የዚህ ዑማ (ህዝብ) በላጭነት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أَهْلُ الْجَنَّةِ عِشْرُونَ وَمِائَةُ صَفٍّ ؛ ثَمَانُونَ مِنْهَا مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ، وَأَرْبَعُونَ مِنْ سَائِرِ الْأُمَمِ﴾
“የጀነት ሰዎች ሰፍ (ሰልፍ) መቶ ሃያ ነው። ሰማኒያ ሰፍ (ሰልፍ) ከዚህ ዑማ (ህዝብ) ሲሆን አርባው ደግሞ ከሌሎች ህዝቦች ነው።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2546
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أَهْلُ الْجَنَّةِ عِشْرُونَ وَمِائَةُ صَفٍّ ؛ ثَمَانُونَ مِنْهَا مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ، وَأَرْبَعُونَ مِنْ سَائِرِ الْأُمَمِ﴾
“የጀነት ሰዎች ሰፍ (ሰልፍ) መቶ ሃያ ነው። ሰማኒያ ሰፍ (ሰልፍ) ከዚህ ዑማ (ህዝብ) ሲሆን አርባው ደግሞ ከሌሎች ህዝቦች ነው።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2546
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
በእውነተኝነት ኒያ (ሀሳብ) የሚገኝ ትልቅ ምንዳ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ طَلَبَ الشَّهَادَةَ صَادِقًا أُعْطِيَهَا وَلَوْ لَمْ تُصِبْهُ﴾
“ሸሂድ (ሰምዓት) መሆንን በእውነተኛ (ኒያ የፈለገ (የተመኝ) እዛ ደረጃ ባይደርስ (በያገኘው) እንኳ ምንዳው ይሰጠዋል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1908
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ طَلَبَ الشَّهَادَةَ صَادِقًا أُعْطِيَهَا وَلَوْ لَمْ تُصِبْهُ﴾
“ሸሂድ (ሰምዓት) መሆንን በእውነተኛ (ኒያ የፈለገ (የተመኝ) እዛ ደረጃ ባይደርስ (በያገኘው) እንኳ ምንዳው ይሰጠዋል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1908
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ከእንኳን አደረሳችሁ ይልቅ ይህን መልዕክት ንገራቸው!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ، لَا يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلَا نَصْرَانِيٌّ، ثُمَّ يَمُوتُ، وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلَّا كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ﴾
“የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ! አንድም ከዚህ ኡመት (ህዝብ) አይሁድም ይሁን ክርስቲያን ስለእኔ መላክ አይሰማም። ከዚያም በእርሱ በተላኩበት ሳያምን የሚሞት አይኖርም። እርሱ የእሳት ባለቤት የሚሆን ቢሆን እንጅ፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 153
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ، لَا يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلَا نَصْرَانِيٌّ، ثُمَّ يَمُوتُ، وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلَّا كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ﴾
“የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ! አንድም ከዚህ ኡመት (ህዝብ) አይሁድም ይሁን ክርስቲያን ስለእኔ መላክ አይሰማም። ከዚያም በእርሱ በተላኩበት ሳያምን የሚሞት አይኖርም። እርሱ የእሳት ባለቤት የሚሆን ቢሆን እንጅ፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 153
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
በ ኡመር (ረ.አ) ዘመን መዲና ስትንቀጠቀጥ ህዝቡን ከወንጀል ቶብቱ ብሎ ኡመር አስጠነቀቀ.. ከዛም አላቸው 👉 " ምድር ደግማ ከተንቀጠቀጠች ከ እናንተ ጋር እዚህ አልኖርም"
Kh Abate
Kh Abate
👍2
የመሬት መንቀጥቀጥ የትንሳዔ መቅረብ ምልክት ነው። ቢሆንም ነገሩ ሲከሰት ወደ አላህ በተውበት (በንስሃ) መመለስ እንዳለብን ዑለማዎች ይመክራሉ። በተረፈ ለጥንቃቄ ይረዳን ዘንድ ከባለሙያዎች የሚተላለፉ መልዕክቶችን ከማድመጥ ባለፈ፤ ያገኙትን ሁሉ ከሚያወሩ የሶሻል ሚዲያ ገፆች በሚተላለፉ መልዕክቶች ልንረበሽ አይገባም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يُقْبَضَ العِلْمُ، وتَكْثُرَ الزَّلازِلُ﴾
“ሰዓቲቱ ‘ትንሳዔ’ አትቆምም እውቀት እስከሚነሳና የመሬት መንቀጥቀጥ እስከሚበዛ ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1036
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يُقْبَضَ العِلْمُ، وتَكْثُرَ الزَّلازِلُ﴾
“ሰዓቲቱ ‘ትንሳዔ’ አትቆምም እውቀት እስከሚነሳና የመሬት መንቀጥቀጥ እስከሚበዛ ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1036
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍3
- የፕሮግራም ጥቆማ
ነገ እሁድ ታህሳስ 27 በአዲስ አበባ ቦሌ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው አቡ ሁረይራህ መስጅድ ከተማ አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በአ/አ/ከ/ እስልምና ጉዳዮች ሙስሊም ወጣቶች ሊግ አማካኝነት ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ተዘጋጅቷል።
በፕሮግራሙ፦
①) ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን: «አርአያችን ማን ነው?» በሚል ርዕስ፣
②) ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ: «ወጣትነት እና ጊዜ አጠቃቀም» በሚል ርዕስ፣
③) ኡስታዝ ሐይደር ኸድር፦ «(የወጣቶች መሪ) ተቋምን ማጠናከር» በሚል ርዕስ ዳዕዋ ያደርጋሉና ሁላችሁም ትሳተፉ ዘንድ የሙስሊም ወጣቶች ሊግ ጥሪ አቅርቧል።
© ሀሩን ሚድያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ነገ እሁድ ታህሳስ 27 በአዲስ አበባ ቦሌ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው አቡ ሁረይራህ መስጅድ ከተማ አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በአ/አ/ከ/ እስልምና ጉዳዮች ሙስሊም ወጣቶች ሊግ አማካኝነት ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ተዘጋጅቷል።
በፕሮግራሙ፦
①) ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን: «አርአያችን ማን ነው?» በሚል ርዕስ፣
②) ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ: «ወጣትነት እና ጊዜ አጠቃቀም» በሚል ርዕስ፣
③) ኡስታዝ ሐይደር ኸድር፦ «(የወጣቶች መሪ) ተቋምን ማጠናከር» በሚል ርዕስ ዳዕዋ ያደርጋሉና ሁላችሁም ትሳተፉ ዘንድ የሙስሊም ወጣቶች ሊግ ጥሪ አቅርቧል።
© ሀሩን ሚድያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ሴትና ሐያዓ ‘ሐፍረት ማድረግ’ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الحياءُ خيرٌ كلُّهُ،﴾
“ሐያዓ ‘ዕፍረት’ ሁሉ ነገሩ መልካም ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 37
ኢብኑ ዑሰይሚን (رحمه ﷲ) እንዲህ ይላሉ፦
"إذا نُزع الحياءُ من المرأة فلا تسأل عن سوء عاقبتها"
“ከሴት ልጅ ላይ ሐያዓዋ ‘ዕፍረቷ’ የተገፈፈ ግዜ ስለ መጥፎ ፍፃሜዋ አትጠይቅ።”
📚 ሙጀለተ አዳዕዋ: 54/1765
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الحياءُ خيرٌ كلُّهُ،﴾
“ሐያዓ ‘ዕፍረት’ ሁሉ ነገሩ መልካም ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 37
ኢብኑ ዑሰይሚን (رحمه ﷲ) እንዲህ ይላሉ፦
"إذا نُزع الحياءُ من المرأة فلا تسأل عن سوء عاقبتها"
“ከሴት ልጅ ላይ ሐያዓዋ ‘ዕፍረቷ’ የተገፈፈ ግዜ ስለ መጥፎ ፍፃሜዋ አትጠይቅ።”
📚 ሙጀለተ አዳዕዋ: 54/1765
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የጊዜ ጥቅም በኢስላም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿نِعْمَتَانِ مَغْبُونٌ فِيهِمَا كَثِيرٌ مِنَ النَّاسِ ؛ الصِّحَّةُ وَالْفَرَاغُ﴾
“ሁለት ፀጋዎች አብዛኛው ሰዎች ዘንድ የተዘነጉ ናቸው። ጤንነትና ትርፍ ግዜ ናቸው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 6412
ሀሰን አል‐በስሪ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿ابْنَ آدَمَ ، إنَّمَا أنْتَ أيَّامٌ ، وَكُلَّمَا ذَهَبَ يَوْمٌ ذَهَبَ بَعْضُكَ﴾
“አንተ የአደም ልጅ ሆይ! አንተ የቀናቶች ድምር ነህ። ከቀንህ ላይ አንድ ቀን በሄደ (በቀነሰ) ቁጥር፤ የአንተም ማንነት (ህልውናም) እየቀነሰ ይሄዳል።”
📚 አዙህድ ሊዒማሙ አህመድ፡ 225
ኢብኑልቀዪም (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿إضاعة الوقت أشد من الموت لأن إضاعة الوقت تقطعك عن الله والدار الآخرة والموت يقطعك عن الدنيا وأهله﴾
“ግዜን መግደል ከሞት የከፋ ነገር ነው። ግዜን መግደል ከአላህና ከአኼራህ (ከቀጣዩ አለም ህይወት) ሲያቆራርጥህ፤ ሞት ግን ከዱኒያና ከሰዎቿ ነው የሚያቆራርጥህ።”
📚 አልፈዋዒድ፡ 44
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿نِعْمَتَانِ مَغْبُونٌ فِيهِمَا كَثِيرٌ مِنَ النَّاسِ ؛ الصِّحَّةُ وَالْفَرَاغُ﴾
“ሁለት ፀጋዎች አብዛኛው ሰዎች ዘንድ የተዘነጉ ናቸው። ጤንነትና ትርፍ ግዜ ናቸው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 6412
ሀሰን አል‐በስሪ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿ابْنَ آدَمَ ، إنَّمَا أنْتَ أيَّامٌ ، وَكُلَّمَا ذَهَبَ يَوْمٌ ذَهَبَ بَعْضُكَ﴾
“አንተ የአደም ልጅ ሆይ! አንተ የቀናቶች ድምር ነህ። ከቀንህ ላይ አንድ ቀን በሄደ (በቀነሰ) ቁጥር፤ የአንተም ማንነት (ህልውናም) እየቀነሰ ይሄዳል።”
📚 አዙህድ ሊዒማሙ አህመድ፡ 225
ኢብኑልቀዪም (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿إضاعة الوقت أشد من الموت لأن إضاعة الوقت تقطعك عن الله والدار الآخرة والموت يقطعك عن الدنيا وأهله﴾
“ግዜን መግደል ከሞት የከፋ ነገር ነው። ግዜን መግደል ከአላህና ከአኼራህ (ከቀጣዩ አለም ህይወት) ሲያቆራርጥህ፤ ሞት ግን ከዱኒያና ከሰዎቿ ነው የሚያቆራርጥህ።”
📚 አልፈዋዒድ፡ 44
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora