HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1852
ክፍል ሁለት
🐾ያልወለደች🕊እናት🐾
:
:
:....ፋይሰል ድንገት "ግን እናንተ በቃ ዝም ብላቹ መነዳት ነው በቃ የት ነው ምትወስደን እንኳን አትሉም"አለና ፈገግ አለ እኔም ቀበል አርጌ "እእ ፋይሲ ወደየት ግድም ነን ወንድም አለም"ብዬው ከ ሀሩን ጋር ተያይተን ሳቅን በርግጥ ሀሩን ንግግሬ ነው ያሳቀው እኔ ግን ፋይሰልን ለማናደድ ብዬ ነው "አረ አሁን እኔ ስልሽ ነው ነይ ባክሽ አርፈሽ እንደ በግ ተነጂ"ብሎኝ አቀፈኝ እና የቦሌን ታክሲ ወደ ምናገኝበት አስፓልት ተሻግረን መጓዝ ጀመርን ሀሩን ብዙውን ጊዜ እኔ ስኖር ዝምታን ይመርጣል ከፋይሰልጋ ሲሆን ግን አያምጣው ነው እንደው ብዙ ጊዜ ፋይሰል ነገር ሲበላ "ምንድነው አንተ እሷ ስትመጣ ምትዘጋው ፓስወርድህ ናት እንዴ አረ በናትሽ ክፈችልኝ"እያለ ሙድ መያዝ ይቀናዋል እንዲ እንዲ እያለ አራፍ ውሎ ውለን 1፡00 ሰአት ሲል እኔና ፋይሰል ወደቤታችን ሀሩንም ወደቤቱ ተለያየን ነገ ሰኞ መሆኑን ሳስበው በጣም ጨነቀኝ እቤት ስንገባ እነ አባባ አልመጡም ነበር ቀድመናቸው ስለደረስን ደስ ብሎን የኡሻን(ማታ ላይ የሚሰገድ ስግደት) ሰግደን እነ እማማን መጠባበቅ ጀመርን በነገራችን ላይ እናትና አባታችንን እንዲ የምንላቸዎ ድሮ ልጅ እያለን በስማቸዎ ስንጠራቸው አያታችን ሰምታ ተቆጣችን "እማዬ/አባዬ በሉ ወይ ምንድነው ምትሉት ስትቀናጡ እማማ/አባባ"ብላ አስጀመረችን በሷ ቤት እኮ ማማ እና ባባ ማለቷ ነው አዪ አያቴ የኔ ተናፋቂ ክረምት መቶ እስክትመጣ ጨንቆኛል ከጓደኛም በላይ ነው ምቀርበኝ እንደው ብዙ ጊዜ አባባ እዚ ኑሪ ሲላት እንቢ ብላዋለች" የትውልድ ሀገራን የ ቤተሰቤን መሬት አልተውም ባይሆን ክረምት ክረምት እመጣለው"ይቺ የሁሌ የአያቴ መፈክር ነች እንደ ድንገት ክላክስ ተሰማን መኪያ ፈጠን ብላ ወጣችና እነ አባባ መሆናቸውን ስታይ በሩን ከፍታ መኪናው ሲገባ ዘጋችው እና እነ አባባ እስኪገቡ ከጠበቀች ብሀላ እማማን ተከትላ ገባች እነ እማማ ትንሽ ካረፉ ቡኃላ እራት በላልተን የዛሬው ምሽት በዚህ አለፈ፡፡ ጠዋት ላይ እንዴት እንደነጋ አላውቅም ብቻ የሞላሁት አላርም ድምፅ ማሰማቱን ጀመረ ስልኬን በዳበሳ ፈልጌ የሚጮኀውን አላርም አጥፍቼ እንደተኛው የክፍሌ በር በሀይለኛው ተንኳኳ የፋይሰል ስራ መሆኑ ስለገባኝ ዝም አልኩት ደግሞ እያንኳኳ "አንቺ አረ ተነሺ ዛሬ እኝኮን ቢያንስ ይለፍልሽ"ብሎ ቅድም ከሚያንኳኳበት ፍጥነትና ሀይል እየጨመረ "ዳኒ ተነሽሽ ወይኔ አረ ሴት ልጅ እስከዚ ሰአት አተኛም ቆይ ስታገቢ ምን ሊውጥሽ ነው"ብሎ የበሩን እጀታ ሲጫነው ተከፈተለት አንገቱን እያስገባ "አረ ዳኒ በአላህ ተነሽ ሰው ምን ይልሻል"አለ ይሄን ሁሉ ሲል ግን መልስ አልሰጠሁትም ነበር "ስታገቢ"ምትለዋ ቃል ግን ዶሮዬ ላይ አቃጨለች በቅፅበት ብርድልብሴን ከፊቴ እያነሳው "ስታገቢ"አልኩት ከት ብሎ እየሳቀ "እስቲ ምናለ ሌላውን ብትሰሚ በይ ተነሽ" ብሎን ትቶኝ ሄደ አይ ፋይሲ አልኩ በውስጤ የፈለገ ብንጨቃጨቅ አንድ ቀን ተሰዳድበን ወይ መቶኝ አያቅም እኔ ደሞ ነብሴ እስክትወጣ ነው ምወደው በቃ ገና ሳየው አንጀቴን ይበላኛል ለቤተሰቡ ያለው ፍቅር በተለይ ለ እማማ እሷም የልቡን ስለምታቅ ለሱ ነው ምታደላው አንድ ነገር ተፈጠረ "ፋይሲ" አንድ ነገር ከፈለገች "ፋይሲ"አይ እማማ አንዳንዴ እኔ ልጇ አልመስላትም መሰለኝ፡፡
እንደምንም ከአልጋዬ ተነስቼ ከክፍሌ አጠገብ ካለው መፀዳጃ ቤት ገብቼ ተጣጥቤ ከነ እማማ ጋር ቁርስ ለመብላት ስወርድ ማንም የለም የተበላበት ብርጭቆ እና የተበላበት የመመገቢያ ሰሀን ሱፍራው ላይ ተመለከትኩ 'እእ እነሱ ስለሌሉለት ነው እንዲ ሚቀውጠይ'አልኩ በውስጤ እነ እማማ ቁርስ እንደበሉ ገብቶኛል ግን የት ሄደው ነው? ብዬ እራሴን ጠየኩ ቁርሴን ለመብላት ወደቀረበው ሱፍራ(መመገቢያ ላስቴክ) ቀረብኩ ወዲያው ፋይሰል ከክፍሉ እየመጣ ሳሎን በር ላይ ቆሞ "ቶሎ ብይና እንሂድ"አለኝ የሸሚዙን ቁልፍ እየቆለፈ"በዚ ጠዋት የት ነው ምኔደው አንተ ልጅ ነቀልክ እንዴ"ብዬ የቀዳሁትን ሻይ ተጎነጨው "አረ ተነሺ ይበቃሻል እነ አባባ ሀናንን ሊጠይቁ ሊሄዱ ነዎ እማማ ሄዳለች አባባ ደሞ ሱቅ ሊከፍት ወቷል ቶሎ ኑልኝና እኔም በጊዜ እሄዳለው ብሏል በይ ተነሺ"ብሎኝ ጫማውን ወፈለግ ጀመረ ነገሩ ግራ ስለገባኝ "ፋይሲ ቆይ ሀናንን ወለደች?"አልኩት ድምፅን ከፍ አርጌ " አይ አንቺን እየጠበቀች ነው"አለኝ ሀናን ማለት የአባባ የእህቱ ልጅ ናት ካገባች 4 አመቷ ነው ግን ሳትወልድ ቆይታ አሁን እንደ አላህ ፍቃድ ተሳካላት ለዛ ነው ያካበዱላት ቁርሴን በላ በላ አረኩና ልብሴን ቀይሬ ከ ፋይሰልጋ አባባ ሱቅ ሄድን እንደደረስንም አባባ ወደ ሆስፒታል ሄደ እኔና ፋይሰል አምሽተን ሱቅ ዘግተን ወደቤት እየሄድን ሳለ ድምገት መኪናውን ሲጢጥጥ አርጎ አቆመው "ምነው ፋይሲ" አልኩት ደንግጬ
.....
.
.
.
ክፍል➌ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1852
Create:
Last Update:

ክፍል ሁለት
🐾ያልወለደች🕊እናት🐾
:
:
:....ፋይሰል ድንገት "ግን እናንተ በቃ ዝም ብላቹ መነዳት ነው በቃ የት ነው ምትወስደን እንኳን አትሉም"አለና ፈገግ አለ እኔም ቀበል አርጌ "እእ ፋይሲ ወደየት ግድም ነን ወንድም አለም"ብዬው ከ ሀሩን ጋር ተያይተን ሳቅን በርግጥ ሀሩን ንግግሬ ነው ያሳቀው እኔ ግን ፋይሰልን ለማናደድ ብዬ ነው "አረ አሁን እኔ ስልሽ ነው ነይ ባክሽ አርፈሽ እንደ በግ ተነጂ"ብሎኝ አቀፈኝ እና የቦሌን ታክሲ ወደ ምናገኝበት አስፓልት ተሻግረን መጓዝ ጀመርን ሀሩን ብዙውን ጊዜ እኔ ስኖር ዝምታን ይመርጣል ከፋይሰልጋ ሲሆን ግን አያምጣው ነው እንደው ብዙ ጊዜ ፋይሰል ነገር ሲበላ "ምንድነው አንተ እሷ ስትመጣ ምትዘጋው ፓስወርድህ ናት እንዴ አረ በናትሽ ክፈችልኝ"እያለ ሙድ መያዝ ይቀናዋል እንዲ እንዲ እያለ አራፍ ውሎ ውለን 1፡00 ሰአት ሲል እኔና ፋይሰል ወደቤታችን ሀሩንም ወደቤቱ ተለያየን ነገ ሰኞ መሆኑን ሳስበው በጣም ጨነቀኝ እቤት ስንገባ እነ አባባ አልመጡም ነበር ቀድመናቸው ስለደረስን ደስ ብሎን የኡሻን(ማታ ላይ የሚሰገድ ስግደት) ሰግደን እነ እማማን መጠባበቅ ጀመርን በነገራችን ላይ እናትና አባታችንን እንዲ የምንላቸዎ ድሮ ልጅ እያለን በስማቸዎ ስንጠራቸው አያታችን ሰምታ ተቆጣችን "እማዬ/አባዬ በሉ ወይ ምንድነው ምትሉት ስትቀናጡ እማማ/አባባ"ብላ አስጀመረችን በሷ ቤት እኮ ማማ እና ባባ ማለቷ ነው አዪ አያቴ የኔ ተናፋቂ ክረምት መቶ እስክትመጣ ጨንቆኛል ከጓደኛም በላይ ነው ምቀርበኝ እንደው ብዙ ጊዜ አባባ እዚ ኑሪ ሲላት እንቢ ብላዋለች" የትውልድ ሀገራን የ ቤተሰቤን መሬት አልተውም ባይሆን ክረምት ክረምት እመጣለው"ይቺ የሁሌ የአያቴ መፈክር ነች እንደ ድንገት ክላክስ ተሰማን መኪያ ፈጠን ብላ ወጣችና እነ አባባ መሆናቸውን ስታይ በሩን ከፍታ መኪናው ሲገባ ዘጋችው እና እነ አባባ እስኪገቡ ከጠበቀች ብሀላ እማማን ተከትላ ገባች እነ እማማ ትንሽ ካረፉ ቡኃላ እራት በላልተን የዛሬው ምሽት በዚህ አለፈ፡፡ ጠዋት ላይ እንዴት እንደነጋ አላውቅም ብቻ የሞላሁት አላርም ድምፅ ማሰማቱን ጀመረ ስልኬን በዳበሳ ፈልጌ የሚጮኀውን አላርም አጥፍቼ እንደተኛው የክፍሌ በር በሀይለኛው ተንኳኳ የፋይሰል ስራ መሆኑ ስለገባኝ ዝም አልኩት ደግሞ እያንኳኳ "አንቺ አረ ተነሺ ዛሬ እኝኮን ቢያንስ ይለፍልሽ"ብሎ ቅድም ከሚያንኳኳበት ፍጥነትና ሀይል እየጨመረ "ዳኒ ተነሽሽ ወይኔ አረ ሴት ልጅ እስከዚ ሰአት አተኛም ቆይ ስታገቢ ምን ሊውጥሽ ነው"ብሎ የበሩን እጀታ ሲጫነው ተከፈተለት አንገቱን እያስገባ "አረ ዳኒ በአላህ ተነሽ ሰው ምን ይልሻል"አለ ይሄን ሁሉ ሲል ግን መልስ አልሰጠሁትም ነበር "ስታገቢ"ምትለዋ ቃል ግን ዶሮዬ ላይ አቃጨለች በቅፅበት ብርድልብሴን ከፊቴ እያነሳው "ስታገቢ"አልኩት ከት ብሎ እየሳቀ "እስቲ ምናለ ሌላውን ብትሰሚ በይ ተነሽ" ብሎን ትቶኝ ሄደ አይ ፋይሲ አልኩ በውስጤ የፈለገ ብንጨቃጨቅ አንድ ቀን ተሰዳድበን ወይ መቶኝ አያቅም እኔ ደሞ ነብሴ እስክትወጣ ነው ምወደው በቃ ገና ሳየው አንጀቴን ይበላኛል ለቤተሰቡ ያለው ፍቅር በተለይ ለ እማማ እሷም የልቡን ስለምታቅ ለሱ ነው ምታደላው አንድ ነገር ተፈጠረ "ፋይሲ" አንድ ነገር ከፈለገች "ፋይሲ"አይ እማማ አንዳንዴ እኔ ልጇ አልመስላትም መሰለኝ፡፡
እንደምንም ከአልጋዬ ተነስቼ ከክፍሌ አጠገብ ካለው መፀዳጃ ቤት ገብቼ ተጣጥቤ ከነ እማማ ጋር ቁርስ ለመብላት ስወርድ ማንም የለም የተበላበት ብርጭቆ እና የተበላበት የመመገቢያ ሰሀን ሱፍራው ላይ ተመለከትኩ 'እእ እነሱ ስለሌሉለት ነው እንዲ ሚቀውጠይ'አልኩ በውስጤ እነ እማማ ቁርስ እንደበሉ ገብቶኛል ግን የት ሄደው ነው? ብዬ እራሴን ጠየኩ ቁርሴን ለመብላት ወደቀረበው ሱፍራ(መመገቢያ ላስቴክ) ቀረብኩ ወዲያው ፋይሰል ከክፍሉ እየመጣ ሳሎን በር ላይ ቆሞ "ቶሎ ብይና እንሂድ"አለኝ የሸሚዙን ቁልፍ እየቆለፈ"በዚ ጠዋት የት ነው ምኔደው አንተ ልጅ ነቀልክ እንዴ"ብዬ የቀዳሁትን ሻይ ተጎነጨው "አረ ተነሺ ይበቃሻል እነ አባባ ሀናንን ሊጠይቁ ሊሄዱ ነዎ እማማ ሄዳለች አባባ ደሞ ሱቅ ሊከፍት ወቷል ቶሎ ኑልኝና እኔም በጊዜ እሄዳለው ብሏል በይ ተነሺ"ብሎኝ ጫማውን ወፈለግ ጀመረ ነገሩ ግራ ስለገባኝ "ፋይሲ ቆይ ሀናንን ወለደች?"አልኩት ድምፅን ከፍ አርጌ " አይ አንቺን እየጠበቀች ነው"አለኝ ሀናን ማለት የአባባ የእህቱ ልጅ ናት ካገባች 4 አመቷ ነው ግን ሳትወልድ ቆይታ አሁን እንደ አላህ ፍቃድ ተሳካላት ለዛ ነው ያካበዱላት ቁርሴን በላ በላ አረኩና ልብሴን ቀይሬ ከ ፋይሰልጋ አባባ ሱቅ ሄድን እንደደረስንም አባባ ወደ ሆስፒታል ሄደ እኔና ፋይሰል አምሽተን ሱቅ ዘግተን ወደቤት እየሄድን ሳለ ድምገት መኪናውን ሲጢጥጥ አርጎ አቆመው "ምነው ፋይሲ" አልኩት ደንግጬ
.....
.
.
.
ክፍል➌ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1852

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Content is editable within two days of publishing A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Telegram channels fall into two types: During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American