HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1855
ክፍል ሦስት
👣 ያልወለደች 🕊 እናት
:
:
:...ያልወለትእናልጥሩ ስሜት አይነበብም ደግሜ ጠየኩት"ፋይሲ እእ"አልኩት አይን አይኑን በስስት እያየው "ምንም ዳኒ ትንሽ ብዥ አለብኝ ልረጋጋ ብዬ ነው ያቆምኩት"ብሎኝ ወደ እኔ ዞረ ያየሁትን ግን ማመን ተሳነኝ እሱ ሳይታወቀው እየነሰረው ነበር "ፋይሲ አ.....ፍንጣህ እ....የደሞ ነው"አልኩት እየተንተባተብኩ አንድ ቀን መኪያ የፋይሰልን ክፍል ስታፀዳ ከ አልጋ ስር ሸሚዝ አግኝታ አሳይታኝ ነበር ሸሚዙ ደረቱ አካባቢ ቀይ ቀለም ይዟል ሁለታችንም ደነገጥን ፋይሰል ሲመጣም አግባብቼ ብጠይቀውም ጥርሴ ደምቶ ነው ብሎኝ ሊያሳምነኝ ሞከረ "ፋይሲ ወይ ሀኪም ቤት እንሂድ እየደሞ እኮ ነው ደሞ ሶፍትም ጨርሰሀል እቃው ባዶ ነው" የማረገው ግራ ገብቶኝ ከአይኔ የእንባ ጅረት ቁልቁል እየተምዘገዘገ "ዳኒ ደሞ አረ አታካብጂ አሁን ይቆማል እዙ አካባቢ ሱቅ ካለ ውሀ ብቻ እንግዛ ኪኒን አለኝ" ብሎ መኪናዋን ሊያስነሳ ከተደገፈበት ቀና ሲል ይብስ ከአፍጥጫው የሚወጣው ደም በሀይል ይወርድ ጀመረ ምን እንደማረግ ግራ ገባኝ ፋይሲ በእጁ የያዘው ደም ወደ ሹራቡ መንጠባጠብ ጀመረ አንደቴን በላኝ ያለኝ አማራጭ ሂጃቤን መቅደድ ነበር ያሰርኩትን ሂዳብ እየፈታው "ፋይሲ እኔን እሺ ወንድሜ ቆይ በዚ ትይዝበታለህ" ብዬ ከመኪናው ወርጄ ሂጃቡን የምቀድበት ድንጋይ መፈለግ ጀመርኩ ደግነቱ ብዙም ሳለፋ የእግረኛ ወንገድ ላይ አንድ ድንጋይ ተመለከትኩ በድንጋዩ የሂጃብን ጫፍ ከመታሁት ብሀላ በእጄ ቀደድኩት ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ሊያስቆመኝ አልቻለም ስሜን ለመጥራት ራሲ አቅም አጣ ወደ መኪናው ተመልሼ የቀደድኩትን ሂጃብ ሰጠሁት እና እጁ ላይ ያለውን ደም በመስኮት በኩል ወደውጪ አፈሰሰው በሂወቴ ደም እፈራለው በዛላይ የነስር ደም በዛላይ እፍኝ እፍኝ በደቂቃ የሚነስረው ሰው ማየት ይባሱን ያስፈራኝ ደሞ ወንድሜ መሆኑ ነው ከመኪናው የጎን ኪስ አንዲት ትንሽ ብልቃጥ እያወጣ "ዳኒ ውሃ አለኝኝ"እንጀቴን በላው እኛ ከቆምንበት በትንሽ እርቀት ሱቅ ይታያል ከኪሱ ብር አውጥቼ በምን ቅፅፈት ደርሼ እንደመጣው እንጃ ውሀ እና ሶፍት ይዤለት ወጣው ለካ አንዳንዴ ድንጋጤ ፈጣን ያረጋል ምነው ሁሌ እንዲ ብንሆን ብዬ ተመኘው
መዳኒቱን ሲወስድ የሚወርደው ደም እየቀነሰ ወጣ ትንሽ እንደተረጋጋ ሳይ "ወንድሜ እእ አሁንስ እየተሻለህ ነው"አይኑ ውስጥ ምላሽ አገኝ ይመስል አይን አይኑን አየዋለው "ደና ነኝ ትንሿ ግን መ

ንዳት ምችል አይመስለኝም ያለማመድኩሽ ለመቼ ነው ስለደረስን ቀይሪኝ"ብሎ በሩን ከፍቶ ወጣና ተቀያየርን የፈለገ ያለማምደኝ እንጂ ነድቼ አላቅም ግን ከፋይሲ ይበልጥ እያጣደፍኩት ከነፍን እቤት በር ላይ ቆመን ፋይሰል እጄን ይዞኝ "ዳኔ ፍቅር በአላህ እነ እማማ እንዳይሰሙ ይጨነቃሉ ደና ነኝ እኮ እሺ"ብሎ በአይኑ ተማፀነኝ ላስጨንቀው አልፈለኩም እና ተስማምተን ቤት ገባን እኔ ቀጥታ ወደሳሎን አመራው ፋይሰል ደሞ ልብስ ሊቀይር ወደ ክፍሉ ወጣ መኪያ ጊቢ ገብተን ፋይሰል ከመኪና ሲወርድ ስላየችው ደንግጣለች አይኗን እያፈጠጠች በድምፅ አልባ ቃላች በአይኗ ጠየቀችን እኔም ዝም እንድትልና የተፈጠረውን ብኃላ እኔ እንደምነግራት አስረድቻት ነው የገባነው ብዙም ሳይቆይ ፋይሰል ልብስ ቀይሮ መጣ እማማና አባባን ስሟቸው ከ እማማ አጠገብ ተቀመጠ "ስራ እንዴት ነበር"አለች እንደ ህፃን ፊቱን እያሻሸች "አልሀምዱ ሊላህ አሪፍ ነበር ያው አባባ እንዳለው ጊዜ ባይሆንም እናንተጋስ ውሎ?"አለ በስስት እያያት ሲያስቀኑ ቆይ አሁን እንዲ ሚሆኑት ማንን ለማስቀናት ነው "አራፍ ነበር የአክስታቹ ልጅ ልክ እንዳንተ ሸበላ ወንድ ዱብ አረገች ነገ ሄዳቹ ዘይሯት እሺ አበባዬ"ብላው ትክ ብላ ተመለከተችው የሌላ ጊዜ እኔ ብሆን አኩርፌ ክፍሌ ሄጄ ተኝቼ ነበር፡፡እህህ እቀናለዋ! ዛሬ ግን በሀሳብ ጭልጥ ብዬ ሄጃለው አካሌ ከአ እማማና ፋይሲ አጠገብም ቢሆን አይኔ ቢያያቸውም ልቤ ግን የቅድሙ ክስተት ላይ ነው 'ልብ ካላየ አይን ቢያይ ዋጋ የለውም' ትል ነበር አያቴ ለካ እውነቷን ነው እንደድንገት የአባባ ጥሪ ከገባሁበት የሀሳብ ሸለቆ ጎትቶ አወጣኝ ለካ አባባ ደጋግሞ ሲጠራኝ ነበር "አረ አንቺ ልጅ የት ሄድሽ"አለኝ ስስ ትራስ እየወረወረብኝ "አረ አባባ የትም እዚው ነኝ"ብዬው እማማና ፋይሰል ምን እንደሚያወሩ ማዳመጥይ ጀመርኪ እማማ ለረዥም ደቂቃ ስትመለከረው ግራ እየተጋባ "አረ እማማ ምንድነው እንዲ ምታይኝ" ብሎ ወደኔ ተመለከተ
እማማ ቀጠል አርጋ "ፀሀይ ላይ ነበር እንዴ የዋልከው"አለችው አረ አይደለም ምነው ውዷ"አላት ፋይሲና እማማ ሲያወሩ ፍቅረኛሞች እንጂ እናትና ልጅ አይመስሉም እንዳንዴማስ አባባ ሁሉ ሳይቀና አይቀርም ብዬ እጠራጠራለው ከአፉ ቀበል አርጋ "እሺ አሞሀል እንዴ? በአንድ ቀን ጠቆርክ እኮ"ብላ ትክ ብላ አየችውና "ደሞ ፂምህን ተቆረጥ"ብላ ወደኔ እያየች "ዳኒ እእ ውሎ?"አለች "አይደል አሁን ነው የታየሁሻ እማማ እንዴ ቆይ ልጅሽ እሱ ብቻ ነዋ"ብዬ አባባ አጠገብ ተቀመጥኩ ብዙም ሳንቆይ መኪያ እራት አቀራርባ ተመገብንና ወደ ክፍላችን ገባን ክፍሌ ገብቼ ስለቅድሙ ክስተት ወደኀላ ተመልሼ እያሰብኩ እንቅልፍ ቢጤ ሸለብ አረገኝ እንደ ድንገት ፋይሲ ፋይሲ ተነስ ዳኒ አባባ የሚል ድምፅ ሰማው መኩ ነበረች ሁላችንም እሮጠን ስንመጣ ፋይሰል መሬት ላይ ተዘርሯል ከአፍንጫው ደም እንደ ቧንቧ ይንቆረቆራል...

ክፍል➍ ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1855
Create:
Last Update:

ክፍል ሦስት
👣 ያልወለደች 🕊 እናት
:
:
:...ያልወለትእናልጥሩ ስሜት አይነበብም ደግሜ ጠየኩት"ፋይሲ እእ"አልኩት አይን አይኑን በስስት እያየው "ምንም ዳኒ ትንሽ ብዥ አለብኝ ልረጋጋ ብዬ ነው ያቆምኩት"ብሎኝ ወደ እኔ ዞረ ያየሁትን ግን ማመን ተሳነኝ እሱ ሳይታወቀው እየነሰረው ነበር "ፋይሲ አ.....ፍንጣህ እ....የደሞ ነው"አልኩት እየተንተባተብኩ አንድ ቀን መኪያ የፋይሰልን ክፍል ስታፀዳ ከ አልጋ ስር ሸሚዝ አግኝታ አሳይታኝ ነበር ሸሚዙ ደረቱ አካባቢ ቀይ ቀለም ይዟል ሁለታችንም ደነገጥን ፋይሰል ሲመጣም አግባብቼ ብጠይቀውም ጥርሴ ደምቶ ነው ብሎኝ ሊያሳምነኝ ሞከረ "ፋይሲ ወይ ሀኪም ቤት እንሂድ እየደሞ እኮ ነው ደሞ ሶፍትም ጨርሰሀል እቃው ባዶ ነው" የማረገው ግራ ገብቶኝ ከአይኔ የእንባ ጅረት ቁልቁል እየተምዘገዘገ "ዳኒ ደሞ አረ አታካብጂ አሁን ይቆማል እዙ አካባቢ ሱቅ ካለ ውሀ ብቻ እንግዛ ኪኒን አለኝ" ብሎ መኪናዋን ሊያስነሳ ከተደገፈበት ቀና ሲል ይብስ ከአፍጥጫው የሚወጣው ደም በሀይል ይወርድ ጀመረ ምን እንደማረግ ግራ ገባኝ ፋይሲ በእጁ የያዘው ደም ወደ ሹራቡ መንጠባጠብ ጀመረ አንደቴን በላኝ ያለኝ አማራጭ ሂጃቤን መቅደድ ነበር ያሰርኩትን ሂዳብ እየፈታው "ፋይሲ እኔን እሺ ወንድሜ ቆይ በዚ ትይዝበታለህ" ብዬ ከመኪናው ወርጄ ሂጃቡን የምቀድበት ድንጋይ መፈለግ ጀመርኩ ደግነቱ ብዙም ሳለፋ የእግረኛ ወንገድ ላይ አንድ ድንጋይ ተመለከትኩ በድንጋዩ የሂጃብን ጫፍ ከመታሁት ብሀላ በእጄ ቀደድኩት ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ሊያስቆመኝ አልቻለም ስሜን ለመጥራት ራሲ አቅም አጣ ወደ መኪናው ተመልሼ የቀደድኩትን ሂጃብ ሰጠሁት እና እጁ ላይ ያለውን ደም በመስኮት በኩል ወደውጪ አፈሰሰው በሂወቴ ደም እፈራለው በዛላይ የነስር ደም በዛላይ እፍኝ እፍኝ በደቂቃ የሚነስረው ሰው ማየት ይባሱን ያስፈራኝ ደሞ ወንድሜ መሆኑ ነው ከመኪናው የጎን ኪስ አንዲት ትንሽ ብልቃጥ እያወጣ "ዳኒ ውሃ አለኝኝ"እንጀቴን በላው እኛ ከቆምንበት በትንሽ እርቀት ሱቅ ይታያል ከኪሱ ብር አውጥቼ በምን ቅፅፈት ደርሼ እንደመጣው እንጃ ውሀ እና ሶፍት ይዤለት ወጣው ለካ አንዳንዴ ድንጋጤ ፈጣን ያረጋል ምነው ሁሌ እንዲ ብንሆን ብዬ ተመኘው
መዳኒቱን ሲወስድ የሚወርደው ደም እየቀነሰ ወጣ ትንሽ እንደተረጋጋ ሳይ "ወንድሜ እእ አሁንስ እየተሻለህ ነው"አይኑ ውስጥ ምላሽ አገኝ ይመስል አይን አይኑን አየዋለው "ደና ነኝ ትንሿ ግን መ

ንዳት ምችል አይመስለኝም ያለማመድኩሽ ለመቼ ነው ስለደረስን ቀይሪኝ"ብሎ በሩን ከፍቶ ወጣና ተቀያየርን የፈለገ ያለማምደኝ እንጂ ነድቼ አላቅም ግን ከፋይሲ ይበልጥ እያጣደፍኩት ከነፍን እቤት በር ላይ ቆመን ፋይሰል እጄን ይዞኝ "ዳኔ ፍቅር በአላህ እነ እማማ እንዳይሰሙ ይጨነቃሉ ደና ነኝ እኮ እሺ"ብሎ በአይኑ ተማፀነኝ ላስጨንቀው አልፈለኩም እና ተስማምተን ቤት ገባን እኔ ቀጥታ ወደሳሎን አመራው ፋይሰል ደሞ ልብስ ሊቀይር ወደ ክፍሉ ወጣ መኪያ ጊቢ ገብተን ፋይሰል ከመኪና ሲወርድ ስላየችው ደንግጣለች አይኗን እያፈጠጠች በድምፅ አልባ ቃላች በአይኗ ጠየቀችን እኔም ዝም እንድትልና የተፈጠረውን ብኃላ እኔ እንደምነግራት አስረድቻት ነው የገባነው ብዙም ሳይቆይ ፋይሰል ልብስ ቀይሮ መጣ እማማና አባባን ስሟቸው ከ እማማ አጠገብ ተቀመጠ "ስራ እንዴት ነበር"አለች እንደ ህፃን ፊቱን እያሻሸች "አልሀምዱ ሊላህ አሪፍ ነበር ያው አባባ እንዳለው ጊዜ ባይሆንም እናንተጋስ ውሎ?"አለ በስስት እያያት ሲያስቀኑ ቆይ አሁን እንዲ ሚሆኑት ማንን ለማስቀናት ነው "አራፍ ነበር የአክስታቹ ልጅ ልክ እንዳንተ ሸበላ ወንድ ዱብ አረገች ነገ ሄዳቹ ዘይሯት እሺ አበባዬ"ብላው ትክ ብላ ተመለከተችው የሌላ ጊዜ እኔ ብሆን አኩርፌ ክፍሌ ሄጄ ተኝቼ ነበር፡፡እህህ እቀናለዋ! ዛሬ ግን በሀሳብ ጭልጥ ብዬ ሄጃለው አካሌ ከአ እማማና ፋይሲ አጠገብም ቢሆን አይኔ ቢያያቸውም ልቤ ግን የቅድሙ ክስተት ላይ ነው 'ልብ ካላየ አይን ቢያይ ዋጋ የለውም' ትል ነበር አያቴ ለካ እውነቷን ነው እንደድንገት የአባባ ጥሪ ከገባሁበት የሀሳብ ሸለቆ ጎትቶ አወጣኝ ለካ አባባ ደጋግሞ ሲጠራኝ ነበር "አረ አንቺ ልጅ የት ሄድሽ"አለኝ ስስ ትራስ እየወረወረብኝ "አረ አባባ የትም እዚው ነኝ"ብዬው እማማና ፋይሰል ምን እንደሚያወሩ ማዳመጥይ ጀመርኪ እማማ ለረዥም ደቂቃ ስትመለከረው ግራ እየተጋባ "አረ እማማ ምንድነው እንዲ ምታይኝ" ብሎ ወደኔ ተመለከተ
እማማ ቀጠል አርጋ "ፀሀይ ላይ ነበር እንዴ የዋልከው"አለችው አረ አይደለም ምነው ውዷ"አላት ፋይሲና እማማ ሲያወሩ ፍቅረኛሞች እንጂ እናትና ልጅ አይመስሉም እንዳንዴማስ አባባ ሁሉ ሳይቀና አይቀርም ብዬ እጠራጠራለው ከአፉ ቀበል አርጋ "እሺ አሞሀል እንዴ? በአንድ ቀን ጠቆርክ እኮ"ብላ ትክ ብላ አየችውና "ደሞ ፂምህን ተቆረጥ"ብላ ወደኔ እያየች "ዳኒ እእ ውሎ?"አለች "አይደል አሁን ነው የታየሁሻ እማማ እንዴ ቆይ ልጅሽ እሱ ብቻ ነዋ"ብዬ አባባ አጠገብ ተቀመጥኩ ብዙም ሳንቆይ መኪያ እራት አቀራርባ ተመገብንና ወደ ክፍላችን ገባን ክፍሌ ገብቼ ስለቅድሙ ክስተት ወደኀላ ተመልሼ እያሰብኩ እንቅልፍ ቢጤ ሸለብ አረገኝ እንደ ድንገት ፋይሲ ፋይሲ ተነስ ዳኒ አባባ የሚል ድምፅ ሰማው መኩ ነበረች ሁላችንም እሮጠን ስንመጣ ፋይሰል መሬት ላይ ተዘርሯል ከአፍንጫው ደም እንደ ቧንቧ ይንቆረቆራል...

ክፍል➍ ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1855

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Each account can create up to 10 public channels How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American