†
[ 🕊 ድምፀ ተዋሕዶ 🕊 ]
🍒▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬🍒
[ ሕይወት የሚገኝባቸው የቅድስት ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህርቶች በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በድምፅ ይቀርባሉ። ]
[ ሳምንታዊ መርሐ-ግብር ]
🕊
[ " ቅ ዱ ሳ ት መ ጻ ሕ ፍ ት " ]
[ ክፍል ስድስት ]
❝ ይህን በመጀመሪያ እወቁ ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም ፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና ፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ። ❞ [ ፪ጴጥ.፩፥፳ ]
▬▬▬▬▬▬ ♱ ▬▬▬▬▬▬
💖 ድንቅ ትምህርት 💖
[ በመምህራችን በቀሲስ ኅብረት የሺጥላ ]
❝ የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል ፥ ከመከራም ሥጋት ያርፋል። ❞ [ ምሳ.፩፥፴፫ ]
† † †
▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬
👇
[ 🕊 ድምፀ ተዋሕዶ 🕊 ]
🍒▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬🍒
[ ሕይወት የሚገኝባቸው የቅድስት ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህርቶች በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በድምፅ ይቀርባሉ። ]
[ ሳምንታዊ መርሐ-ግብር ]
🕊
[ " ቅ ዱ ሳ ት መ ጻ ሕ ፍ ት " ]
[ ክፍል ስድስት ]
❝ ይህን በመጀመሪያ እወቁ ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም ፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና ፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ። ❞ [ ፪ጴጥ.፩፥፳ ]
▬▬▬▬▬▬ ♱ ▬▬▬▬▬▬
💖 ድንቅ ትምህርት 💖
[ በመምህራችን በቀሲስ ኅብረት የሺጥላ ]
❝ የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል ፥ ከመከራም ሥጋት ያርፋል። ❞ [ ምሳ.፩፥፴፫ ]
† † †
▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬
👇
🔥1
†
† እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። †
🕊
† በዓሉ ከሰላሳ ሦስቱ ዓበይት የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
† ዳግመኛ ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
🕊 💖 🕊
❝ ድንግል ያንቺ ልቅሶ በእጅጉ ይበቃኛል ፡ ሁለተኛ እንዳላለቅስ በታምርሽ አድኚኝ ፥ አንች ሁልጊዜም የአዳምና የልጆቹ መድኃኒት ነሽና ኃጥአንን በቸርነቱ እስከአዳነ ድረስ ንጉሥ ልጅሽ ራቁቱን እንደተሰቀለ አስቢ፡፡ ❞
[ አባ ጽጌ ድንግል ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖
† እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። †
🕊
† በዓሉ ከሰላሳ ሦስቱ ዓበይት የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
† ዳግመኛ ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
🕊 💖 🕊
❝ ድንግል ያንቺ ልቅሶ በእጅጉ ይበቃኛል ፡ ሁለተኛ እንዳላለቅስ በታምርሽ አድኚኝ ፥ አንች ሁልጊዜም የአዳምና የልጆቹ መድኃኒት ነሽና ኃጥአንን በቸርነቱ እስከአዳነ ድረስ ንጉሥ ልጅሽ ራቁቱን እንደተሰቀለ አስቢ፡፡ ❞
[ አባ ጽጌ ድንግል ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖
❤5
🕊
[ † እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። † ]
† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †
† በዓሉ ከሰላሳ ሦስቱ ዓበይት የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
† ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ :-
ድንግል ማርያም አምላክ ልጇን አዝላ ስደት ወጥታ ምድረ ግብጽ ትደርሳለች:: በወቅቱ ከደረሱባት ችግሮች አንዱ ደግሞ ረሃብና ጽሙ ነበር:: እንኳን ለስደተኛ በቤቱ ላለም ረሃብና ጥም እንዴት እንደሚከብድ የደረሰበት ያውቀዋል::
† ለዛም ነው ሊቁ በቅዳሴው :-
"አዘክሪ ድንግል ረሃበ ወጽምዐ : ምንዳቤ ወኀዘነ : ወኩሎ ዐጸባ ዘበጽሐኪ ምስሌሁ" ያለው::
ታዲያ አንድ ቀን የበርሃው ፀሐይ አቃጥሏቸው ባረፉበት ድንግል እመቤታችን ውኃ ልመና ወጣች:: ብዙ ለመነች : ግን ጥርኝ እንኳ የሚሠጣት አጥታ በሐዘን ተመለሰች:: ስትመለስ ግን ይባስ ብሎ የልጇን ጫማ ሽፍቶች ወስደውት ደረሰች::
ያን ጊዜ ልጇን ታቅፋ "ውኃ ሳላገኝልሕ : ጫማሕንም አሰረቅኩብህ" ብላ ምርር ብላ አልቅሳለች::
"በከየት ወትቤ ማርያም ማዕነቅ::
እምሰብአ ሃገር አልቦ ዘየአምራ ለጽድቅ::
ሰአልክዎሙ ማየ ኢወሀሐቡኒ በሕቅ::
ወአሕጎልኩ ለወልድየ አሳእኖ ዘወርቅ::" እንዳለ ደራሲ::
ይሕንን የተመለከተ ልጇ የቆመችበትን መሬት ቢባርከው ሕይወትነት ያለው ማይ [ጠበል] ፈለቀ:: ጌታችን : እመቤታችን: ዮሴፍና ሰሎሜ ከውኃው ጠጥተዋል::
ሲሔዱ ግን ለእንግዶች ጣፋጭ [መድኃኒት] : ለአካባቢው ሰዎች ግን መራራ ሁኗል::
"ከመ ኢይስተይዋ ሰብአ ሐገር ለይእቲ ማይ አምረራ::
ወለርኁቃንሰ ፈውሰ ወጥዕምተ ገብራ::" እንዳለ መጽሐፍ:: [ሰቆቃወ ድንግል]
ከመቶዎች ዓመታት በኋላም ጌታ ጠበል ያፈለቀበት : ድንግል እመቤታችን የቆመችበት ቦታ ላይ በእመ ብርሃን ስም ቤተ ክርስቲያን ታንጿል:: ቅዳሴ ቤቱም ተከብሯል:: ጠበሉም ሲባርክና ሲፈውስ ይኖራል::
† 🕊 የጠበል በዓል 🕊 †
† ዳግመኛ ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
እግዚአብሔር በምክንያትም አለምክንያትም መፈወስ ይችላል:: ያለ ምክንያት በቃሉና በወዳጆቹ ቃል አድሮ "ዳን" ይላል:: ወይም ደግሞ በምክንያት በእመት [እምነት] : በጠበል : ቅዱስ ቃሉን በመስማት : በመስቀሉና በመጻሕፍት በመባረክ [በመታሸት] : በቅዱሳን አካል [በልብሳቸው : በበትራቸው : በጥላቸው በአጽማቸው . . .] ይፈውሳል::
እርሱ እግዚአብሔር ነውና በወደደውና በመረጠው አድሮ ያድናል [ይፈውሳል]:: [፪ነገ.፭፥፲ (5:10) , ሐዋ.፫፥፮ (3:6) , ፭፥፲፭ (5:15) , ፲፱፥፲፩ (19:11)]
† ዛሬ ግን የጠበል ፈዋሽነት በጉልህ ይነገራል:: [ዮሐ.፭፥፩ (5:1) , ፱፥፯ (9:7) ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
🕊
[ † ሰኔ ፰ [ 8 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. የእመቤታችን ድንግል ማርያም ቅዳሴ ቤት
፪. የቅዱስ ውኃ (ጠበል) መታሠቢያ
፫. ቅድስት ትምዳ እናታችን
፬. ቅዱስ አውሎጊስ
፭. አባ አትካሮን
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት
፪. ኪሩቤል [ አርባዕቱ እንስሳ ]
፫. አባ ብሶይ [ ቢሾይ ]
፬. አቡነ ኪሮስ
፭. አባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን
፮. ቅዱስ ማትያስ ሐዋርያ [ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት]
† " ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ:: ግርማው በእሥራኤል ላይ: ኃይሉም በደመናት ላይ ነው:: እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው:: የእሥራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን: ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል:: እግዚአብሔርም ይመስገን:: " † [መዝ. ፷፯፥፴፬]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
[ † እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። † ]
† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †
† በዓሉ ከሰላሳ ሦስቱ ዓበይት የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
† ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ :-
ድንግል ማርያም አምላክ ልጇን አዝላ ስደት ወጥታ ምድረ ግብጽ ትደርሳለች:: በወቅቱ ከደረሱባት ችግሮች አንዱ ደግሞ ረሃብና ጽሙ ነበር:: እንኳን ለስደተኛ በቤቱ ላለም ረሃብና ጥም እንዴት እንደሚከብድ የደረሰበት ያውቀዋል::
† ለዛም ነው ሊቁ በቅዳሴው :-
"አዘክሪ ድንግል ረሃበ ወጽምዐ : ምንዳቤ ወኀዘነ : ወኩሎ ዐጸባ ዘበጽሐኪ ምስሌሁ" ያለው::
ታዲያ አንድ ቀን የበርሃው ፀሐይ አቃጥሏቸው ባረፉበት ድንግል እመቤታችን ውኃ ልመና ወጣች:: ብዙ ለመነች : ግን ጥርኝ እንኳ የሚሠጣት አጥታ በሐዘን ተመለሰች:: ስትመለስ ግን ይባስ ብሎ የልጇን ጫማ ሽፍቶች ወስደውት ደረሰች::
ያን ጊዜ ልጇን ታቅፋ "ውኃ ሳላገኝልሕ : ጫማሕንም አሰረቅኩብህ" ብላ ምርር ብላ አልቅሳለች::
"በከየት ወትቤ ማርያም ማዕነቅ::
እምሰብአ ሃገር አልቦ ዘየአምራ ለጽድቅ::
ሰአልክዎሙ ማየ ኢወሀሐቡኒ በሕቅ::
ወአሕጎልኩ ለወልድየ አሳእኖ ዘወርቅ::" እንዳለ ደራሲ::
ይሕንን የተመለከተ ልጇ የቆመችበትን መሬት ቢባርከው ሕይወትነት ያለው ማይ [ጠበል] ፈለቀ:: ጌታችን : እመቤታችን: ዮሴፍና ሰሎሜ ከውኃው ጠጥተዋል::
ሲሔዱ ግን ለእንግዶች ጣፋጭ [መድኃኒት] : ለአካባቢው ሰዎች ግን መራራ ሁኗል::
"ከመ ኢይስተይዋ ሰብአ ሐገር ለይእቲ ማይ አምረራ::
ወለርኁቃንሰ ፈውሰ ወጥዕምተ ገብራ::" እንዳለ መጽሐፍ:: [ሰቆቃወ ድንግል]
ከመቶዎች ዓመታት በኋላም ጌታ ጠበል ያፈለቀበት : ድንግል እመቤታችን የቆመችበት ቦታ ላይ በእመ ብርሃን ስም ቤተ ክርስቲያን ታንጿል:: ቅዳሴ ቤቱም ተከብሯል:: ጠበሉም ሲባርክና ሲፈውስ ይኖራል::
† 🕊 የጠበል በዓል 🕊 †
† ዳግመኛ ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
እግዚአብሔር በምክንያትም አለምክንያትም መፈወስ ይችላል:: ያለ ምክንያት በቃሉና በወዳጆቹ ቃል አድሮ "ዳን" ይላል:: ወይም ደግሞ በምክንያት በእመት [እምነት] : በጠበል : ቅዱስ ቃሉን በመስማት : በመስቀሉና በመጻሕፍት በመባረክ [በመታሸት] : በቅዱሳን አካል [በልብሳቸው : በበትራቸው : በጥላቸው በአጽማቸው . . .] ይፈውሳል::
እርሱ እግዚአብሔር ነውና በወደደውና በመረጠው አድሮ ያድናል [ይፈውሳል]:: [፪ነገ.፭፥፲ (5:10) , ሐዋ.፫፥፮ (3:6) , ፭፥፲፭ (5:15) , ፲፱፥፲፩ (19:11)]
† ዛሬ ግን የጠበል ፈዋሽነት በጉልህ ይነገራል:: [ዮሐ.፭፥፩ (5:1) , ፱፥፯ (9:7) ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
🕊
[ † ሰኔ ፰ [ 8 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. የእመቤታችን ድንግል ማርያም ቅዳሴ ቤት
፪. የቅዱስ ውኃ (ጠበል) መታሠቢያ
፫. ቅድስት ትምዳ እናታችን
፬. ቅዱስ አውሎጊስ
፭. አባ አትካሮን
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት
፪. ኪሩቤል [ አርባዕቱ እንስሳ ]
፫. አባ ብሶይ [ ቢሾይ ]
፬. አቡነ ኪሮስ
፭. አባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን
፮. ቅዱስ ማትያስ ሐዋርያ [ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት]
† " ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ:: ግርማው በእሥራኤል ላይ: ኃይሉም በደመናት ላይ ነው:: እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው:: የእሥራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን: ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል:: እግዚአብሔርም ይመስገን:: " † [መዝ. ፷፯፥፴፬]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
❤3
#እግዚአብሔር_ሰው_ይፈልጋል!"
#ልቡ_ንጹሕ የኾነውን፣ አሳቡ የተቃናውን፣ ማግኘት የማይለውጠውን፣ #ይቅርታ አድራጊውን፣ ለእውነት ተቆርቋሪውን፣ ተለሳልሶ የማይናደፈውን፣ #ለፍቅር ዋጋ የሚከፍለውን፣ አድሮ የማይቀለውን፣ በየወንዙ አቋሙን የማይለውጠውን፣ ለጥፋቱ ሙሉ ለሙሉ ኃላፊነቱን የሚወስደውን፣ ለቆዳው ሳይኾን ለቅንነቱ የሚጨነቀውን፣ #የሃይማኖት_አባቶችን የሚያከብረውን፣ ለመታዘዝ ራሱን ያዘጋጀውን፣ ክስና ክርክርን የናቀውን፣
#ልጄ_ኹይ_ሰው_ኹን ፩ነገ ፪፥፪
#መልካም_ዕለተ_ሰንበት 🙏
አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
#ልቡ_ንጹሕ የኾነውን፣ አሳቡ የተቃናውን፣ ማግኘት የማይለውጠውን፣ #ይቅርታ አድራጊውን፣ ለእውነት ተቆርቋሪውን፣ ተለሳልሶ የማይናደፈውን፣ #ለፍቅር ዋጋ የሚከፍለውን፣ አድሮ የማይቀለውን፣ በየወንዙ አቋሙን የማይለውጠውን፣ ለጥፋቱ ሙሉ ለሙሉ ኃላፊነቱን የሚወስደውን፣ ለቆዳው ሳይኾን ለቅንነቱ የሚጨነቀውን፣ #የሃይማኖት_አባቶችን የሚያከብረውን፣ ለመታዘዝ ራሱን ያዘጋጀውን፣ ክስና ክርክርን የናቀውን፣
#ልጄ_ኹይ_ሰው_ኹን ፩ነገ ፪፥፪
#መልካም_ዕለተ_ሰንበት 🙏
አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
❤8
💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
🕊 [ ክብርት ሰንበት ] 🕊
❝ አሁን ማንኛውም ቁርባኑ [ ሥጋውና ደሙ ] በተሠራበት ቤተ ክርስቲያኑ ጌታችን ስለማይለይ ፣ ሰንበትን እያከበርን መሆናችንን መናገር እንችላለን።
ይህች ሰንበት [ ቁርባን የተሠራባት ማንኛውም ዕለት ] እያከበርናት ያለነው ለምትመጣው ሰንበት ምሳሌ አድርገን አይደለም ፤ በመንግሥቱ ውስጥ ሆነን ሰንበታችንን [ ዕረፍታችን ክርስቶስን ] ፊት ለፊት የምናይባትን የምትመጣዋ ሰንበት መያዣ አድርገን እንጂ። ❞
[ ሊቅ ቀሲስ ታድሮስ ]
🕊
❝ በነቢዩ በዳዊት መዝሙር በታወቀች በበዐላችን ቀን በእውነት ሃሌ ሉያ እንበል ፣ [ ይህች ቀን ያልታወቀች ያይደለች ] እግዚአብሔር ሥራውን ይሠራ ዘንድ የጀመረባት በእውነት የታወቀች ናት።
ወዮ ይህቺ ዕለት ቀዳሚት ናት ደኃራዊት አይደለችም ፣ ወዮ ይህቺ ዕለት ለዘላለሙ የምትሠለጥን [ ሰፋኒት ወይም ለዘላለም ጸንታ የምትኖር ] ደኃራዊት ናት ፤ ወዮ ይህቺ ዕለት ለአብርሃም ተገለጸች ፣ እርሱንም አስመኘች ፣ ትንቢትም አናገረች እርሱንም ደስ አሰኘች። ❞
† 🕊 ክብርት ሰንበት 🕊 †
🕊 💖 🕊
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
🕊 [ ክብርት ሰንበት ] 🕊
❝ አሁን ማንኛውም ቁርባኑ [ ሥጋውና ደሙ ] በተሠራበት ቤተ ክርስቲያኑ ጌታችን ስለማይለይ ፣ ሰንበትን እያከበርን መሆናችንን መናገር እንችላለን።
ይህች ሰንበት [ ቁርባን የተሠራባት ማንኛውም ዕለት ] እያከበርናት ያለነው ለምትመጣው ሰንበት ምሳሌ አድርገን አይደለም ፤ በመንግሥቱ ውስጥ ሆነን ሰንበታችንን [ ዕረፍታችን ክርስቶስን ] ፊት ለፊት የምናይባትን የምትመጣዋ ሰንበት መያዣ አድርገን እንጂ። ❞
[ ሊቅ ቀሲስ ታድሮስ ]
🕊
❝ በነቢዩ በዳዊት መዝሙር በታወቀች በበዐላችን ቀን በእውነት ሃሌ ሉያ እንበል ፣ [ ይህች ቀን ያልታወቀች ያይደለች ] እግዚአብሔር ሥራውን ይሠራ ዘንድ የጀመረባት በእውነት የታወቀች ናት።
ወዮ ይህቺ ዕለት ቀዳሚት ናት ደኃራዊት አይደለችም ፣ ወዮ ይህቺ ዕለት ለዘላለሙ የምትሠለጥን [ ሰፋኒት ወይም ለዘላለም ጸንታ የምትኖር ] ደኃራዊት ናት ፤ ወዮ ይህቺ ዕለት ለአብርሃም ተገለጸች ፣ እርሱንም አስመኘች ፣ ትንቢትም አናገረች እርሱንም ደስ አሰኘች። ❞
† 🕊 ክብርት ሰንበት 🕊 †
🕊 💖 🕊
†
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
💖 🕊 💖
† ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
እግዚአብሔር በምክንያትም አለምክንያትም መፈወስ ይችላል:: ያለ ምክንያት በቃሉና በወዳጆቹ ቃል አድሮ "ዳን" ይላል:: ወይም ደግሞ በምክንያት በእመት [እምነት] : በጠበል : ቅዱስ ቃሉን በመስማት : በመስቀሉና በመጻሕፍት በመባረክ [በመታሸት] : በቅዱሳን አካል [በልብሳቸው : በበትራቸው : በጥላቸው በአጽማቸው . . .] ይፈውሳል::
እርሱ እግዚአብሔር ነውና በወደደውና በመረጠው አድሮ ያድናል [ይፈውሳል]:: [፪ነገ.፭፥፲ (5:10) , ሐዋ.፫፥፮ (3:6) , ፭፥፲፭ (5:15) , ፲፱፥፲፩ (19:11)]
† ዛሬ ግን የጠበል ፈዋሽነት በጉልህ ይነገራል:: [ዮሐ.፭፥፩ (5:1) , ፱፥፯ (9:7) ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
💖 🕊 💖
† ዕለቱ የጠበል በዓል ተብሎም ይታሠባል:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለ ጠበል ፈዋሽነት ሁሌ ብታስተምርም በዚህ ቀን ግን ልዩ ትኩረቷ ታደርገዋለች::
እግዚአብሔር በምክንያትም አለምክንያትም መፈወስ ይችላል:: ያለ ምክንያት በቃሉና በወዳጆቹ ቃል አድሮ "ዳን" ይላል:: ወይም ደግሞ በምክንያት በእመት [እምነት] : በጠበል : ቅዱስ ቃሉን በመስማት : በመስቀሉና በመጻሕፍት በመባረክ [በመታሸት] : በቅዱሳን አካል [በልብሳቸው : በበትራቸው : በጥላቸው በአጽማቸው . . .] ይፈውሳል::
እርሱ እግዚአብሔር ነውና በወደደውና በመረጠው አድሮ ያድናል [ይፈውሳል]:: [፪ነገ.፭፥፲ (5:10) , ሐዋ.፫፥፮ (3:6) , ፭፥፲፭ (5:15) , ፲፱፥፲፩ (19:11)]
† ዛሬ ግን የጠበል ፈዋሽነት በጉልህ ይነገራል:: [ዮሐ.፭፥፩ (5:1) , ፱፥፯ (9:7) ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖
❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
†
🕊
† እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። † በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
[ ለእህታችን የተፈጸመ ድንቅ ተአምር ]
በአንጀት ካንሰር በሽታ በጽኑ ታማ ለስምንት ዓመታት በጽናት እግዚአብሔርን ስትማጸን ቆይታ በሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ጸበል የተፈወሰችና ተአምር የተፈጸመላት እህታችን ታሪክ
[ ክፍል - ፩ - ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖
🕊
† እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። † በዚሕች ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል እናቱ እግር ሥር ጠበል አፍልቋል::
🕊 † የጠበል በዓል † 🕊
[ ለእህታችን የተፈጸመ ድንቅ ተአምር ]
በአንጀት ካንሰር በሽታ በጽኑ ታማ ለስምንት ዓመታት በጽናት እግዚአብሔርን ስትማጸን ቆይታ በሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ጸበል የተፈወሰችና ተአምር የተፈጸመላት እህታችን ታሪክ
[ ክፍል - ፩ - ]
† አምላከ ቅዱሳን ከደዌ ሥጋ : ከደዌ ነፍስ በምሕረቱ ይሠውረን:: ከድንግል እመቤታችን በረከትም ያሳትፈን::
† † †
💖 🕊 💖