሽን ባለሥልጣን ማብራሪያ እንደጠየቀ በፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ የተፈለገው ማብራሪያ የውጭ ዜጋ የሆነ ሰው የውጭ ዜግነቱን ትቶ ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ እንዲመለስለት ከጠየቀ ወዲያውኑ እንደ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ይቆጠር እንደሆነ ነው፡፡ ኢምግሬሽን እስከ የካቲት 9 ምላሽ ይስጠኝ ሲል ቦርዱ አመልክቷል፡፡

2. አምና ዕጣ የወጣባቸውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለማከፋፈል የፌደራል መንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ ቤቶቹ በኦሮሚያ ክልል መሬት ላይ ነው የተሠሩ በሚል ተቃውሞ ማስተላለፉ መጓተቱ ይታወሳል፡፡ ከዕደለኞች እስካሁን አቤቱታ እንዳልቀረበላቸው የከተማው አስተዳደር ቤቶች ልማት ሃላፊ ተናግረዋል፡፡

3. ገለልተኛ የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት እንደተቋቋመ ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ አማካሪ ምክር ቤቱ 12 አባላት አሉት፡፡ ምክር ቤቱ የግሉ ዘርፍ በሀገር በቀሉ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መርሃ ግብር አተገባበር ቁልፍ ሚና እንዲጫወት ያግዛል፡፡

4. የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሐመድ ፎርማጆ እና የሱማሌላንድ ራስ ገዝ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚስጢር ፊት ለፊት እንደተገናኙ ኒውዮርክ ታይምስ የሱማሊያውን ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ሁለቱን መሪዎች ትናንት ያገናኟቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ናቸው፡፡

5. በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ አንድ ሕጻን እና አንድ ታዳጊን በተለያዩ ጊዜያት የጠለፈ ግለሰብ የ25 ዐመት እስር እንደተፈረደበት ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ተከሳሹ ለእያንዳንዳቸው 30 እና 70 ሺህ ብር ጠይቆ፣ በድምሩ 35 ሺህ ብር ተቀብሏል፡፡

6. አንድ የቻይና ኮንስትራክሽን ኩባንያ በናይል ወንዝ ላይ ለኡጋንዳ ሃይል ማመንጫ ለመገንባት እንደጠየቀ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 840 ሜጋ ዋት የሚያመነጨው ግንባታ 1.4 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ይጠይቃል፡፡ ሃሳቡ ከጸደቀ ማመንጫው የኡጋንዳ ትልቁ ሃይል ማመንጫ ይሆናል፤ የኤሌክትሪክ ሃይል መጠኗንም በ40 በመቶ ያሳድግላታል፡፡

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot



tgoop.com/Dweyane1967/2347
Create:
Last Update:

ለቸኮለ!
የዛሬ ረቡዕ የካቲት 4/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች

1. ምርጫ ቦርድ ስለ ጃዋር ሞሐመድ የኢትዮጵያ ዜግነት መልሶ ማግኘት ጉዳይ ከኢምግሬሽን ባለሥልጣን ማብራሪያ እንደጠየቀ በፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ የተፈለገው ማብራሪያ የውጭ ዜጋ የሆነ ሰው የውጭ ዜግነቱን ትቶ ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ እንዲመለስለት ከጠየቀ ወዲያውኑ እንደ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ይቆጠር እንደሆነ ነው፡፡ ኢምግሬሽን እስከ የካቲት 9 ምላሽ ይስጠኝ ሲል ቦርዱ አመልክቷል፡፡

2. አምና ዕጣ የወጣባቸውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለማከፋፈል የፌደራል መንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ ቤቶቹ በኦሮሚያ ክልል መሬት ላይ ነው የተሠሩ በሚል ተቃውሞ ማስተላለፉ መጓተቱ ይታወሳል፡፡ ከዕደለኞች እስካሁን አቤቱታ እንዳልቀረበላቸው የከተማው አስተዳደር ቤቶች ልማት ሃላፊ ተናግረዋል፡፡

3. ገለልተኛ የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት እንደተቋቋመ ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ አማካሪ ምክር ቤቱ 12 አባላት አሉት፡፡ ምክር ቤቱ የግሉ ዘርፍ በሀገር በቀሉ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መርሃ ግብር አተገባበር ቁልፍ ሚና እንዲጫወት ያግዛል፡፡

4. የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሐመድ ፎርማጆ እና የሱማሌላንድ ራስ ገዝ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚስጢር ፊት ለፊት እንደተገናኙ ኒውዮርክ ታይምስ የሱማሊያውን ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ሁለቱን መሪዎች ትናንት ያገናኟቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ናቸው፡፡

5. በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ አንድ ሕጻን እና አንድ ታዳጊን በተለያዩ ጊዜያት የጠለፈ ግለሰብ የ25 ዐመት እስር እንደተፈረደበት ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ተከሳሹ ለእያንዳንዳቸው 30 እና 70 ሺህ ብር ጠይቆ፣ በድምሩ 35 ሺህ ብር ተቀብሏል፡፡

6. አንድ የቻይና ኮንስትራክሽን ኩባንያ በናይል ወንዝ ላይ ለኡጋንዳ ሃይል ማመንጫ ለመገንባት እንደጠየቀ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 840 ሜጋ ዋት የሚያመነጨው ግንባታ 1.4 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ይጠይቃል፡፡ ሃሳቡ ከጸደቀ ማመንጫው የኡጋንዳ ትልቁ ሃይል ማመንጫ ይሆናል፤ የኤሌክትሪክ ሃይል መጠኗንም በ40 በመቶ ያሳድግላታል፡፡

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot

BY ኣልፋ ጥዕና


Share with your friend now:
tgoop.com/Dweyane1967/2347

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value.
from us


Telegram ኣልፋ ጥዕና
FROM American