DWEYANE1967 Telegram 2352
ቤቲንግ እንዲቆም ተወስኗል?

በሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተር አቶ አለሙ ሰኢድ፦

"የስፖርት ውድድር [ቤቲንግ] እንዲቆም ተወስኗል። 26 አባላት ያቀፈ የፌደራል የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ ዕፆች ግብረ ኃይልና ሌሎችም የሚመለከታቸው አካላት ተሳተፊ የሆኑበት መድረክ በማዘጋጀት የስፖርት ውድድር በዜጎች ስነልቦና፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና አጠቃላይ የሚያደርሰውን ችግር ተፈትሿል። በጥር ወር ውስጥ ለስፖርት ውድድር በሚል ይሰጥ የነበረው ፍቃድ የቆመ ሲሆን፤ ስራ ላይ የሚገኙ አቋማሪ ድርጅቶች የውላቸው ጊዜ እስኪጠናቀቅ ብቻ ሊቆዩ ይችላሉ።"

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገ/ሚካኤል ሀጎስ፦

"በህጉ መሰረት እየሰሩ የሚገኙ አወራራጅ ድርጅቶች የውል ጊዜያቸው ሲያበቃ ውላቸውን ማደስ ይችላሉ። አሁን ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ፍቃድ ያላቸው 46 አወራራጅ ድርጅቶች አሉ። በአዲስ መልክ ፍቃድ መስጠት አቆምን እንጂ ፍቃድ ያለቸውን ድርጅቶች ስራቸው እንዲያቆሙ አልተወሰነም፡፡ ለአወራራጅ ድርጅቶቹ ፈቃድ የሚሰጠው እና በተቀመጠላቸው የአሰራር ህግ መሰረት መንቀሳቀሳቸውን የሚከታተለው ተቋም ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳድር እንጂ ሌላ ተቋም የለም። የተለያዩ ተቋማት በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ዙሪያ የሚሰጡት አስተያየት ትክክል አይደለም።"

[አዲስ ዘመን ጋዜጣ]

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot



tgoop.com/Dweyane1967/2352
Create:
Last Update:

ቤቲንግ እንዲቆም ተወስኗል?

በሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተር አቶ አለሙ ሰኢድ፦

"የስፖርት ውድድር [ቤቲንግ] እንዲቆም ተወስኗል። 26 አባላት ያቀፈ የፌደራል የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ ዕፆች ግብረ ኃይልና ሌሎችም የሚመለከታቸው አካላት ተሳተፊ የሆኑበት መድረክ በማዘጋጀት የስፖርት ውድድር በዜጎች ስነልቦና፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና አጠቃላይ የሚያደርሰውን ችግር ተፈትሿል። በጥር ወር ውስጥ ለስፖርት ውድድር በሚል ይሰጥ የነበረው ፍቃድ የቆመ ሲሆን፤ ስራ ላይ የሚገኙ አቋማሪ ድርጅቶች የውላቸው ጊዜ እስኪጠናቀቅ ብቻ ሊቆዩ ይችላሉ።"

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገ/ሚካኤል ሀጎስ፦

"በህጉ መሰረት እየሰሩ የሚገኙ አወራራጅ ድርጅቶች የውል ጊዜያቸው ሲያበቃ ውላቸውን ማደስ ይችላሉ። አሁን ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ፍቃድ ያላቸው 46 አወራራጅ ድርጅቶች አሉ። በአዲስ መልክ ፍቃድ መስጠት አቆምን እንጂ ፍቃድ ያለቸውን ድርጅቶች ስራቸው እንዲያቆሙ አልተወሰነም፡፡ ለአወራራጅ ድርጅቶቹ ፈቃድ የሚሰጠው እና በተቀመጠላቸው የአሰራር ህግ መሰረት መንቀሳቀሳቸውን የሚከታተለው ተቋም ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳድር እንጂ ሌላ ተቋም የለም። የተለያዩ ተቋማት በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ዙሪያ የሚሰጡት አስተያየት ትክክል አይደለም።"

[አዲስ ዘመን ጋዜጣ]

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot

BY ኣልፋ ጥዕና


Share with your friend now:
tgoop.com/Dweyane1967/2352

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” How to build a private or public channel on Telegram? Some Telegram Channels content management tips Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first.
from us


Telegram ኣልፋ ጥዕና
FROM American