Notice: file_put_contents(): Write of 3127 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 19511 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ESAT (ኢሳት🇪🇹)®@Esat_tv1 P.20835
ESAT_TV1 Telegram 20835
ወደ ሀገር አቀፍ የቁርኣን ሒፍዝ ውድድር በታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር 5 ሲመጡ ምዕመናን ሊከተሏቸው የሚገቡ ደንቦች‼️

👉የተለመደውን ለጸጥታ አካላት እና ለበጎ ፈቃድ አስተባባሪዎች ፍተሻ ትብብር ማድረግ
👉የሰላት መስገጃ እና ጥላ ይዘው ይምጡ
ማንኛውም ለደህንነት አጠራጣሪ ሁኔታዎች ከተመለከቱ ለበጎ ፈቃደኛ አስተባባሪዎችና ለጸጥታ አካላት በአፋጣኝ እንዲያሳውቁ
👉የ CAR PASS ያላቸው ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን ጊዮን ሆቴል ጊቢ ውስጥ እና እስታዲየም አካባቢ መኪና እንዲያቆሙ::
👉የ CAR PASS ካላቸው እንግዶች ውጭ ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን በአቅራቢያ ባሉ በኮሪደር ልማቱ በተሰሩ አልያም ሌሎች ምቹ በሆኑ ስፍራዎች መኪና እንዲያቆሙ::
👉ለማፍጠሪያ የሚሆንና ከሙስሊም እህትና ወንድሞቻችን በማካፈል ኢፍጣርን ለሌሎች በማጋራት የሚገኘውን አጅር ተቋዳሽ እንዲሆኑ ጥሪ እናደርጋለን:: ምግቦቹ እንደ ቴምር፣ ውሃ እና የታሸጉ ምግቦች መሆን ይኖርባቸዋል::
👉ከፕሮግራሙ አላማ ውጭ ማንኛውም ተግባር ተቀባይነት የሌለው መሆኑ
በከተማችን የትራንስፖርት ችግር መኖሩ የሚታወቅ በመሆኑ የግል ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን
👉ፆመኞችን ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ እና ሲመለሱ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ትብብር ቢያደርጉ::
👉ለኢፍጣር የተዘጋጁ ምግቦችን ከመብልነት ውጭ መጠጦችን ከመጠጥነት ውጭ በመጠቀም ማባከን እና ከዝግጅቱ ዓላማ ውጭ ከሆኑ ድርጊቶች በመቆጠብ ኢስላማዊ ስነምግባራችንን ለሌሎች አርአያ በመሆን ማሳየት

@Esat_tv1
@Esat_tv1
👍219😁4534🙏8🔥7😱2🎉1



tgoop.com/Esat_tv1/20835
Create:
Last Update:

ወደ ሀገር አቀፍ የቁርኣን ሒፍዝ ውድድር በታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር 5 ሲመጡ ምዕመናን ሊከተሏቸው የሚገቡ ደንቦች‼️

👉የተለመደውን ለጸጥታ አካላት እና ለበጎ ፈቃድ አስተባባሪዎች ፍተሻ ትብብር ማድረግ
👉የሰላት መስገጃ እና ጥላ ይዘው ይምጡ
ማንኛውም ለደህንነት አጠራጣሪ ሁኔታዎች ከተመለከቱ ለበጎ ፈቃደኛ አስተባባሪዎችና ለጸጥታ አካላት በአፋጣኝ እንዲያሳውቁ
👉የ CAR PASS ያላቸው ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን ጊዮን ሆቴል ጊቢ ውስጥ እና እስታዲየም አካባቢ መኪና እንዲያቆሙ::
👉የ CAR PASS ካላቸው እንግዶች ውጭ ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን በአቅራቢያ ባሉ በኮሪደር ልማቱ በተሰሩ አልያም ሌሎች ምቹ በሆኑ ስፍራዎች መኪና እንዲያቆሙ::
👉ለማፍጠሪያ የሚሆንና ከሙስሊም እህትና ወንድሞቻችን በማካፈል ኢፍጣርን ለሌሎች በማጋራት የሚገኘውን አጅር ተቋዳሽ እንዲሆኑ ጥሪ እናደርጋለን:: ምግቦቹ እንደ ቴምር፣ ውሃ እና የታሸጉ ምግቦች መሆን ይኖርባቸዋል::
👉ከፕሮግራሙ አላማ ውጭ ማንኛውም ተግባር ተቀባይነት የሌለው መሆኑ
በከተማችን የትራንስፖርት ችግር መኖሩ የሚታወቅ በመሆኑ የግል ተሽከርካሪ ይዘው የሚመጡ የዝግጅቱ ታዳሚያን
👉ፆመኞችን ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ እና ሲመለሱ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ትብብር ቢያደርጉ::
👉ለኢፍጣር የተዘጋጁ ምግቦችን ከመብልነት ውጭ መጠጦችን ከመጠጥነት ውጭ በመጠቀም ማባከን እና ከዝግጅቱ ዓላማ ውጭ ከሆኑ ድርጊቶች በመቆጠብ ኢስላማዊ ስነምግባራችንን ለሌሎች አርአያ በመሆን ማሳየት

@Esat_tv1
@Esat_tv1

BY ESAT (ኢሳት🇪🇹)®




Share with your friend now:
tgoop.com/Esat_tv1/20835

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Polls As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Clear
from us


Telegram ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
FROM American