ESLMNACHIN99 Telegram 2051
Forwarded from Muba
ኡወይሱል ቀረኒይ የተባሉ ታላቅ መካሪ እንዲህ አሉ፦
አንድ ሰው ጠላቱን ለመገናኝት  ታጥቆ መንገድ ቢወጣ አሉ

የያዘው ጓዝ ቢከብደውና ጋሻውን ቢጥለው አሁንም ከተወሰነ መንገድ በሗላ ሰይፋን ቢወረውረው አሁንም በጣም ቢደክመውና የያዘውን ምግብና መጠጥ በመንገድ ቢተወው
ከዚያ  የደከመ- የተራበ- የተጠማ - ሆኖ ያለምንም መሳሪያ ከጠላቱ ጋር ቢገናኝ ይህ ሰው ጠላቱን ማሸነፍ ይችላልን ?!!!

ልክ እንደዚህ
- አሏህን ማስታወስ ከብዶት የተወ
- የሶላት ሱናወች ከብደውት የተዘናጋ 
- ግዴታ ሶላት በወቅቱ መፈፀም አቅቶት ያዘገያቸው
አንድ አንድ እያለ የእስልምና ህግጋት በሙሉ አለመተግበር  የቀለለው

ከዚያም ለወዳጆቹ የኑሮውን አስከፊነት በብሶታ እየገለፀ ሸይጧን ልቤን ተቆጣጠረው የሚል ይህ ሰው
በጣም ሚስኪን(አሳዛኝ ነው)😭 ጠላቱ ልቡን ሳያጠቁርበት በፊት ልቡን ያጠቆረ ሰው ነው ይሉናል።

አሏህ ከሚጠቀሙት ባሪያወቹ ያድርገን🤲🤲🤲

ኑን ኢስላሚክ ሚዲያን ከተቀላቀሉ ከዚህም በላይ ብዙ ውድ ነገሮችን ያገኙበታልና በመቀላቀል አድ በማድረግ ያግዙን
👇👇👇
https://www.tgoop.com/Nun_Islamic_Media



tgoop.com/Eslmnachin99/2051
Create:
Last Update:

ኡወይሱል ቀረኒይ የተባሉ ታላቅ መካሪ እንዲህ አሉ፦
አንድ ሰው ጠላቱን ለመገናኝት  ታጥቆ መንገድ ቢወጣ አሉ

የያዘው ጓዝ ቢከብደውና ጋሻውን ቢጥለው አሁንም ከተወሰነ መንገድ በሗላ ሰይፋን ቢወረውረው አሁንም በጣም ቢደክመውና የያዘውን ምግብና መጠጥ በመንገድ ቢተወው
ከዚያ  የደከመ- የተራበ- የተጠማ - ሆኖ ያለምንም መሳሪያ ከጠላቱ ጋር ቢገናኝ ይህ ሰው ጠላቱን ማሸነፍ ይችላልን ?!!!

ልክ እንደዚህ
- አሏህን ማስታወስ ከብዶት የተወ
- የሶላት ሱናወች ከብደውት የተዘናጋ 
- ግዴታ ሶላት በወቅቱ መፈፀም አቅቶት ያዘገያቸው
አንድ አንድ እያለ የእስልምና ህግጋት በሙሉ አለመተግበር  የቀለለው

ከዚያም ለወዳጆቹ የኑሮውን አስከፊነት በብሶታ እየገለፀ ሸይጧን ልቤን ተቆጣጠረው የሚል ይህ ሰው
በጣም ሚስኪን(አሳዛኝ ነው)😭 ጠላቱ ልቡን ሳያጠቁርበት በፊት ልቡን ያጠቆረ ሰው ነው ይሉናል።

አሏህ ከሚጠቀሙት ባሪያወቹ ያድርገን🤲🤲🤲

ኑን ኢስላሚክ ሚዲያን ከተቀላቀሉ ከዚህም በላይ ብዙ ውድ ነገሮችን ያገኙበታልና በመቀላቀል አድ በማድረግ ያግዙን
👇👇👇
https://www.tgoop.com/Nun_Islamic_Media

BY ️ISLAMIC WORLD️


Share with your friend now:
tgoop.com/Eslmnachin99/2051

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." The Channel name and bio must be no more than 255 characters long As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces.
from us


Telegram ️ISLAMIC WORLD️
FROM American