ESLMNACHIN99 Telegram 2061
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አረመኔያዊ የሆነው የግድያ ወንጀል በውሀ'ብያ' እጅ ዳግም ተፈፀመ

በቻግኒ ከተማ  ቀበሌ 03 ሽሮ ሜዳ ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር  በሚገኘው የአህሉሱና ሱፍያ መስጂድ ሙአዚን የነበሩትን ሸህ ሀሰን ሙሀመድ  በአሸባሪው ውሀብያ ቡድን  ተገደሉ
#ገዳዩ ሀሰን አወል የሚባል ሲሆን  አዲሱ መጅሊስ  የመስጂድ ኮሚቴ አድርጎ የመረጠው ግለሰብ ነው።

ገዳይ ሀሰን አወል  ሙአዚኑን በተደጋጋሚ ስራቸውን እንዲለቁ በቃላት ያሳወቃቸው እና ካልሆነም ሌላ ችግር ሊፈጠር እንደሚችል ለአንድ አመት ያክል ሲነግራቸው ቆይቷል።
ደመወዛቸውንም አሳግዶባቸዋል ሆኖም ግን ለአሏህ ብለው ስራቸውን ሳያቋርጡ ቆይተዋል።
በዚህ ፅናታቸው የተበሳጨው ውሐbያ  ማክሰኞ ማታ ሰወች ሰግደው ከወጡ በኋላ 1:30 ገደማ በመስጂድ ግቢ ውስጥ ብቻቸውን ከልጃቸው ጋ ቁጭ ካሉበት አናተቸውን  መቷቸው በሀይል ደብድቧቸው እራሳቸውን ስተው  ለ3 ቀን ከቆዩ በኋላ ጁሙአ አሱር ላይ ወደ አኼራ ተሻግረዋል። በዛሬው እለትም የቀብራቸው ስነ ስርአት ተፈፅሟል።

ውሐbያወች የሚዘምሩለት  አንድነት ይህን ይመስላል። ገዳይ ናቸው ስንል ያለ ምክንያት አይደለም።  አሁንም ውሐbያ  አንድነት ይፈልጋል ብላችሁ ለምታስቡ ጨዋዎች በጊዜ ንቁ!!!


ሼርርርርር



tgoop.com/Eslmnachin99/2061
Create:
Last Update:

አረመኔያዊ የሆነው የግድያ ወንጀል በውሀ'ብያ' እጅ ዳግም ተፈፀመ

በቻግኒ ከተማ  ቀበሌ 03 ሽሮ ሜዳ ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር  በሚገኘው የአህሉሱና ሱፍያ መስጂድ ሙአዚን የነበሩትን ሸህ ሀሰን ሙሀመድ  በአሸባሪው ውሀብያ ቡድን  ተገደሉ
#ገዳዩ ሀሰን አወል የሚባል ሲሆን  አዲሱ መጅሊስ  የመስጂድ ኮሚቴ አድርጎ የመረጠው ግለሰብ ነው።

ገዳይ ሀሰን አወል  ሙአዚኑን በተደጋጋሚ ስራቸውን እንዲለቁ በቃላት ያሳወቃቸው እና ካልሆነም ሌላ ችግር ሊፈጠር እንደሚችል ለአንድ አመት ያክል ሲነግራቸው ቆይቷል።
ደመወዛቸውንም አሳግዶባቸዋል ሆኖም ግን ለአሏህ ብለው ስራቸውን ሳያቋርጡ ቆይተዋል።
በዚህ ፅናታቸው የተበሳጨው ውሐbያ  ማክሰኞ ማታ ሰወች ሰግደው ከወጡ በኋላ 1:30 ገደማ በመስጂድ ግቢ ውስጥ ብቻቸውን ከልጃቸው ጋ ቁጭ ካሉበት አናተቸውን  መቷቸው በሀይል ደብድቧቸው እራሳቸውን ስተው  ለ3 ቀን ከቆዩ በኋላ ጁሙአ አሱር ላይ ወደ አኼራ ተሻግረዋል። በዛሬው እለትም የቀብራቸው ስነ ስርአት ተፈፅሟል።

ውሐbያወች የሚዘምሩለት  አንድነት ይህን ይመስላል። ገዳይ ናቸው ስንል ያለ ምክንያት አይደለም።  አሁንም ውሐbያ  አንድነት ይፈልጋል ብላችሁ ለምታስቡ ጨዋዎች በጊዜ ንቁ!!!


ሼርርርርር

BY ️ISLAMIC WORLD️


Share with your friend now:
tgoop.com/Eslmnachin99/2061

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language.
from us


Telegram ️ISLAMIC WORLD️
FROM American