ETHPHI Telegram 6759
ዋና ዳይሬክተር ሄራን እንደሚሉት በዚህ ጥናት የትምቧሆ አጠቃቀም በሴቶች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ከስምንት ዓመታት በፊት (በእ.ኤ.አ 2016) የተደረገው ጥናት እንደሚያሳየው፣ 2.1 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች በአጫሽነት ሲመዘገቡ፣ በአሁኑ ሰዓት በተገኘው የጥናት ውጤት መሰረት፣ ቁጥራቸው ወደ 0.5 በመቶ ወርዷል።

ለግማሽ ቀን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣንና በዓለም የጤና ድርጅት በጋራ የተደረገው የምክክር አውደ ጥናት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የተወካዮች ምክር ቤት ተወካይ በጥናቱ የተገኘውን ውጤት አስመልክተው አድናቆታቸውን ገልጸዋል።

በጥናቱ ሂደት ላይ በአመራርነት የተሳተፉ ተመራማሪዎችና የስራ ሃላፊዎች በተለይም አቶ ቶሎሳ ገመዳና አቶ ኪሩቤል ተስፋዬ በጥናቱ የተገኙ ውጤቶችን አስመልክተው ሰፋ ያለ ገለጻና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በመቀጠልም ጥያቄዎችን፣ አስተያየቶችንና ማብራሪያዎችን ያስቀደመ ጥልቅ ውይይት በተሳታፊዎች ተደርጓል።

በኢሊሌ ሆቴል በተደረገው የምክክር ጉባኤ ላይ ቁጥራቸው ከ80 በላይ የሚደርሱና ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተውጣጡ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ ተመራማሪዎችና ጋዜጠኞች ተገኝተዋል።
www.ephi.gov.et/news



tgoop.com/EthPHI/6759
Create:
Last Update:

ዋና ዳይሬክተር ሄራን እንደሚሉት በዚህ ጥናት የትምቧሆ አጠቃቀም በሴቶች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ከስምንት ዓመታት በፊት (በእ.ኤ.አ 2016) የተደረገው ጥናት እንደሚያሳየው፣ 2.1 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች በአጫሽነት ሲመዘገቡ፣ በአሁኑ ሰዓት በተገኘው የጥናት ውጤት መሰረት፣ ቁጥራቸው ወደ 0.5 በመቶ ወርዷል።

ለግማሽ ቀን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣንና በዓለም የጤና ድርጅት በጋራ የተደረገው የምክክር አውደ ጥናት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የተወካዮች ምክር ቤት ተወካይ በጥናቱ የተገኘውን ውጤት አስመልክተው አድናቆታቸውን ገልጸዋል።

በጥናቱ ሂደት ላይ በአመራርነት የተሳተፉ ተመራማሪዎችና የስራ ሃላፊዎች በተለይም አቶ ቶሎሳ ገመዳና አቶ ኪሩቤል ተስፋዬ በጥናቱ የተገኙ ውጤቶችን አስመልክተው ሰፋ ያለ ገለጻና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በመቀጠልም ጥያቄዎችን፣ አስተያየቶችንና ማብራሪያዎችን ያስቀደመ ጥልቅ ውይይት በተሳታፊዎች ተደርጓል።

በኢሊሌ ሆቴል በተደረገው የምክክር ጉባኤ ላይ ቁጥራቸው ከ80 በላይ የሚደርሱና ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተውጣጡ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ ተመራማሪዎችና ጋዜጠኞች ተገኝተዋል።
www.ephi.gov.et/news

BY Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት


Share with your friend now:
tgoop.com/EthPHI/6759

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation.
from us


Telegram Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
FROM American