Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Eslmnachin99/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
️ISLAMIC WORLD️@Eslmnachin99 P.2057
ESLMNACHIN99 Telegram 2057
ምንም ያክል በሰው ብትከበብ አንድ ቀን ፍፁም ብቸኝነት ይሰማሃል።
ዉስጥህ ያለው ብቸኛው አምላክ አሏህ እና ሰውን በልጦ የተላከው መልእክተኛው ከሆኑ ግና ያኔ ይለያል  ይለያል ስልህ በምክንያት ነው።

ብቸኝነት ብቻዉን ይሆናል እንጂ ፍፁም ላትፈራ ላትትሰጋ  አሏህ ብቻ በል  አሏህ የትም ብትሆን በእውቀቱ አካቦሃልና ፍፁም ብቸኝነት አይኖርም ።

መልዕክተኛውን ተከተል እንጂ የአሏህ ዉዴታ ተረጋግጦልሃል ።
የአሏህን መልዕከተኛ መውደድ ማለት መከተል ፣ማውሳት፣ ማስታወስ ነው ።

ሁሌም ቢሆን ዉዴታ ካለ ተወዳጁን ማውሳት የግድ ይሏል እና ዛሬ ጁሙዓ ነው እንወቅበት ዱንያን እንደሁ ከባድ ነው ከማለት ፈቀቅ አላልንም
አሏህ ያበርታን 🤲

ሁሌም ስንክሳሯ ችግሯ መከራ ስቃይ ሃዘን ድብርት እና እንግልቷ ኢ-አላቂ ነው ።

እኔ ኧረ ተው እወቅ ‼️
💚 አሏሁመ ሶሊ አላ ሙሀመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም 💚

🦋አስታውስ 🦋

|| ቀልብህ ያንን የሰውን አይነታ የወደደች ያፈቀረች እንደሁ የነብዩን ሶሃቦች ያስደሳችን ነገር ልንገርህ ተስፋ ያረጉባት ናትና ።
ጀነት ዉስጥ ሁሉም ከሚወደው ከሚያፈቅረው ጋር መሆኑን 🦋

ስላፈቀሯቸው ነው ግና

👉 አንተነትህ እንደኔው ገንዘብን ዱንያን  ያፈቀረ እንደሁ .......... እንጃ እኔ አላውቅም።
❣️ ቀልብህን ፈትሽ ኪስህን ሳይሆን



tgoop.com/Eslmnachin99/2057
Create:
Last Update:

ምንም ያክል በሰው ብትከበብ አንድ ቀን ፍፁም ብቸኝነት ይሰማሃል።
ዉስጥህ ያለው ብቸኛው አምላክ አሏህ እና ሰውን በልጦ የተላከው መልእክተኛው ከሆኑ ግና ያኔ ይለያል  ይለያል ስልህ በምክንያት ነው።

ብቸኝነት ብቻዉን ይሆናል እንጂ ፍፁም ላትፈራ ላትትሰጋ  አሏህ ብቻ በል  አሏህ የትም ብትሆን በእውቀቱ አካቦሃልና ፍፁም ብቸኝነት አይኖርም ።

መልዕክተኛውን ተከተል እንጂ የአሏህ ዉዴታ ተረጋግጦልሃል ።
የአሏህን መልዕከተኛ መውደድ ማለት መከተል ፣ማውሳት፣ ማስታወስ ነው ።

ሁሌም ቢሆን ዉዴታ ካለ ተወዳጁን ማውሳት የግድ ይሏል እና ዛሬ ጁሙዓ ነው እንወቅበት ዱንያን እንደሁ ከባድ ነው ከማለት ፈቀቅ አላልንም
አሏህ ያበርታን 🤲

ሁሌም ስንክሳሯ ችግሯ መከራ ስቃይ ሃዘን ድብርት እና እንግልቷ ኢ-አላቂ ነው ።

እኔ ኧረ ተው እወቅ ‼️
💚 አሏሁመ ሶሊ አላ ሙሀመድ ወዓላ አሊሂ ወሶህቢሂ ወሰለም 💚

🦋አስታውስ 🦋

|| ቀልብህ ያንን የሰውን አይነታ የወደደች ያፈቀረች እንደሁ የነብዩን ሶሃቦች ያስደሳችን ነገር ልንገርህ ተስፋ ያረጉባት ናትና ።
ጀነት ዉስጥ ሁሉም ከሚወደው ከሚያፈቅረው ጋር መሆኑን 🦋

ስላፈቀሯቸው ነው ግና

👉 አንተነትህ እንደኔው ገንዘብን ዱንያን  ያፈቀረ እንደሁ .......... እንጃ እኔ አላውቅም።
❣️ ቀልብህን ፈትሽ ኪስህን ሳይሆን

BY ️ISLAMIC WORLD️


Share with your friend now:
tgoop.com/Eslmnachin99/2057

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram ️ISLAMIC WORLD️
FROM American