Notice: file_put_contents(): Write of 294 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 8486 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Habiba Calligraphy@Habibacalligraphy P.1808
HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1808
Forwarded from [ IKRAM ISLAMIC CALLIGRAPHY ]
የውዱ ሰው የነብይነት ታሪክ በሂራእ ዋሻ ውስጥ በመልዕክተኛው ላይ በወረደችው <አንብብ> በተሰኘችው ቃል ይጀምራል ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙሁ ዓለይ
< #አንብብ> በተሰኘችው ቃል ጅማሬ ታሪካችንን ክብራችንን ህይወታችንን በርግጥ ጀመርን
< #አንብብ> በተሰኘው ቃል መውረድ የተቀደሰው ጉዟችን ተጀመረ
የምድር ገጽታ የቀናትና የዓለም ገጾች ተቀየሩ
💡ያች አጋጣሚ ለኛ ሙስሊሞች በህይወትችን እጅግ አስደሳች በብርሃንና በጨለማ በኩፍርና በኢማን በድንቁርናና በእውቀት መካከል ልዩነትን የፈጠረች አጋጣሚ ነበረች
< #አንብብ> የተሰኘችው ቃል ከመዝገበ ቃላት ተርታ ከቋንቋ ሚስጥር መድብል ለይቶ መመረጥ መቻል እጅግ ድንቅ ስራ ነው ።
...ሙሃመድ ሆይ! ጥሪህን ከመጀመርህና ትእዛዞችህን ከመፈጸምህ በፊት
◍{አንብብ} {እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፤}◍
አል-ዓለቅ ፡ 1
#አንብብ የተሰኘችው ቃል በእርግጥም በትርጉም በይዘትና መልዕክት በማስተላለፍ ምንኛ ውብና ያማረች ቃል ነች

@Ikramislamiccalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1808
Create:
Last Update:

የውዱ ሰው የነብይነት ታሪክ በሂራእ ዋሻ ውስጥ በመልዕክተኛው ላይ በወረደችው <አንብብ> በተሰኘችው ቃል ይጀምራል ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙሁ ዓለይ
< #አንብብ> በተሰኘችው ቃል ጅማሬ ታሪካችንን ክብራችንን ህይወታችንን በርግጥ ጀመርን
< #አንብብ> በተሰኘው ቃል መውረድ የተቀደሰው ጉዟችን ተጀመረ
የምድር ገጽታ የቀናትና የዓለም ገጾች ተቀየሩ
💡ያች አጋጣሚ ለኛ ሙስሊሞች በህይወትችን እጅግ አስደሳች በብርሃንና በጨለማ በኩፍርና በኢማን በድንቁርናና በእውቀት መካከል ልዩነትን የፈጠረች አጋጣሚ ነበረች
< #አንብብ> የተሰኘችው ቃል ከመዝገበ ቃላት ተርታ ከቋንቋ ሚስጥር መድብል ለይቶ መመረጥ መቻል እጅግ ድንቅ ስራ ነው ።
...ሙሃመድ ሆይ! ጥሪህን ከመጀመርህና ትእዛዞችህን ከመፈጸምህ በፊት
◍{አንብብ} {እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፤}◍
አል-ዓለቅ ፡ 1
#አንብብ የተሰኘችው ቃል በእርግጥም በትርጉም በይዘትና መልዕክት በማስተላለፍ ምንኛ ውብና ያማረች ቃል ነች

@Ikramislamiccalligraphy

BY Habiba Calligraphy


Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1808

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Channel name and bio must be no more than 255 characters long On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American