EAAARESPONSE Telegram 295
2️⃣ ዮስጢኖስ ሰማእት(100-165)


🎯 «ዮስጢኖስ ሰማእት:- ዳግመኛም ከኤርምያስ ቃል እነዚህ #ተወግደዋል፡- ‘እግዚአብሔር አምላክ በመቃብር ውስጥ የተቀመጡትን የሞቱትን የእስራኤልን ሕዝቡን አሰበ። የራሱንም ማዳን ሊሰብክላቸው ወረደ።’»
.
.
ከዘጠና አምስተኛው መዝሙረ ዳዊትም 'በእንጨት' የሚለውን የዳዊትን አጭር ቃል #አስወገዱት። አንቀጹ ‘በአሕዛብ መካከል፦ እግዚአብሔር በእንጨት ነገሠ በሉ።’ ከሚለው ‘በአሕዛብ መካከል፦ እግዚአብሔር ነገሠ በሉ።’ የሚለውን ብቻ አስቀርተዋል!...²²²²»
.
.
«ትራይፎ:- የሕዝቡ አለቆች አንተ እንዳልከው ከቅዱሳት መጻሕፍት አንዱን #ያጠፉ እንደሆነ፣ እግዚአብሔር ያውቃል። ግን የማይታመን ይመስላል።»

[📙 Dialogue with Trypho, Chapter 71-74]


ጥያቄ ፡—

❶) ዮስጢኖስ ከኤርምያስ መጽሐፍ የሆነ አንቀፅ እንደተቀነሰ ይናገራል እንዲሁም ከመዝሙረ ዳዊት “እንጨት” የሚል ቃል እንደተወገደ መመስከሩ ለባይብል መበረዝ በቂ መረጃ አይደለምን?
❷) አይ አልተወገደም! የሚል ክርስትያን ካለ ወዲህ ይበልልን?

──────────────
https://www.tgoop.com/EAAAresponse



tgoop.com/EAAAresponse/295
Create:
Last Update:

2️⃣ ዮስጢኖስ ሰማእት(100-165)


🎯 «ዮስጢኖስ ሰማእት:- ዳግመኛም ከኤርምያስ ቃል እነዚህ #ተወግደዋል፡- ‘እግዚአብሔር አምላክ በመቃብር ውስጥ የተቀመጡትን የሞቱትን የእስራኤልን ሕዝቡን አሰበ። የራሱንም ማዳን ሊሰብክላቸው ወረደ።’»
.
.
ከዘጠና አምስተኛው መዝሙረ ዳዊትም 'በእንጨት' የሚለውን የዳዊትን አጭር ቃል #አስወገዱት። አንቀጹ ‘በአሕዛብ መካከል፦ እግዚአብሔር በእንጨት ነገሠ በሉ።’ ከሚለው ‘በአሕዛብ መካከል፦ እግዚአብሔር ነገሠ በሉ።’ የሚለውን ብቻ አስቀርተዋል!...²²²²»
.
.
«ትራይፎ:- የሕዝቡ አለቆች አንተ እንዳልከው ከቅዱሳት መጻሕፍት አንዱን #ያጠፉ እንደሆነ፣ እግዚአብሔር ያውቃል። ግን የማይታመን ይመስላል።»

[📙 Dialogue with Trypho, Chapter 71-74]


ጥያቄ ፡—

❶) ዮስጢኖስ ከኤርምያስ መጽሐፍ የሆነ አንቀፅ እንደተቀነሰ ይናገራል እንዲሁም ከመዝሙረ ዳዊት “እንጨት” የሚል ቃል እንደተወገደ መመስከሩ ለባይብል መበረዝ በቂ መረጃ አይደለምን?
❷) አይ አልተወገደም! የሚል ክርስትያን ካለ ወዲህ ይበልልን?

──────────────
https://www.tgoop.com/EAAAresponse

BY E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡



❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Share with your friend now:
tgoop.com/EAAAresponse/295

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. Content is editable within two days of publishing Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Add up to 50 administrators
from us


Telegram E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡
FROM American