DWEYANE1967 Telegram 2354
የካርድ ብድር አገልግሎት መቋረጥ!

የኢትዮ ቴሌኮም የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ጨረር አክሊሉ ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የተናገሩት፦

"ደንበኞቻችን 810 ላይ የብድር አገልግሎት ለማግኘት ሲጠይቁ የማዘግየት እንዲሁም ከነጭራሹ አገልግሎቱን ያለማግኘት ችግሮች እንደሚገጥማቸው በተደጋጋሚ ቅሬታ ደርሶናል። ይህ የሆነውም በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው። የኢትዮ ቴሌኮም የቴክኒክ ባለሙያዎች ችግሩ እስከ ነገ ለመፍታት እየጣሩ ነው፤ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።"

[ETHIO FM 107.8]

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot



tgoop.com/Dweyane1967/2354
Create:
Last Update:

የካርድ ብድር አገልግሎት መቋረጥ!

የኢትዮ ቴሌኮም የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ጨረር አክሊሉ ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የተናገሩት፦

"ደንበኞቻችን 810 ላይ የብድር አገልግሎት ለማግኘት ሲጠይቁ የማዘግየት እንዲሁም ከነጭራሹ አገልግሎቱን ያለማግኘት ችግሮች እንደሚገጥማቸው በተደጋጋሚ ቅሬታ ደርሶናል። ይህ የሆነውም በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው። የኢትዮ ቴሌኮም የቴክኒክ ባለሙያዎች ችግሩ እስከ ነገ ለመፍታት እየጣሩ ነው፤ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።"

[ETHIO FM 107.8]

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot

BY ኣልፋ ጥዕና


Share with your friend now:
tgoop.com/Dweyane1967/2354

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Each account can create up to 10 public channels How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram ኣልፋ ጥዕና
FROM American