HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1849
ክፍል አንድ
🐾ያልወለደች🕊እናት🐾
:
:
:.. ...ከብርድ ልብሴ ውስጥ አንገቴን አውጥቼ ለመከፈት የሚታገለውን አይኔን ከፈት ሳደርግ መኝታ ክፍሌ በብርሀን ተከቧል እንደነጋ ገባኝና ከአልጋዬ ለመውረድ መታከክ ጀመርኩ ገና ከጠዋቱ ከአልጋዬ ሳልነሳ ድብርቱ ተጫጭኖኛል እንደ ምንም እራሴን ለማነቃቃት አልጋዬ ላይ ተቀመጥኩኝ ትንሽ የእንቅልፉ ስሜቱ ሲለቀኝ የመኝታ ልብሴን እንደለበስኩ ከኔ ክፍል ቀጥሎ ወዳለው መታጠቢያ ክፍል አመራሁ መክፈቻውን ጫን ሳረገው አልከፈት አለኝ ውስጥ ሰው እንዳለ ስለገባኝ ማንነቱን ለማወቅ ኳኳኳ አረኩት ያው ከአንድ ሰው ሌላ ማንም ስለማይገባ እሱ እንዳለ ገመትኩ "ምንድነው ሻወር ላይ ነኝ እታች ውረጂ"አለ የ ፋይሰል ድምፅ ነበር ፋይሰል ማለት ታላቅ ወንድሜ ነው እየተነጫነጭኩ "አንተ ደሞ ሁሌ እኔ ልገባ ስል ነው መታጠብ ሚታይህ ብሽቅ"ብዬው መኝታ ቤት ገብቼ ጋወን እና ሂጃብ ደርቤ ወደ ምድር ቤት ወዳለው መፀዳጆ ቤት አመራው ሰው መኖርና አለመኖሩን ለማረጋገጥ ኳኳ ሳረግ ከውስጥ ድምፅ ሰማው ብዙም ሳይቆይ ከመፀዳጃ ቤቱ ሀሩን ወጣ ሀሩን ማለት የአባቴ የጓደኛው ልጅ ነው ያው ለቤታቸው ወንድ እሱ ብቻ ስለሆነ ቅዳሜና እሁድ እኛ ቤት ነው የሚሆነው በነዚ ቀናቶችም ፋይሰልም ስራ ስለሌለው ስናዝግ እንውላለን ሁለቱ እኩያሞች ኛቸው በዛላይ በጣም ሚዋደዱ ጓደኛሞች! ሁለቱ እኔን በ 5አመት ይበልጡኛል እንደው አንዳንዴማስ ቅዳሜ እስኪደርስ ሲጨንቀኝ! ያው ከሰኞ እስከ አርብ ብቻዬን ስለምውል ይጨኝቃል ከትምህርት ቤት ወደ ቤት ከቤት ወደ ትምህርት ቤት እቤት መቶ ደሞ ለብቻ መዋል ይደብራላ?ዛሬ ግን ገና ከጠዋቱ ቢደብረኝም ፋይሰል አንድ ቦታ አሳያቹኃለው ብሎ ስላጓጓን እሱን እያሰብኩ ፈታ ማለት ጀመርኩ ከመፀዳጃ ቤት ወጥቼ ወደ ክፍሌ ለመሄድ ደረጃውን ልወጣ ስል አንድ ነገር ትዝ አለኝና እየበረርኩ ወደ ኪችን ገባው መኪያ ስታየኝ እየደነገጠች "ምነው ዳኒ ምን ያሮጥሻል አሁን ብትሰበራስ"ብላኝ የያዘችውን ሰሀን ይዛ ወደ ሳሎን ወጣች ማታ ፋይሰል ጠዋት እበላዋለው ብሎ ፍሪጅ ውስጥ ያስቀመጠው እሩዝ በስጋ(ሀኒድ)ትዝ ብሎኝ ነው ፍሪጁን ከፍቼ አወጣሁና አሙቄ ወደ ክፍሌ ይዤው ወጣው ክፍሌ እንደገባው አባባ መጣራት ጀመረ ዳኒያ ዳኒያ ሲለኝ የክፍሌን በር እየከፈትኩኝ ወይ አባባ መጣው እያልኩት ወደ ሳሎኑ ሮጥኩ ሳሎን ስገባ ሁሉም ተሰብስበዋል እንደገባው ፋይሰልን ሳየው በምልክት ቆይ አለኝ ከንፈሩን ነክሶ አይኑን እያፈጨጨብኝ እንደማይለቀኝ ስለገባኝ "አባባ አየኀው አይደል ሲያስፈራራኝ"አልኩት እናቴና አባቴ መሀል ያለው ክፍተት ቦታ ላይ እየተቀመጥኩ አባቴም ነገሩ ስለገባው "የሆነ ተንኮል ኮልሰራሽው በቀር ከመሬት ተነስቶ አይነካሽም"ብሎኝ የቀረበውን ምግብ ለመመገብ ከመብላት በፊት የሚደረጉትን ፀልቶች ብለው ሁሉም መመገብ ጀመሩ እናቴ ሰሀኔ ባዶ መሆኑን ስታይ "አንቺ ልጅ አበይም እንዴ ምን ስርአት ታጣለቸሸ"ብላ ተቆጣች የሆነ ነገር እንደሚል ስለገመትኩ ፋይሰልን ተመለከትኩት "እሷ ነገር ትብላ እንጂ ምግብማ ከየት መቶ ነጎሮሮዋም ዝቅ አይል"አለና ከት ብሎ ሳቀ እናቴ በፋይሰል ንግግር እየፈገገች መኩ በልታለች እንዴ ወይስ እላይ የተለየ ምግብ አለ እስኪ መኝታ ቤቷ ጊቢና ካለ አምጭው ብላ ፍለፊቷ ብና ወደ ምቀዳው መኪያ ተመለከተች መኪያ ማለት ሀዲማችን(እኛ ቤት ስራ የምትሰራ)ልጅ ናት እኛ ቤት ለ 7 አመት ቆይታለች ለዛ ነው መሰል ማንም እንደ ሰራተኛ አይቆጥራትም ሁሉም ይወዶታል በተለይ እንግዳ ሲመጣ የምታደርገው እንክብካብ አያምጣው ነው ሳያመሰግናት ሚወጣ የለም መኩ ከተቀመጠችበት ልትነሳ ስትል "ቁጭ በይ እራሷ ትሂድና ታምጣ አለ አባባ እኔ እያለው እሶ ስትላክ አይወድም ደስ እያለኝ እየሮጥኩ ወደ ክፍሌ ሄድኩና ቁጭ ብዬ ምግቡን ካጋመስኩት ብኃላ 3 ጉርሻ የምትሆን ሲቀር ይዤው ወረድኩ ፋይሰል ስቆይበት ጨርሼው እንደምመጣ ስላወቀ "እእእ የተላክሽው ቅድም እስካሁን ምን አቆየሽ"አለ ሁሉም መላኬን ረስተዉት ነበር "ወይኔ ለዚች ምግብ ጎሮሮዬ ላይ ልትቆም ነው እንዴ ያው ብላው ብዬ እንደተከደነ አጠገቡ አስቀመጥኩለት የኔ ምስኪን ወንድም ያለው መስሎት ሰፍ እያለ እማማ ትበያለሽ አላት እናቴ ከ አባቴ ጋር ተመስጣ እያወራች ስለነበር አልሰማችውም ቀጠል አሮጎ "ሀሩኔ ትላንት እስኪያቅርሽ በልተሻል ዛሬ የኔና የ መኩ ተራ ነው ብሎ የተከደነውን ሰሀን ከፈት ሲያረገው በሱ አበላል 1 ጉርሻ ቢህን ነው ሁላችንም ተያይተን ሳቅን እነ እማማ ሳቃችንን ሲሰሙ ወሬያቸውን አቋርጠው ምን እዳሳቀን ለማየት ፋይሰል ላይ አፈጠጡ እማማ ስለገባት "አንቺ ልጅ ግን እረፊ አንድ ቀን በጥፊ ብሎሽ"ነገር እንዳታመጪ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች አባባም ተከትሏት እየተነሳ ፋይሲ በል እኛ ባለፈው ያልኩህን ሰውዬ እንያቸው ብለን ነበር እና እዛ ነው ምንውለው አይሻልም?ብሎ ጠየቀው አባባ ሁሌ አንድ ነገር ሲኖር ለ ፋይሰል ሳያማክር አያረግም"አይ አራፍ ነው ስላስለመዳቿቸው ደሞ ስትቀሩ ይከፋቸዋል"ብሎ ፈገግ አለ ፈይሰል ነበር አባባ ቀጠል አርጎ "እናንተም ከወጣቹ በጊዜ ተመለሱ ብሎ ከሳሎን ወጥቶ ደረጃውን እንደወጣ "ዳኒ ነይ"ብሎኝ እንደጠራኝ ብድግ ብዬ አባባ ወዳለበት ሄድኩ "ስወጣ አስታውሺኝ የምትውሉበትን እሰጣቿለው" ብሎኝ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ እኔም ወደ ሳሎን ገብቼ ከመኩ ጋር የተበላበትን ማነሳሳት ጀመርን የሚገርመው የፈለገ ስራ ቢበዛባት መኪያ ማንም እንዲያግዛት አትፈልግም እኔም አውቃለው ግን ሼም ነው በሚል ዝም ብዬ እነካካለው እነ ፈይሰል ቴሌቭዥን ከፍተው አስቂኝና ድንቃ ድንቅ እያዩ ይስቃሉ እነ አባባ ለባብሰው ጨርሰው እየወጡ ነበር በር ላይ ቆሜ "አባባ"ስለው የቅድሙ ትዝ ብሎት ወደኔ መጣና የጋወኔ ኪስ ውስጥ ስጉጥ አርጎልኝ መኪናውን አስነስቶ ወጡ እኛም ትንሽ እንደቆየን ለባብሰን ልንወጣ ስንል የመኩ ብቻዋን መሆን ትዝ አለኝና ለማፅናናት ያህል "ቶሎ እንመለሳለን በጣም ከደበረሽ ደሞ ደውይልኝ" ብያት ተያይዘን ወጣን መንገድ ላይ እያለን....


ክፍል ➋ #ይቀጥላል.....

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1849
Create:
Last Update:

ክፍል አንድ
🐾ያልወለደች🕊እናት🐾
:
:
:.. ...ከብርድ ልብሴ ውስጥ አንገቴን አውጥቼ ለመከፈት የሚታገለውን አይኔን ከፈት ሳደርግ መኝታ ክፍሌ በብርሀን ተከቧል እንደነጋ ገባኝና ከአልጋዬ ለመውረድ መታከክ ጀመርኩ ገና ከጠዋቱ ከአልጋዬ ሳልነሳ ድብርቱ ተጫጭኖኛል እንደ ምንም እራሴን ለማነቃቃት አልጋዬ ላይ ተቀመጥኩኝ ትንሽ የእንቅልፉ ስሜቱ ሲለቀኝ የመኝታ ልብሴን እንደለበስኩ ከኔ ክፍል ቀጥሎ ወዳለው መታጠቢያ ክፍል አመራሁ መክፈቻውን ጫን ሳረገው አልከፈት አለኝ ውስጥ ሰው እንዳለ ስለገባኝ ማንነቱን ለማወቅ ኳኳኳ አረኩት ያው ከአንድ ሰው ሌላ ማንም ስለማይገባ እሱ እንዳለ ገመትኩ "ምንድነው ሻወር ላይ ነኝ እታች ውረጂ"አለ የ ፋይሰል ድምፅ ነበር ፋይሰል ማለት ታላቅ ወንድሜ ነው እየተነጫነጭኩ "አንተ ደሞ ሁሌ እኔ ልገባ ስል ነው መታጠብ ሚታይህ ብሽቅ"ብዬው መኝታ ቤት ገብቼ ጋወን እና ሂጃብ ደርቤ ወደ ምድር ቤት ወዳለው መፀዳጆ ቤት አመራው ሰው መኖርና አለመኖሩን ለማረጋገጥ ኳኳ ሳረግ ከውስጥ ድምፅ ሰማው ብዙም ሳይቆይ ከመፀዳጃ ቤቱ ሀሩን ወጣ ሀሩን ማለት የአባቴ የጓደኛው ልጅ ነው ያው ለቤታቸው ወንድ እሱ ብቻ ስለሆነ ቅዳሜና እሁድ እኛ ቤት ነው የሚሆነው በነዚ ቀናቶችም ፋይሰልም ስራ ስለሌለው ስናዝግ እንውላለን ሁለቱ እኩያሞች ኛቸው በዛላይ በጣም ሚዋደዱ ጓደኛሞች! ሁለቱ እኔን በ 5አመት ይበልጡኛል እንደው አንዳንዴማስ ቅዳሜ እስኪደርስ ሲጨንቀኝ! ያው ከሰኞ እስከ አርብ ብቻዬን ስለምውል ይጨኝቃል ከትምህርት ቤት ወደ ቤት ከቤት ወደ ትምህርት ቤት እቤት መቶ ደሞ ለብቻ መዋል ይደብራላ?ዛሬ ግን ገና ከጠዋቱ ቢደብረኝም ፋይሰል አንድ ቦታ አሳያቹኃለው ብሎ ስላጓጓን እሱን እያሰብኩ ፈታ ማለት ጀመርኩ ከመፀዳጃ ቤት ወጥቼ ወደ ክፍሌ ለመሄድ ደረጃውን ልወጣ ስል አንድ ነገር ትዝ አለኝና እየበረርኩ ወደ ኪችን ገባው መኪያ ስታየኝ እየደነገጠች "ምነው ዳኒ ምን ያሮጥሻል አሁን ብትሰበራስ"ብላኝ የያዘችውን ሰሀን ይዛ ወደ ሳሎን ወጣች ማታ ፋይሰል ጠዋት እበላዋለው ብሎ ፍሪጅ ውስጥ ያስቀመጠው እሩዝ በስጋ(ሀኒድ)ትዝ ብሎኝ ነው ፍሪጁን ከፍቼ አወጣሁና አሙቄ ወደ ክፍሌ ይዤው ወጣው ክፍሌ እንደገባው አባባ መጣራት ጀመረ ዳኒያ ዳኒያ ሲለኝ የክፍሌን በር እየከፈትኩኝ ወይ አባባ መጣው እያልኩት ወደ ሳሎኑ ሮጥኩ ሳሎን ስገባ ሁሉም ተሰብስበዋል እንደገባው ፋይሰልን ሳየው በምልክት ቆይ አለኝ ከንፈሩን ነክሶ አይኑን እያፈጨጨብኝ እንደማይለቀኝ ስለገባኝ "አባባ አየኀው አይደል ሲያስፈራራኝ"አልኩት እናቴና አባቴ መሀል ያለው ክፍተት ቦታ ላይ እየተቀመጥኩ አባቴም ነገሩ ስለገባው "የሆነ ተንኮል ኮልሰራሽው በቀር ከመሬት ተነስቶ አይነካሽም"ብሎኝ የቀረበውን ምግብ ለመመገብ ከመብላት በፊት የሚደረጉትን ፀልቶች ብለው ሁሉም መመገብ ጀመሩ እናቴ ሰሀኔ ባዶ መሆኑን ስታይ "አንቺ ልጅ አበይም እንዴ ምን ስርአት ታጣለቸሸ"ብላ ተቆጣች የሆነ ነገር እንደሚል ስለገመትኩ ፋይሰልን ተመለከትኩት "እሷ ነገር ትብላ እንጂ ምግብማ ከየት መቶ ነጎሮሮዋም ዝቅ አይል"አለና ከት ብሎ ሳቀ እናቴ በፋይሰል ንግግር እየፈገገች መኩ በልታለች እንዴ ወይስ እላይ የተለየ ምግብ አለ እስኪ መኝታ ቤቷ ጊቢና ካለ አምጭው ብላ ፍለፊቷ ብና ወደ ምቀዳው መኪያ ተመለከተች መኪያ ማለት ሀዲማችን(እኛ ቤት ስራ የምትሰራ)ልጅ ናት እኛ ቤት ለ 7 አመት ቆይታለች ለዛ ነው መሰል ማንም እንደ ሰራተኛ አይቆጥራትም ሁሉም ይወዶታል በተለይ እንግዳ ሲመጣ የምታደርገው እንክብካብ አያምጣው ነው ሳያመሰግናት ሚወጣ የለም መኩ ከተቀመጠችበት ልትነሳ ስትል "ቁጭ በይ እራሷ ትሂድና ታምጣ አለ አባባ እኔ እያለው እሶ ስትላክ አይወድም ደስ እያለኝ እየሮጥኩ ወደ ክፍሌ ሄድኩና ቁጭ ብዬ ምግቡን ካጋመስኩት ብኃላ 3 ጉርሻ የምትሆን ሲቀር ይዤው ወረድኩ ፋይሰል ስቆይበት ጨርሼው እንደምመጣ ስላወቀ "እእእ የተላክሽው ቅድም እስካሁን ምን አቆየሽ"አለ ሁሉም መላኬን ረስተዉት ነበር "ወይኔ ለዚች ምግብ ጎሮሮዬ ላይ ልትቆም ነው እንዴ ያው ብላው ብዬ እንደተከደነ አጠገቡ አስቀመጥኩለት የኔ ምስኪን ወንድም ያለው መስሎት ሰፍ እያለ እማማ ትበያለሽ አላት እናቴ ከ አባቴ ጋር ተመስጣ እያወራች ስለነበር አልሰማችውም ቀጠል አሮጎ "ሀሩኔ ትላንት እስኪያቅርሽ በልተሻል ዛሬ የኔና የ መኩ ተራ ነው ብሎ የተከደነውን ሰሀን ከፈት ሲያረገው በሱ አበላል 1 ጉርሻ ቢህን ነው ሁላችንም ተያይተን ሳቅን እነ እማማ ሳቃችንን ሲሰሙ ወሬያቸውን አቋርጠው ምን እዳሳቀን ለማየት ፋይሰል ላይ አፈጠጡ እማማ ስለገባት "አንቺ ልጅ ግን እረፊ አንድ ቀን በጥፊ ብሎሽ"ነገር እንዳታመጪ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች አባባም ተከትሏት እየተነሳ ፋይሲ በል እኛ ባለፈው ያልኩህን ሰውዬ እንያቸው ብለን ነበር እና እዛ ነው ምንውለው አይሻልም?ብሎ ጠየቀው አባባ ሁሌ አንድ ነገር ሲኖር ለ ፋይሰል ሳያማክር አያረግም"አይ አራፍ ነው ስላስለመዳቿቸው ደሞ ስትቀሩ ይከፋቸዋል"ብሎ ፈገግ አለ ፈይሰል ነበር አባባ ቀጠል አርጎ "እናንተም ከወጣቹ በጊዜ ተመለሱ ብሎ ከሳሎን ወጥቶ ደረጃውን እንደወጣ "ዳኒ ነይ"ብሎኝ እንደጠራኝ ብድግ ብዬ አባባ ወዳለበት ሄድኩ "ስወጣ አስታውሺኝ የምትውሉበትን እሰጣቿለው" ብሎኝ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ እኔም ወደ ሳሎን ገብቼ ከመኩ ጋር የተበላበትን ማነሳሳት ጀመርን የሚገርመው የፈለገ ስራ ቢበዛባት መኪያ ማንም እንዲያግዛት አትፈልግም እኔም አውቃለው ግን ሼም ነው በሚል ዝም ብዬ እነካካለው እነ ፈይሰል ቴሌቭዥን ከፍተው አስቂኝና ድንቃ ድንቅ እያዩ ይስቃሉ እነ አባባ ለባብሰው ጨርሰው እየወጡ ነበር በር ላይ ቆሜ "አባባ"ስለው የቅድሙ ትዝ ብሎት ወደኔ መጣና የጋወኔ ኪስ ውስጥ ስጉጥ አርጎልኝ መኪናውን አስነስቶ ወጡ እኛም ትንሽ እንደቆየን ለባብሰን ልንወጣ ስንል የመኩ ብቻዋን መሆን ትዝ አለኝና ለማፅናናት ያህል "ቶሎ እንመለሳለን በጣም ከደበረሽ ደሞ ደውይልኝ" ብያት ተያይዘን ወጣን መንገድ ላይ እያለን....


ክፍል ➋ #ይቀጥላል.....

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1849

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. Step-by-step tutorial on desktop: Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.”
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American